es
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Ir al canal en Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

Mostrar más
El país no está especificadoLa categoría no está especificada
273
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
-1330 días
Archivo de publicaciones
ሐረርጌ፣ሐረርና ድሬ ላይ የአልሸባብ ሴሎች አሉ

እነዚህን ቪድዮዎች አድምጣችሁ ጽሑፉንም ካነበባችሁ በኋላ ምን እንደተረዳችሁ አስተያየቶቻችሁን ታስቀምጣላችሁ 👇👇

‎የእምነትና የጽናት ጥሪ!! ‎👉ለኦርቶዶክሳዊው እና ለሀገር ወዳዱ የፀጥታ አካላት አባል፦ 👉ክቡር የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባልና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጅ ሆይ!! ‎👉አንተ የቅዱስ ጊዮርጊስና የቅዱስ መርቆሬዎስ የፅናት ማኅተም በልብህ የታተመብህ፣ በታሪክ አጽናኝነቷና በነጻነት ጠባቂነቷ በምትታወቀው የቅድስት ተዋሕዶ እምነት እቅፍ ውስጥ የበቀልክ ጀግና ነህ። ‎👉መሣሪያህን ይዘህ የሀገርን ድንበር ስትጠብቅ፣ ከውስጥህ ያለው የእምነትህ መሠረትና የነፍስህ ዋስትና ግን ይቺው በደም የጸናችው ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ሃይማኖትህ ናት። ‎👉ዛሬ ግን አንተ በተጠንቀቅ በቆምክበት፣ መስዋዕትነት በምትከፍልበትና በምትታዘዝበት መዋቅር ውስጥ ሆነህ፣ ከጀርባህ የእምነትህን ሥርዓት የሚሸረሽሩ፣ ታሪኳንና ክብሯን የሚያደበዝዙ፣ የቅዱሳኑን ቅርስና ትውፊት የሚንዱ ድርጊቶች ሲፈጸሙ በዝምታ ልትመለከት አይገባም!! ‎"እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ይልቅ ለሰው ልንታዘዝ ይገባል?" (የሐዋርያት ሥራ 5:29) ‎👉የምድራዊ ሥልጣንና የዕዝ ሰንሰለት ክብር እንዳለው ሁሉ፣ ከሁሉ በላይ የሚገዝፈው ግን የሰማያዊው አምላክ ሕግና የሃይማኖትህ ህልውና ነው። ‎👉ሃይማኖትህ ስትደፈር፣ ሥርዓቷ ሲጣስና ተቋማዊ ክብሯ አደጋ ላይ ሲወድቅ እያየህ «እኔ ወታደር ነኝና ዝም እላለሁ» ማለት የነፍስ ምርኮኛ መሆን ነው። ‎👉ንቃ!! ተነስ!! ‎👉ዝም አትበል፦ በዝምታህ ውስጥ የእምነትህ መሸርሸር ፈቃድ እንዳገኘ አይቆጠር። ‎👉እምቢ በል፦ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ክብርና ሉዓላዊነት ከሚጋፉ፣ ሥርዓቷን ከሚያናጉና ተጽዕኖ ከሚያሳድሩ ድርጊቶች ጎን አትቆም። ‎👉እምነትህን ታደጋት፦ አንተ የእናት ቤተክርስቲያን ልጅ ነህ፤ ዛሬ እሷን ካልታደግሃት ነገ የምትመለስበት መቅደስ፣ የምትባረክበት ጸበል፣ ነፍስህን የሚያማትብባት ካህን ታጣለህ። ‎👉መቸም ከጎንህ የነበረው ጓደኛህ ተለይቶህ አፈር እንደሆነ ታውቃለህ? ያን አስበው!!አንተን የጠበቀህ አምላክ ለእምነትህ ታሪክ እንድትሠራ ነው። ‎👉ምድራዊ ግዴታህ የሀገርን ደህንነት መጠበቅ እንደሆነ ሁሉ፣ መንፈሳዊ ግዴታህ ደግሞ የነፍስህን ማደሪያ እምነትህን ከጥፋት መከላከል ነው። ‎👉ክንድህ ለሀገር ጋሻ ሲሆን፣ ልብህና ፅናትህ ደግሞ ለሃይማኖትህ ግንብ ይሁኑ! ‎👉የቀደሙት አባቶችህ በጦር ሜዳም ጭምር ታቦት አስቀድመው፣ አምላከ ቅዱሳንን ተማጽነው እምነታቸውንም ሀገራቸውንም አጽንተው አሳልፈውልሃል። አንተም ዛሬ ታሪክህን ጠብቅ፣ እምነትህን አትክዳ፣ እምነትህን ከሚሸረሽር ሥርዓት  ራስህን አግልል!!! ‎👉ከዛሬ ጀምሮ ለእምነትህና ለሕሊናህ እምቢ በል! ወላጅ እናትህ ስለአንተ ሕይወት የምትማጸንባትን ቅድስት ተዋሕዶን ታደጋት!!! ‎👉አንተ የምታገለግለው ሥርዓት ፀረ ሀገር፣ፀረ ሕዝብ፣ፀረ ሃይማኖት ነውና እሄን የምታገለግል ከሆነ ግን ባትፈጠር ይሻልህ ነበር ‎

የጎፋ ዞን ኦርቶዶክሳውያን ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምጻቸውን አሰምተዋል።        እናመሰግናለን

እኔ ከዛሬ ጀምሮ ዘፈን አቁሜአለሁ እኔ ጋር ንብረት ያላችሁ ንብረታችሁን ውስዱ።እስፖንሰር ሆናችሁኝ አብረን ሥራ የጀመርነው  እኔ ሥራውን አቁሜአለሁ።ብር ከፍዬ ከእናንተ ጋር ሥራ ያለኝ ሰዎች ገንዘቡንም አልፈልግም ሥራውንም አቁሜአለሁ።ምክንያቱም አባቶቼ እየተገደሉ  የህጻናት ደም እየፈሰሰ፣ቤተ ክርስቲያኔ እየነደደች ፣ቤተሰቦቼ እየታረዱ ደማቸው ላይ ቆሜ መዝፈን ስለማልችል ከዛሬ ጀምሮ ዘፈን አቁሜአለሁ።ይኽንን ነው ልነግራችሁ የምሻው።

Repost from Eotc Task Force
+7
Akeekkachiisa⚠️⚠️⚠️ dubartoonni ulfaa fi namoonni dhukkuba onnee qabdan vaayidiyoo kana akka hin laalle Osoo Ortodoksoonni walitti qabamanii ajjeefamanii, reeffi keenya ibiddaan gubachaa, akkasumas manneen kiristaanaa keenya barbadaa'anii Isin Qaammoonni Nageenyaa Ortodoksii taatan akkamitti warra nama ajjeesan tajaajiluun isiniif danda'ame? Vaayidiyoo kana qaamota Nageenya Ortodoksii taataniif akka nuuf geessitan maqaa Waaqayyoon Isin gaafanna

Repost from Eotc Task Force
+8
ማስጠንቀቂያ ነፍሰጡሮች የልብ ድካም ያለባችሁ ይኽን ቪድዮ እንድትመለከቱት አይመከርም ኦርቶዶክሳውያን በጅምላ እየተገደሉ፣ እሬሳችን በእሳት እየተቃጠለ ቤተ ክርስቲያን እየጋየች ገዳይን የምታገለግሉ ኦርቶዶክሳውያን የጸጥታ አካላት  እንዴትስ አስቻላችሁ? እነዚህን ቪድዮዎች ለኦርቶኮክሳውያን ጸጥታ አካላት እንድትደርሱልን በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን https://t.me/EotcTaskForce

➻ጥሪያችንን አድርሱልን። 👉ለሀገር ወዳድ እና ለኦርቶዶክሳውያን የጸጽታ አካላት። ◈በብልጽግና ሥርዓት ሀገራችን እና ነባር እምነታችን መጥፋት ከጀመረ እነሆ ስምንት ዓመታት ተቆጠሩ። ◈እናንተ ሀገር ለመጠበቅ የወጣችሁለት ሥርዓት ሀገር የሠሩ ኦርቶዶክሳውያንን ሀገር አልባ አድርጎ ማሳደድ፣ማፈናቀል፣ቤተ መቅደሳችንን ማቃጠል፣..ከጀመረ ስምንት ዓመት ሁኖታል። 👉ሀገር የሚባለው፦ 1.)ባንድ ሀገረ መንግሥት ጥላ ሥር የሚኖሩ ሕዝቦች፤ 2.)በነጻ የህሊና ፈቃዳቸው መርጠው የሚያምኑትን ሃይማኖት ማምለክ 3.)የሚችሉ  ሕዝቦች፤ 4.)ማንንም ያላገለለ ሁሉን ያቀፈ ሥርዓተ መንግሥት ያላቸው ሕዝቦች፤ 5.)ትናንትን የሚያቀብል ሕያው የታሪክ ምሥክር ያላቸው ሕዝቦች፤ 6.)የተከበረ የታፈረ የሀገር ወሰን ዳር ድንበር፣የሀገር ስያሜ ያላቸው ሕዝቦች፤ 7.)ያልተበረዘ ያልተከለሰ ያልተዋሱት በራሳቸው ያፈለቁት ቅብብሎሻዊ ባህል ያላቸው ሕዝቦች፤ 8.)ከትውስት ንጹሕ የሆነ ሰውን ሁሉ ማኖር የሚችል ዕሴት ያላቸው ሕዝቦች፤ 9.)የዕውቀት ማስተላለፊያ መንገዶች፦ፊደል፣ቁጥር፣የራስ መገለጫ ፍልስፍናዎች ያላቸው ሕዝቦች። 10.)የዳበረ የተኖረ ራስ በቅ ማኅበራዊ ፍልስፍና ያላቸው ሕዝቦች፤ 11.)ውስጣዊ የሀገር አንድነት እና የመንፈስ ነጻነት ያላቸው ሕዝቦች፤ 12.ሀገር በቀል ሀብቶችን ያነገቡ  ራሳቸውን ያበቁ እና ያነቁ ርቱዓን ሕዝቦች፤ 13.)ፍትህ ርትዕን በትክክል ያለነገድ አድልኦ ያሰፈኑ፣ድሀ ተበደለ ፍርድ ተጓደለ የሚሉ ሕዝቦች። 14.)ትንናንትን የሚቀበሉ ዛሬን የሚጠብቁ ለነገው ትውልድ የሚጨነቁ ሕዝቦች። 15.)የተፈጥሮ ደንብ እና የጨዋ ሥርዓት ያላቸው ሕዝቦች፤ 16.)ኅብረታዊነትን የማያስቀጥሉ የመልካምነት መገለጫ የሆኑ የሥነ ሥርጸት ጸጋዎች ያልተቋረጠባቸው ሕዝቦች፤ 17.)ከእግዚአብሔር እና ከሰው ጋራ፣ከሰውና ከሰው ጋራ፣ከሥነ ፍጥረት እና ከሰው ጋራ ያለው ግንኙነት ያልተቃወሰባቸው ሕዝቦች፤ 18.)የተፈጥሮ ሕግን የማያዛቡ ሥርዓተ ቤተ ሰብእ እና ሥርዓተ ሕዝብ የተገነባባቸው ሕዝቦች፤ 19.)አንድ ሰንደቅ እና ትርጉም ያላቸው ሕዝቦች፤ 20.)የጎደላቸውን የሚቀበሉ ያላቸውን የሚያስቀጥሉ ተዋሕዶ በተዓቅቦ የሆኑ ሕዝቦች፤....እነዚህን እና የመሳሰሉት ያሉት ሀገር እውነተኛ ሀገር ይባላል። ➻እናተ የምታገልግሉት ሥርዓት እነዚህን ሁሉ ጸጋዎቻችንን ከመጠበቅ ይልቅ ማጥፋት ከጀመረ ስምንት ዓመታት ሁነውታል። ◈እኛ ኦርቶዶክሳውያንም መሳደድ፣መገ.ደል፣መፈናቀል፣መቅደሳችን መንደድ፣ቅርሳችን መው.ደ.ም ከጀመረ ስምንት ዓመታት ተቆጥረዋል። ◈ሀገር ወዳድ ወንድሞቻችን እናንተ የቆማችሀለት ሕዝብና ሀገር የትኛው ነው? ስለሆነም፦ 1.)የመከላከያ አካላት 2.)የፖሊስ አካላት 3.)የደኅንነት አካላት 4.)የሚኒሻ አካላት 5.)የአድማ ብተና አካላት 6.)የልዩ ኃይል አካላት 7.)ለጥበቃ አካላት 8.)ለአየር ኃይል አካላት 9.)ባሕር ኃይል አካላት 10.)ለደንብ አስከባሪ አካላት የሀገር እና የሃይማኖት ፍቅር ያላችሁ ሁሉ ራሳችሁን ከዚህ ጸረ ሀገር ሥርዓት ለይታችሁ ለሀገራችሁና ለሃይማኖታችሁ ትቆሙ ዘንድ የቤተ ክርስቲያን ጩኸት ይድረሳችሁ። ኦርቶዶክሳውያንን የሌሉባት ሀገር፣ የሚሳደዱባት ሀገር፣ የሚፈናቀሉባት ሀገር፣ የሚገደ.ሉ.ባት ሀገር፣ ቤተ መቅደሳችን የሚነድባት ሀገር፣ ተሪካችን ወንጀለኛ የሆነባት ሀገር፣ ሰይጣናዊነት የሚስፋፋባት ሀገር ለእናንተ ምናችሁ ናት?

"የአባቶቻችን የእናቶቻች የወንድሞቻችን ደም መሬት ላይ ፈሶ አይቀርም" "እነርሱ በእኛ ላይ ያደረጉብንን እኛም ማድረግ አላቃተንም" "የአባቶቻችንን ሃይማኖት(አደራ)አንበላም" "ምርጫችን ታጥቀን መታገል ብቻ ነው" "ከእንግዲህ ኦርቶዶክሳውያንን ማረድ ቤተክርስቲያንን ማቃጠል ይቁም የማይቆም ከሆነ እኛም አጻፋዊ ምላሽ የምንሰጥ ይሆናል" ባሕርዳ ዩኒቨርሲቲ ግሽዓባይ ካምፓስ "የአባቶቻችን የእናቶቻች የወንድሞቻችን ደም መሬት ላይ ፈሶ አይቀርም" "እነርሱ በእኛ ላይ ያደረጉብንን እኛም ማድረግ አላቃተንም" "የአባቶቻችንን ሃይማኖት(አደራ)አንበላም" "ምርጫችን ታጥቀን መታገል ብቻ ነው" "ከእንግዲህ ኦርቶዶክሳውያንን ማረድ ቤተክርስቲያንን ማቃጠል ይቁም የማይቆም ከሆነ እኛም አጻፋዊ ምላሽ የምንሰጥ ይሆናል" ባሕርዳ ዩኒቨርሲቲ ግሽዓባይ ካምፓስ

የኦሮሞ ኦርቶዶክስ ከነቃ የኦርቶዶክስም  የኢትዮጵያም ትንሣኤ ቅርብ ነው የሚሆነው። Ortodoksiin Oromoo Dammaqinaan Ortodoksiinis Biyyi Keenyas Gara Kabaja isheetti ni deebiti https://t.me/EotcTaskForce

የጄኔራል ታደሰ ብሩ፣የጄኔራል ጃጋማ ኬሎ፣የራስ ጎበና ዳጬ ልጆች ✊✊✊ Dhiigni Ortodoksoota Arsii Dhangala'ee Hin Hafu.Amantaa Abbootii Keenyaa Hin Nyaannuu.✊✊✊ የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ደም በከንቱ ፈሶ አይቀርም። የሃባቶቻችንን ሃይማኖት አንበላም✊✊✊

ሰበር ዜና የባሕርዳር ዩኒቨርቲ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ፍጅት ተቃወሙ

Ajjeechaa Ortodoksoota Shirkaa Ilaalchisee 1) Bulchaan Aanaa Shirkaa Obbo Xaahir Amaanoo fi Obbo Abdallaa Amaan (Abdallaa Maaykiroo) — miseensa Caffee Oromiyaa kan turee fi amma kan gaggeeffaman — duguuggaa sanyii Ortodoksoota Shirkaa irratti raawwatameef ittigaafatamtoota jalqabaati.hogganummaa namoota kanaan raawwatameen: 👉 Aanichatti Ortodoksoonni 168 ajjeefamaniiru (maatiin isaanii gaddanii kan awwaallatan). 👉Ortodoksoonni 30 ol achibuuteeen isaanii dhabameera (erga ukkaamfamanii waggaa 2 ol ta'eera). 👉Ortodoksoonni kumaatamaan lakkaa'aman aannicha dhiisanii godaananiiru (baqataniiru). 👉Ganda sadii qofaa keessaa manneen abbootii warraa Ortodoksoota 456 ol ta'an hawaasa Wahaabiyyaa fi Musliimaatiin diigamaniiru/badaniiru. 👉Lafti qonnaa Ortodoksootaa hektaara kuma dhibbaan lakkaa'amu duwwaa bulee jira (hin qotamne). 👉 Gandoonni Ortodoksoonni keessaa duguugaman baay'een uumamaniiru. 🔏 Bulchaa Aanaa Obbo Xaahir :- 👉Haleellaan jalqabamuu isaan dura, caasaa nageenyaa keessaa namoota jirani fi qotee bultoota seeraan eeyyama qaban keessaa Ortodoksoonni hidhannoo akka hiikatan (meeshaa akka hiikatan) godheera. 👉Raayyaan Ittisa Biyyaa (Makkalaakayaan) balleessitoota irratti tarkaanfii fudhachuuf yeroo socho'u, daandii fi kallattii dogoggoraa kennuudhaan akka rukutaman godha. ✍Yeroo sadii ol miidiyaa OBN (Oromia Broadcasting Network) waamuudhaan, "Ortodoksoonni hin ajjeefamne" jechuun ganeera. 👉Abbootii amantaa Islaamaa walitti qabuudhaan duguuggaa raawwatame akka haalan (akka ganan) godheera. 👉Lubootaa  fi Jaarsolii biyyaa Ortodoksoota ta'an dirqisiisuun, "Shirkaatti Ortodoksoonni hin ajjeefamne" jedhanii OBN irratti akka dubbatan godheera. 🔏 Obbo Abdallaa Amaan (Abdallaa Maaykiroo) :- 👉 Hidhattoonni Wahaabiyyaa Ortodoksoota ukkaamsanii maallaqa gaaftatanii fi fudhatan irraa qarshii waliin qooddata. 2) Jaarsolii Biyyaa duguuggaa Ortodoksoota irratti raawwatamaa jiru dhaabsisuu osoo qabanii, gocha kana haalan (ganan):- 1. Qaadii Haajii Aadam 2. Xaahaa Amaanoo 3. DestaaDaadhii 4. Muhammad Kadir https://t.me/rete14