ሰዋስወ ብርሃን ቅ/ጳ/ገዳም ሰንበት ት/ቤት (Official)
👇👇👇ቤተሰብ ይኹኑ ፤ ይውደዱ ፤ ያጋሩ👇👇👇 ⓵ https://www.facebook.com/SewasewEmye/ ⓶ https://youtube.com/channel/UCSxB36KTAZ_MlDkvGhw3cHw ⓷ https://www.instagram.com/p/CYhmhN5j8yG/?utm_medium=copy_link ⓸ https://vm.tiktok.com/ZMLU1RLw6/
Show more506
Subscribers
+124 hours
+97 days
+1630 days
Posts Archive
Repost from ሰዋስወ ብርሃን ቅ/ጳ/ገዳም ሰንበት ት/ቤት (Official)
Photo unavailable
+
ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው።
__ ሐዋ 20፥35
18ኛ ዙር ደም ልገሳ ሰኔ 30 ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ
#ሰዋስወብርሃን
❤ 6👍 2👏 1
13910
+
የ12ኛ ፡ ክፍል ፡ ብሔራዊ ፡ ተፈታኞች ፡ በሙሉ
ለ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ተፈታኞች በሙሉ ነገ ቅዳሜ ከምሽቱ 11:30 ላይ የፀሎት እና የኦረንቴሽን መርሐ ግብር ስላለ እንድትገኙ ስንል እንጠይቃለን
#ሰዋስወብርሃን
👍 7❤ 2
26430
Photo unavailable
+
የበገና ፡ ተማሪዎች ፡ ምርቃት ።
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም ሰንበት ትምህርት ቤት ለ10 ወራት ሲያሰለጥናቸው የነበሩትን የ14ኛ ዙር የበገና ተማሪዎች ሐምሌ 28 ስለሚያስመርቅ በዕለቱ ተገኝታችኹ የደስታችን ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ በክብር ጋብዘናል፡፡
#መዝሙር_ክፍል #ሰዋስወብርሃን
👏 9🙏 5👍 1
30420
Photo unavailable
+
ንሴብሕ
(እናመሰግናለን)
500 ቤተሰቦች
#ሰዋስወብርሃን
👏 10👍 4❤ 4🏆 2💯 1
34120
Photo unavailable
+
ኦርቶዶክሳዊ ፡ ዳሰሳ
የበረሃ ፡ ልጅ ። (የመጥምቀ ፡ መለኮት ፡ ቅ.ዮሐንስ ፡ ሕይወቱና ፡ ትምህርቱ)
እሑድ ሰኔ 30 ከጠዋቱ 3:00 ሰአት ጀምሮ
#ወጣትጉባኤ #ሰዋስወብርሃን
❤ 4👏 2
31300
+
የሕይወትና ፡ የሞት ፡ መረዳጃ ፡ ዕድር ፡ ምስረታ ።
ሠላም እንደምን ሰነበታችሁ በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም የሕይወትና የሞት መረዳጃ ዕድር ለመመስረት እንቅስቃሴ ስናደርግ መቆየታችን ይታወቃል።
እነሆ እግዚአብሔር አምላክ ቢወድና ቢፈቅድ ሰኔ 30/10/2016 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ በሰበካ ጉባኤ አዳራሽ የምስረታ ጉባኤ ስለምናከናውን እንድትገኙ ጥሪያችንን በአምላከ ቅዱስ ጳውሎስ ስም እናስተላልፋለን።
ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር
ጊዜያዊ አደራጅ ኮሚቴው
ለበለጠ መረጃ :-
👉0911481952
👉0911223114
👉0910978168
👍 2
32700
+
ጌታዬ ሆይ እንግዲህስ
ለችግረኛው ለኔ ያላንተ ረዳት የለኝም ።
ለደካማው ለኔ ያላንተ የሚያጸናኝ የለኝም ።
ለምፍገመገም ለኔ ያላንተ ደጋፊ የለኝም ።
ለወደቅኩ ለኔ ያላንተ የሚያሥነሣኝ የለኝም ።
ላዘንኩ ለኔ ያላንተ የሚያረጋጋኝ የለኝም ።
ለደኀው ለኔ ያላንተ መጸጊያ የለኝም።
አቡነ ተክለሃይማኖት
#ኦርቶዶክሳዊ_ሕይወት #ሰዋስወብርሃን
❤ 23👍 3🙏 1
48720
Photo unavailable
+
የሐምሌ ፡ 5 ፡ መዝሙር ፡ እና ፡ ወረብ ፡ ጥናት ።
ከዛሬ ሰኔ 24 2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ በዓሉ ድረስ በሥራ ቀናት ከ 12:00_1:30 ቅዳሜ ከ 11:30_1:00 እሑድ ከሠርክ 11:00_12:30 ይቀጥላል እና ከራብዓይ ክፍል ጀምሮ እስከ ወጣት ያላችሁ አባላት የቤተ ክርስቲያንን የአለባበስ ሥርዓት በጠበቀ መልኩ ተገኝታችሁ እንድታጠኑ ጋብዘናችኋል በተያዘው ሠዓት እንዲጠናቀቅ በተጠራንበት ሠዓት እንገኝ!!!
#መዝሙር_ክፍል #ሰዋስወብርሃን
❤ 13
52710
Photo unavailable
+
ለመጨረሻ ጊዜ የወጣ ለሰንበት ትምህርት ቤቱ መምህራን በሙሉ
እሰከ ነገ 10:00 ሰዓት ድረስ የሰንበት ትምህርት ቤቱ ትምህርት እና ስልጠና ክፍል እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
#ሰዋስወብርሃን
👍 3❤ 1
65120
+
ወይቤሎሙ ፡ ሑሩ ፡ ወመሀሩ ።
የሐምሌ 5 ፡ ወረብ
#መዝሙር_ክፍል #ሰዋሰወብርሃን
ወይቤሎሙ ሑሩ.pdf1.51 MB
❤ 12🙏 1
637110
+
ወይቤሎሙ ፡ ሑሩ ፡ ወመሀሩ ።
የሐምሌ 5 ፡ ወረብ
#መዝሙር_ክፍል #ሰዋሰወብርሃን
100
+
ሠላም እንደምን ሰነበታችሁ በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም የሕይወትና የሞት መረዳጃ ዕድር ለመመስረት እንቅስቃሴ ስናደርግ መቆየታችን ይታወቃል።
እነሆ እግዚአብሔር አምላክ ቢወድና ቢፈቅድ ሰኔ 30/10/2016 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ በሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳራሽ የምስረታ ጉባኤ ስለምናከናውን እንድትገኙ ጥሪያችንን በአምላከ ቅዱስ ጳውሎስ ስም እናስተላልፋለን።
ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር
ጊዜያዊ አደራጅ ኮሚቴው
ለበለጠ መረጃ :-
👉0911481952
👉0911223114
👉0910978168
👍 2
70520
Photo unavailable
+
የሐምሌ ፭ መዝሙር እና ወረብ ጥናት
+ ዛሬ ሐሙስ ሰኔ 20 ምሽት 12:00 ላይ
+ እንዱኹም ቅዳሜ ሠርክ 11:30 እና እሑድ ሠርክ 11:00 ይቀጥላልና
ከራብዓይ ክፍል እስከ ወጣት ክፍል ያላችሁ አባላት መጥታችሁ እንድትሳተፉ በቅዱስ ጳውሎስ ስም ተጋብዛችኋል!!!
#ኪነጥበብ_ክፍል #ሰዋስወብርሃን
59800
Photo unavailable
+
እምየ ፡ ሰዋሰው ፡ ከጠራችኝ ፡ እመጣለሁ!
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም ሰ/ት/ቤት በተለያዩ ምክንያቶች በመደበኛ ጉባኤያትና አገልግሎቶች ላይ ተገኝተው መማር ለማይችሉ አባላት በሙሉ የመጀመርያ ዙር ልዩ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
የጉባኤው ቀን
እሑድ ሰኔ
የጉባኤ ቦታ
በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ
ሰዓት
ከጠዋቱ 3:00
በጉባኤው
+ ትምህርተ ወንጌል
+ ምክረ አኃው
+ የበገና ዝማሬ እና ስነፅሁፍ ይቀርባል
ማሳሰብያ :- ከእርስዎ ጋር ይማሩ የነበሩ ቢያንስ 3 አባላትን በመጥራት የጉባኤው ተሳታፊ ያድርጉ።
#ግንኙነትና_ስነስርዓት #ሰዋስወብርሃን
👍 7❤ 3
70430
+
የሥራ ፡ ማስታወቂያ።
በአካውንቲግ ተመርቆ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት አባል አሰቸኳይ አንድ ሰው ሰለተፈለገ አሳውቁን በውስጥ መስመር ከታች ባለው ያነጋግሩን።
@Yohaset1927
#ሰዋስወብርሃን
👍 5
87430
Photo unavailable
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም።
ሶበ ይሄልዉ አኃው ኅቡረ። መዝሙር ፻፴፪ (፴፫)
ኑ! የአባታችንን በዓለ ዕረፍት መዝሙር ጥናት እናጥና
ኑ! አብረን እናመስግነው ፤ የእምነቱን ጽናት፤ አባትነቱን፤ አሳዳጊነቱን፤ፍቅሩን፤ ለዛሬ ያቆመን ምልጃውን እንመስክርለት።
ከበዓሉ ባልተናነሰ በጉጉት የምንጠብቀውን የሐምሌ ፭ መዝሙር ጥናት ከ ነገ ቅዳሜ (15-10-16 ዓ.ም) ጀምሮ ለማስጠናት ኪነ ጥበብ ክፍሉ ዝግጅቱን ጨርሷል። እኛም የሐዋርያው ወዳጆች ፍቅሩን አስበን ለጥናቱ በተለመደው አዳራሻችን በተለመደው ሰዓታችን (11:30) የጋራ የምስጋና ማዕዳችን ላይ እንገኝ
❤ 19🥰 3👍 1👏 1
93610
Photo unavailable
+
ኦርቶዶክሳዊ ፡ ዳሰሳ
የሃይማኖት ፡ ጸሎት ።
እሑድ ሰኔ 16 ከጠዋቱ 3:00 ሰአት ጀምሮ
#ወጣትጉባኤ #ሰዋስወብርሃን
❤ 7
75500
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.