cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Just Jesus

@justejesuss 👉👉👉በዚህ ቻናል👈👈👈 👉ኢየሱስ ይሰበካል👈 👉ኢየሱስ ይነገራል👈 👉ኢየሱስ ይዘከራል👈 👉ኢየሱስ ይዘመራል👈 👉👉👉እየሱስ እየሱስ እየሱስ እየሱስ እየሱስ እየሱስ እየሱስ እየሱስ ብቻ👈👈👈@justejesuss ሀሳብና አስተያየት ካላችሁ 👉 @mercyaaaa 👉 @devayeee

Show more
Advertising posts
1 475Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

This one is mozart
Show all...
እንደምን አደራችሁ የሃገሬ ሰዎች!!! ዛሬ ለመለወጥና ለመቆጣጠር በማትችሉት ነገር ላይ ሃሳባችሁን፣ ስሜታችሁን፣ ጊዜያችሁንና ገንዘባችሁን አታባክኑ፡፡ ለመለወጥና ለመቆጣጠር በምትችት ነገር ላይ ብቻ የምትችሉትን ነገር አድርጉና የቀረውን ለፈጣሪ ተውት፡፡ ያንን ስታደርጉ ውስጣችሁ መረጋጋትንና ሰላምን ያገኛል፡፡ መልካም ቀን ይሁንላችሁ!
Show all...
Repost from N/a
size 40 moda tababe ዋጋ 1800 ብር የሚፈልጉትን ይዘዙን ያሉበት ቦታ እናደርሳለን አዲስ አበባ ብቻ ስ,ቁ 0936981137 0978059189 ወይም በቴሌ ግራም @malaku67 ይላኩልን https://t.me/+86P0FNPypG5iYmNk
Show all...
ሠላም ቅዱሳን እንዴት ናቹልኝ live መግባት የምትችሉ ሰዎች የጌታን ቃል እንድንነከፋፈል እራሳቹን አሳውቁን @malaku67
Show all...
ሰው የለኝም ለምትሉ ኢየሱስ ፍጹም ሰው ነው ከእርሱ የተሻለ ጥሩ ሰው የለም።
Show all...
ይህን ስል ስለጉድለት አልልም፤የምኖርበት ኑሮ ይበቃኛል ማለትን ተምሬአለሁና።መዋረድን አውቃለሁ፤በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ።ሀይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። ፊሊ4፥11-13 📌 ብዙ ጊዜ ተርቦ የሆነ ጊዜ መጥገብን የቀመሰ አጥቶ ማግኘትን ያየ ሰው አሁን ደሞ መልሶ ወደማጣቱና መራቡ ቢመለስ በአንድ ወቅት ወደነበረበት ባለጠግነት ለመመለስ የማያደርገው ጥረት አይኖርም። ለብዙዎች የምድርን ጥጋብ የንዋይን ሀይል ካዩ በሁዋላ ወደባዶነት መመለስ ይከብዳቸዋል። ጳውሎስ በእስር ቤት ሆኖ የጻፈው ይህ መልእክት እኔመራብንም መጥገብንም ማግኘትንም፣ማጣትንም አይቻለሁ ነገር ግን ሁሉን የምችልበት አቅም ከጌታ አለኝ ይለናል። ✍ ጳውሎስ ይሄንን የአለም የስበት ሀይል የሚገታው በእግዚአብሄር ሀይል ካልሆነ እንደማይችለው ተረድቷል ለዚህ ነው የሚቋቋምበትን ሀይል የሚሰጠው አካል እንዳለ መጠቆም የፈለገው። የዚህች አለም የስበት ሀይል በኢየሱስ ክርስቶስ ማለትም እሱ ለእኛ ባዘጋጃት ርስት ባለን ናፍቆትና መጠማት ካልሆነ በቀር ሊሰበር አይችልም!! ምክንያቱም በዚህ ዘመን ትውል ነገሮችን የሚመዝነው ከሚታየው ነገር ብቻ ተነስቶ ነው እግዚአብሄር ለሚወዳቸው ያዘጋጀው ተብሎ እንደተጻፈ እሱን መንግስት ማሰብም ሆነ አላማ አድርጎ መንቀ ሳቀስ የማይፈልግ ዛሬን እያየ ነገን እያጣው፡ያለ ምስኪንና አሳዛኝ ትውልድ ነው!! ( 📌 የዘንድሮ ሰው አያለሁ እያለ አያይም! ረቅቂያለሁ እያለ ደንቁሯል! አውቃለሁ እያለ አያውቅም! አስተውላለሁ እያለ አያስተውልም! ለአይን አምሮት እንጂ ለቋሚ መኖሪያው ለዘላለም ህይወት ማሰብ ተስኖታል አማኙም የማያምነውም ጭምር፡፡ ዛሬ ታይቶ ነገ በሚጠፋው ብልጭ ልጭ በሆነ ነገር እየተደለለ ማጣት ከማይገባውና ክርስቶስ ዋጋ ከከፈለለት ህይወት ርቋል!! ✍ ጳውሎስ ካገኘበትና ካጣበት ዘመን የተማረው ነገር ቢኖር ኑሮዬ/ያለኝ ይበቃኛል ማለትን ነው! ክርስቶስ የህይወት እንጀራ ከእኛ ጋር ካለ ምንስ ብናጣ ያስቆጫል እንዴ?!?! የሚመጣውን ነገር ሁሉ ለመቋቋም የጌታ ሀይል እስከመጨረሻ እንደ ሚያበረታው በጌታ ላይ ተማምኗል!!ጳውሎስ የቀመሰው ደስታ ጥጋብ ማግኘት እንደገና በእጁ እንዲገባ ሳይሆን ምኞቱ ከክርስቶስ ጋር ያለውን መከራ ለመካፈል ቆርጦ የወሰነበት ውሳኔ ያስገርመኛል!!ማግኘት እያለ ማጣትን ምርጫው አድርጎ መጥገብ እያለ መራብን ምርጫ አድርጎ የሚሰብከው ወንጌል እንደማይጥለው እና አስተማማኝ መኖሪያ እግዚአብሄር እንዳለው ተገንዝቧል።አባቶቻችን በብዙ መከራ እንግልት ጌታን ያለ አንዳች ቅሬታ ሁሉንም፡ችለው እንደሙሉ ደስታ ቆጥረውት እኛንም በህይወታቸው አበርትተውን አልፈዋል!! እኛስ?!?!( ያዕቆብ1፥2-3) ቻናላችንን ለሌሎች ሼር በማድረግ አብረን ወንጌልን እናድርስ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @justejesuss @justejesuss @justejesuss 👇ለአስታየታቹ 👇 @malaku67 ጸሎትና ምክር የምትፈልጉ በዚህ ስልክ ይደውሉልን 0936981137 በቴሌ ግራም ይላኩልን የፀሎት ዕርሶችን
Show all...
🤦‍♂እራስህን አታታል ወዳጄ ያየሃውን ወንድምህን ሳትወድ ያላየሃውን እግዚአብሔር እወዳለሁ እያልክ እራስህን አታታል ወንድምህን መወደድህ ውስጥ ነው እግዚአብሔርን መወደድህ የሚታየው ባልንጀራህን እንደ እራስህ አርገህ ሳትውደድ በሚያስፈልገው ነገር ከጎኑ ሳትሆንለት እግዚአብሔር እወዳለሁ ካልክ እራስህን እያታለልክ ነው #ፍቅር በተግባር የሚታይ ነገር ነው እንጂ የሚወራ ነገር አይደለም የሆነን ሰው እንደምትወደው ልትነግረው ትች ላለህ ቀላል ስለሆነ ይሄ ግን ፍቅር አይባልም እውነተኛ መውደድ ግን ተግባር ነው እግዚአብሔርን መወደድህ የሚታየው ወንድምህን በመውደድህ ውስጥ ነውና :: “ማንም፦ እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?” 1ኛ ዮሐንስ 4፥20 sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ💯  @justejesuss @justejesuss @justejesuss የናንተ ተወዳጅ ቻናል
Show all...