cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መንፈሳዊ መዝሙር

Ortdox tewahdo Mezmur Image Video Audio Sele adeno........ Astyaytachun be @kukylesh_Enata blachu tsafu

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
232Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

"… መስቀል አደባባይን እንውረሰው ‼ "ሐዋርያው" ዘላለም "…ሐዋርያው ዘላለም ይባላል። ዐዋጅ ዐውጇል። ዘመኑ የእነሱ እንደሆነ ያውቃል። ጠቅላዩ፣ ከንቲባዋ የእነሱ መሆናቸውን ያውቃል። ለዚህ ነው ጴንጤ የተባለ ሁሉ መስቀል አደባባይ ይውጣ። መስቀል አደባባዩን እንውረስ የሚለው። በድፍረት፣ በትእቢት፣ በኃይልና በሥልጣን ነው የሚናገረው። "…ቤተ ክህነታችን ሰው እንደሌለው ዐውቋል። መሪ እንደሌለን ዐውቋል። ሰብሳቢም እንደሌለን ዐውቋል። በደቡብ ኢትዮጵያ የመስቀልና የጥምቀት ማክበሪያ ሥፍራችንን እንደወረሱት ይታወቃል። እናም አሁን የቀረው መስቀል አደባባይ ነው። እሱን ነው እንውረስ የሚለው። "…መጪው ጊዜ ከምር ከባድ ነው። በላይም በታችም እንደገና ዳቦ እሳት ሊያነዱብን ነው እየደከሙ ያሉት። ሰይፍም እሳትም ከባድ ነው። ደግሞም ይታለፋል። "… አሁን ወታደሩ የእነሱ ነው። ባለሥላጣናቱ ከላይ እስከታች የእነሱ ናቸው። ፖሊሶቹ የእነሱ ናቸው። እናም አንተ ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ የእናቴ ልጅ ሆይ በዙሪያህ እየሆነ የሚገኘውን ነገር ፈዝዞ ከመመልከት በቀር ምንም ማድረግ እንደማይቻልህ ዐውቃለሁ። ሰውዬውን ይሄን ያናገሩት ለተቃውሞ ወጥተህ ሊያርዱህ ስለፈለጉ መሆኑንም ዐውቃለሁ። እኔ በሩቅ ሆኜ አንተን ፈሪ፣ ደፋር ልልህ አቅምም፣ ሞራልም የለኝም። የሆነው ሆኖ ግን ቢሰሙም ባይሰሙም ለሲኖዶሱና፣ ለአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ማሳወቁ አይከፋም። በቀጣይ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ አራዳ ጊዮርጊስ፣ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ወዘተረፈ በእነ ሐዋርያው ዘላለም ከሚወረሱት መካከል ናቸው። በነገራችን ላይ በሆሳዕና ዘንድሮም ብሔራዊው የጥምቀት በዓል እንዳይከበር በክልሉ መንግሥት ተወስኗል። ምንአባክ ታመጣለህ ? "…ግራኝ አሕመድ ጻድቅ ነው። ከቅዱሳንም እንደ አንዱ ነው። #ሙጥዲዳክበ "… ስደቡኝ አሏችሁ ደግሞ ‼
Show all...
Go to the archive of posts