CANOPY 2013 2014 2015 2016
This channel is for students , parents and Asko school community
Show more5 334
Subscribers
-224 hours
-337 days
-11930 days
Posts Archive
ፍቅረማርቆስ ደስታ በኢቫንጋዲ መፀሀፉ የሐመሮችን አባባል ተውሶ
"ጓደኝነት ወተት ነው ፤ በትኩስነቱ የሚጠጣ ሲቆይ የሚረጋ ፤ ሲናጥ ቂቤ የሚወጣው ፤ እሳት ሲያገኘው አይብ እና ....የሚሰጥ " ይላል። ለብዙ ጊዜ ይሄ ንግግሩ ማርኮኛል። ጓደኝነት እንደ ወተት ነው።
👍 53❤ 20🥰 2
𝗖𝗘𝗟𝗟 𝗕𝗜𝗢𝗟𝗢𝗚𝗬 𝗖𝗟𝗘𝗔𝗥 𝗔𝗡𝗗 𝗕𝗘𝗦𝗧 𝗦𝗛𝗢𝗥𝗧 𝗡𝗢𝗧𝗘𝗦
𝗦𝗛𝗔𝗥𝗘𝗗 𝗪𝗜𝗧𝗛 ❤️
👍 8
በ2017 ትምህርት ዘመን በ11ኛ ክፍል የሥራና ተግባር ትምህርት የሚጀመርባቸውን የሙያ ዘርፍ እና አይነቶች ዝርዝር
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ትምህርት ሚኒስቴር በቁጥር 12/242/322/16 በቀን መጋቢት 05 ቀን 2016 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በ2017 ትምህርት ዘመን በ8 የሙያ ዘርፍ ውስጥ 12 የሙያ ዓይነቶችን ለማስጀመር ዝርዝር ተልኮልናል፡፡
ስለሆነም በ2017 ትምህርት ዘመን ለ11ኛ ክፍል ተማሪዎች የሥራና ተግባር ትምህርት ሙያ ትምህርት ስለሚጀምሩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም ባላቸው አቅም፣ በአካባቢያቸውን ጸጋ ልየታ በማድረግ የሙያ ዘርፍ እና ዓይነት በመምረጥ ዝግጅት እንዲያደርጉ እያሳሰብን የሙያ መስኮችና ዓይነቶቹን ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር 2 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን አሳስባለሁ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
🤔 20👍 18❤ 8🥰 1👏 1🤯 1
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ማድረጋቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በቅርቡ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቁም ተገልጿል።
የፈተናው ሕትመት በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ለኢሳት የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥም አረጋግጠዋል፡፡
ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
#የማህበራዊ ሚዲያ ገፆችንን በመቀላቀል ፈጣን መረጃን ያግኙ!!!
👉ቴግራም https://t.me/kolfekeranioeducationbureau
👉ፌስቡክ https://www.facebook.com
👉ዋስአፕ https://chat.whatsapp.com/HDtAcSvaHrz8WC2YdURvxx
@tikvahuniversity
👍 60👏 7❤ 3😢 3
በተማሪ ቤተልሔም ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰብ ለወዳጅ ዘመድ እና ለጓደኞች እግዚአብሔር አምላክ መፅናናትን እንዲያደርግ እንመኛለን።
😢 368👍 31❤ 14🤯 8
Photo unavailableShow in Telegram
በአንድ ወቅት በአንድ ክፍል ውስጥ በሚማሩ ተማሪዎች መሃል አንዱን ጓደኛቸውን prank ሊያደርጉት ፈለጉና ከጀርባው ላይ 'I'm stupid' እኔ ደደብ ነኝ የሚል ወረቀት ለጠፉበት።
ከዚያም ጓደኞቹ በሙሉ በእሱ ላይ መሳቅ ይጀምራሉ ። ከቆይታ በኋላ ግን የሂሳብ መምህራቸው ገባ። መምህሩም እንደገባ አንድ ከባድ ጥያቄ ጥቁር ሰሌዳው ላይ በመጻፍ እንዲመልሱ ጠየቃቸው። ከዚያ ጀርባው ላይ ከተለጠፈበት በስተቀር ሌሎቹ ከብዷቸው ዝም አሉ።
በመጨረሻም ያው ልጂ ወጣና ጥያቄውን በትክክል ሰርቶ አሳያቸው። መምህሩም ከጀረባህ የተለጠፈውን ያወቅክ አትመስለኝም በማለት በእጁ እያነሳለት ወደ ክፍል ተማሪወቹ እየተመለከተ እናንተን ከመቅጣቴ በፊት ሁለት ነገር እነግርሃለሁ፥
በመጀመሪያ በሂይዎትህ ውስጥ ሰዎች አናንተን ከጉዞህ ለማስተጓጎል ብዙ ስያሜወችና ያልተገቡ ነገሮችን ይጭኑብሃል።
የክፍል ጓደኞችህ ያደረጉብህን ነገር ብታውቅ ኑሮ ከመቀመጫህ አትነሳም ነበር። በሂይዎትህ ውስጥም ማድረግ ያለብህ ነገር ሰዎች የሚሰጡህን መለያዎች ችላ ማለትና ለመማር፣ ለማደግና ለመሻሻል ጥረት ማድረግ ነው።
ሁለተኛ ስለስቲከሩ ከጀርባህ ስለተለጠፈው ነገር የሚነግርህ ታማኝ ጓደኛ እንደሌለህ ያሳያል።ነገርግን ብዙ ጓደኛ መኖሩ አይደለም ቁም ነገሩ ዋናው ለጓደኞችህ የምታጋራው ታማኝነት ነው።
ከጀርባህ የሚከላከሉልህ፣ የሚጠብቁህና ሰለ አንተ የሚጨነቁልህ ጎደኞች ከሌሉህ አንተ ብቻህን ትሻላለህ።
👏 158👍 89❤ 34💩 14🤔 13🥰 5
Photo unavailableShow in Telegram
Dear Grade 12 students prepare your self for the above request especially focus on your full name spelling ,gender ,age and stream (natural or social) and wait us until we inform the schedule for your registration.
👍 17💩 7❤ 4🎉 4🥰 1
Anis ka'ee waa jedhuuree!?
ሁሉንም የአስኮ ት/ቤት ማህበረሰብ ከልቤ አመሰግናለሁ! ያሳለፍናቸው ጊዜያት በጣም ደስ የሚሉ ነበሩ፡፡ በስራ ጉዳይ ያሳዘነው ሰው ካለ ነበሩን አስተዳደር ወክዬ ይቅርታ እየጠየኩ መልካም የስራ ዘመን፡፡
Hawaasni M/B Askoo turtii bareedaa waliin dabarsineef galatoomaa jechaa dhimma hojiif jecha namni nutti gadde yoo jiraate hoggantoota duraanii bakka bu'ee dhiifama jechuun barbaada. Bara hojii gaarii. Galatoomaa!
😢 157👍 26❤ 19👏 18🤔 12💩 12🤯 6🥰 4
የተከበራችሁ መምህራን ፣ አስተዳደር ሰራተኞች እና ወላጆች እንዲሁም የተወደዳችሁ ተማሪዎች ለነበረን የስራ ጊዜ በጋራ ላመጣነው ለውጥ ለነበራችሁ ተባባሪነት ከልብ እያመሠገንን መልካሙን ሁሉ እንመኛለን
😢 204👍 47💩 17❤ 16👏 15
ለተማሪዎች የፈተና ወረቀት የሚመለሰው ሐሙስ እና አርብ ይሆናል
🤯 65👍 39💩 15🤔 7👏 6😢 2