cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Christian negn❤️❤️❤️

Jesus is Lord

Show more
Advertising posts
196
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በአፍጋኒስታን ነገ ከሰዓት በኋላ የሞት ፍርድ ለተፈረደባቸው 229  ክርስቲያን ሚስዮናውያን ጸልዩ ሊጎዱ ነው  ብዙ ሰዎች መጸለይ እንዲችሉ እባክዎን ይህንን መልእክት በተቻለ ፍጥነት ያስተላልፉ። ይህ መልእክት የተላከው በጁዲት ካርሞና ሚስዮናዊው በአፍሪካ ከሚገኘው ከቺዋዋዋ ነው። መላው ፕላኔት በጸሎት አንድ ሆነ። እርስዎ ማስተላለፍ ከቻሉ እባክዎን በአፋጣኝ ጸሎት እኛን ይቀላቀሉ ፣ ምክንያቱም አክራሪ እስላማዊ ቡድኑ በኢራቅ ውስጥ ትልቁን የክርስቲያን ከተማ ኳራጎሽን ሰለተቆጣጠሩት አሁን በመቶዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያን ወንዶች ፣ ሴቶች እና ልጆች ሊገደሉ ባሉበት ሰአት የጸሎት ሽፋን እየተጠየቀ ነው። እባክዎን አንድ ደቂቃ ወስደው ጸልዩላቸው። ለሚችሉት ሁሉ መልዕክቱን ያስተላልፉ። ኳራጎሽ ቀድሞውኑ ብዙ ጊዜ ተወስዷል። ፀሎት ጠይቀውናል እባክዎን ለሌሎች ያስተላልፉ። 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Show all...
"ስጦታዎችን እየሱስ" “ኢየሱስ መልሶ፦ #የእግዚአብሔርን_ስጦታና፦ ውኃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑንስ ብታውቂ፥ አንቺ ትለምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር አላት።” — ዮሐንስ 4፥10 🚨የእግዚአብሔር ትልቁ እና መተኪያ የሌለው ስጦታው ልጁን እየሱስን መስጠቱ ነው። የእግዚአብሔርን ስጦታ ስናውቅና ስንቀበል የማያልቅ በረከት በውስጣችን ለኛ ይሰጠናል። “ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፤” — ዕብራውያን 3፥1 🚨የእግዚአብሔር ስጦታ የሆነው እየሱስ ከሰጠን በረከቶች አንዱ የሰማይ ጥሪ ተካፋይ መሆንን ነው። እሱ ተጎሳቁሎ እኛን ከጉስቁልና አወጣን እሱ ተሰቅሎ እኛን አዳነን እሱ እርግሞን ሆኖ እኛን ንፁህ አደረገን እሱ ሀጢያት ሆኖ እኛን ፃዲቅ አደረገን። ለዛ ነው የእግዚአብሔር ስጦታውን የተቀበልነው ሰአት እየሱስ የሰራልንን ተቀብለን የሰማይ ጥሪ ተካፋይ እንሆናለን። #አሁን_እንዲደረግልን_ከምንፀልየው_ይልቅ_እየሱስ_የሆነልን_ይበልጣል#እየሱስ_የእኛ_ስጦታችን_ነው‼️ #SEER_ABENI Share♻️Share♻️Share 👇👇👇👇👇👇 @Revivaltime1 @Revivaltime1
Show all...
"ስጦታዎችን እየሱስ" “ኢየሱስ መልሶ፦ #የእግዚአብሔርን_ስጦታና፦ ውኃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑንስ ብታውቂ፥ አንቺ ትለምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር አላት።” — ዮሐንስ 4፥10 🚨የእግዚአብሔር ትልቁ እና መተኪያ የሌለው ስጦታው ልጁን እየሱስን መስጠቱ ነው። የእግዚአብሔርን ስጦታ ስናውቅና ስንቀበል የማያልቅ በረከት በውስጣችን ለኛ ይሰጠናል። “ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፤” — ዕብራውያን 3፥1 🚨የእግዚአብሔር ስጦታ የሆነው እየሱስ ከሰጠን በረከቶች አንዱ የሰማይ ጥሪ ተካፋይ መሆንን ነው። እሱ ተጎሳቁሎ እኛን ከጉስቁልና አወጣን እሱ ተሰቅሎ እኛን አዳነን እሱ እርግሞን ሆኖ እኛን ንፁህ አደረገን እሱ ሀጢያት ሆኖ እኛን ፃዲቅ አደረገን። ለዛ ነው የእግዚአብሔር ስጦታውን የተቀበልነው ሰአት እየሱስ የሰራልንን ተቀብለን የሰማይ ጥሪ ተካፋይ እንሆናለን። #አሁን_እንዲደረግልን_ከምንፀልየው_ይልቅ_እየሱስ_የሆነልን_ይበልጣል#እየሱስ_የእኛ_ስጦታችን_ነው‼️ #SEER_ABENI Share♻️Share♻️Share 👇👇👇👇👇👇 @Revivaltime1 @Revivaltime1
Show all...
ውድ Dibora የ 5,000 ብር ስጦታ ተሸላሚ ለመሆን ከስር ያሉትን ሁለቱንም ቻናሎቻችን join በማለት ለሌሎችም #ሼር በማድረግ አገልግሎታችን ያስታውውቁልን እኛም እንሸልምዎታለን 👑 ✅ Join our main channel 👇👇 http://t.me/AhaduBank_verified http://t.me/AhaduBank_verified ⚠️ ጥብቅ ማሳሰቢያ: ተሸላሚ ለመሆን ሁለቱን ቻናሎች መቀላቀል ይኖርብዎታል‼️
Show all...
2⃣ JOIN Ahadu Bank new⚡️
Photo unavailable
ፈጣሪን አስቀድም! ብዙ ዜሮዎች ቢኖሩና ከፊታቸው ምንም ቁጥር ባይኖር ባዶ ናቸው፤ ከዜሮዎቹ በፊት ግን አንድ ቁጥር ቢቀመጥ ግዙፍ ቁጥር ይሆናሉ። የዚህ አለም ደስታ፣ ሀብት፣ ስኬት፣ የሰው አክብሮትና ተወዳጅነት ኖሮህ ፈጣሪን ከፊትህ ካላስቀደምክ ሁሌም ባዶነት ይሰማሀል፤ ህይወትህ ላይ ፈጣሪ ሲቀድም ግን ሁሉም ባዶነትህ በሙላት ይተካል፤ ሁሉም ሽንፈትህ በአሸናፊነት ይደመደማል። ፈጣሪን አስቀድም ወዳጄ! ❝ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ፥ ደስ ይበላችሁ።❞ —ፊልጵስዩስ 4: 4
Show all...
አትጨነቁ። በዚ ርእሰ አብረን እንማማር አትጨነቁ ሲል ጌታ ምን ማለቱ ነው፦ የሚያስጨንቅ ነገር ስለሌለ ነው አይደለም የሚያስጨንቅ ነገር እያለ ነው አንተን የከበደክ ነገር ምንድነው? አንተን ከከበደህ በላይ የከበደ አምላክ አልክ ስለዚህ የከበደህን ለ አምላክህ አሳየው ምክኒያቱም አምላክ ለ ቃሉ የታመነ ነው ❝ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል።❞ —ማቴዎስ 7: 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁹ እኔም እላችኋለሁ፦ ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል። ¹⁰ የሚለምን ሁሉ ይቀበላልና፥ የሚፈልግም ያገኛል፥ መዝጊያውንም ለሚያንኳኳው ይከፈትለታል። ¹¹ አባት ከሆናችሁ ከእናንተ ከማንኛችሁም ልጁ እንጀራ ቢለምነው፥ እርሱም ድንጋይ ይሰጠዋልን? ዓሣ ደግሞ ቢለምነው በዓሣ ፋንታ እባብ ይሰጠዋልን? ¹² ወይስ እንቍላል ቢለምነው ጊንጥ ይሰጠዋልን? ¹³ እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠት ካወቃችሁ፥ በሰማይ ያለው አባት ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መንፈስ ቅዱስን ይሰጣቸው? ❝ደግሞ እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር በማናቸውም በሚለምኑት ነገር ሁሉ ቢስማሙ በሰማያት ካለው ከአባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል።❞ —ማቴዎስ 18: 19 ❝እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ።❞ —ዮሐንስ 14: 13 ❝እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ አብም በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ እንዲሰጣችሁ፥ ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።❞ —ዮሐንስ 15: 16 ❝በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል።❞ —ዮሐንስ 15: 7 ❝አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው።❞ —ማቴዎስ 21: 22 ❝እግዚአብሔርም በገባዖን ለሰሎሞን በሌሊት በሕልም ተገለጠለት፤ እግዚአብሔርም፦ ምን እንድሰጥህ ለምን አለ።❞ —1ኛ ነገሥት 3: 5 ይህ የታመነ የ ጌታ ቃል ነው ይቺን ልጨምር ይብቃኝ ፊልጵስዩስ 4 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ፥ ደስ ይበላችሁ። ⁵ ገርነታችሁ ለሰው ሁሉ ይታወቅ። ⁶ ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። ⁷ አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። ⁸ በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ እውነተኛ የሆነውን ነገር ሁሉ፥ ጭምትነት ያለበትን ነገር ሁሉ፥ ጽድቅ የሆነውን ነገር ሁሉ፥ ንጹሕ የሆነውን ነገር ሁሉ፥ ፍቅር ያለበትን ነገር ሁሉ፥ መልካም ወሬ ያለበትን ነገር ሁሉ፥ በጎነት ቢሆን ምስጋናም ቢሆን፥ እነዚህን አስቡ፤ ⁹ ከእኔ የተማራችሁትንና የተቀበላችሁትን የሰማችሁትንም ያያችሁትንም እነዚህን አድርጉ፤ የሰላምም አምላክ ከእናንተ ጋር ይሆናል። የ አባቴ ልጆች ተባረኩልኝ
Show all...
Photo unavailable
አትጠራጠር!! 1. ከእግዚአብሔር በቀር አጥብቀህ የምታሳድደው ነገር ሁሉ እየራቀህ ይሄዳል! ወደ እግዚአብሔር ስትቀርብ ግን እርሱ አብዝቶ ወዳንተ ይቀርባል። 2. ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ተስማምተህ የምትወስደው እርምጃ ሁሉ በስተመጨረሻ ትርፍ እንጂ ኪሳራ የለበትም! እርካታ እንጂ ፈፅሞ ፀፀት አያመጣም። 3. በትዕቢትና ራስን ከፍ ከፍ በማድረግ መንገድ ሽንፈት እንጂ ድል አይገኝም! ትህትናና እግዚአብሔርን መፍራት ግን ባለጠግነት ክብርና ህይወት ነው። 4. በራስህ ጥበብና ብልጠት ተሰማርተህ ከምታገኘው ጊዜያዊ "ስኬት" ይልቅ ከእግዚአብሔር ሞገስና አብሮነት ጋር ወጥተህ የምትሰበስበው ጥቂት ምርኮ ዘላቂ ደስታን ያመጣልሃል። 5. ህሊናህ ሳይወቅስህ ልብህ ሳይፈርድብህ ለነፍስህ ሙሉ ሰላም አግኝተህ ለመኖር የሚያዋጣው ብቸኛ መፍትሄ ከእግዚአብሔር ጋር ተስማምቶ መጉዋዝ ብቻ ነው። “አሁንም ከእርሱ ጋር ተስማማ፥ ሰላምም ይኑርህ፤ በዚያም በጎነት ታገኛለህ።” — ኢዮብ 22፥21 ቸር ይግጠመን! 👐 ✍ Bethel.T [ Elroi gospel media ] ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው ➥ @CHRIST_TUBE@CHRISTFAMILY ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ!
Show all...
አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የእግዚአብሔርን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የእግዚአብሔር እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የእግዚአብሔር ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አምላክ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አመሰግናለው "
Show all...
😭😭😭😭😭🙌🙌🙌🙌 “እግዚአብሔርም እንዲህ ይላልና፦ እኔን ፈልጉ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤”       — አሞጽ 5፥4 ተባርካችኋል🙌 👉👉👉ይቀላቀላሉን👈👈👈 👉👉👉ይቀላቀላሉን👈👈👈 https://t.me/Betelhemaddis https://t.me/Betelhemaddis https://t.me/Betelhemaddis https://t.me/Betelhemaddis
Show all...