እውነተኛ ክርስቲያን️
"እርሱ ግን ስለመተላለፋችን ቆሰለ ስለበደላችንም ደቀቀ የድኅነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን።" for any question https://t.me/amani7775 anagrugn
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
401Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
. ትዝ ይለኛል - || - መዝሙረ ዳዊት
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
▷ @Markengeta ◁
▷ @Markengeta ◁
✟መልካም ፋሲካ✟
△Join Us△
ሳሚ ተ\ሚካኤል-New Album
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
▷ @Markengeta ◁
▷ @Markengeta ◁
△Join Us△
ሳሚ ተ\ሚካኤል-New Album
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
▷ @Markengeta ◁
▷ @Markengeta ◁
△Join Us△
ሳሚ ተ\ሚካኤል-New Album
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
▷ @Markengeta ◁
▷ @Markengeta ◁
△Join Us△
ሳሚ ተ\ሚካኤል-New Album
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
▷ @Markengeta ◁
▷ @Markengeta ◁
△Join Us△
ሳሚ ተ\ሚካኤል-New Album
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
ማርከን ዜማ @Markenzema_bot
▷ @Markengeta ◁
▷ @Markengeta ◁
△Join Us△
እግዚአብሔር መጀመሪያው ሲጀምር ያልጀመረ መጀመሪያው መጀመሪያ ሳይኖረው በፊት መጀመሪያው ውስጥ ያለ እና መጨረሻው የማይጨርሰው መጨረሻ የሌለው የመጨረሻው መጨረሻ ነው።
እርሱ ዘላለማዊ ነው።
አሜን🙏
አማኒ✍
@truthchristiyanity
@truthchristiyanity
መዝሙር
ዘማሪ ምህረት ኢተፋ
ጊዜው እጅግ ከባድና አሰቃቂ ጊዜ ነበር ኦሆ
ከሰውነቱ የሚወጣው ላብ እና ደም ነጠብጣብ ነበር ኦሆ
የጐልጐታው ታሪክማ ስንቱ ይወራ ስንቱ ይነግር ኦሆ
ልረሳው ልዘነጋው እኔ አልችልም ይህንን ነገር
እስቲ ላክብርህ እስቲ ላንግስ
ወድሃልሁ ጌታ ያለልክ (፪x)
የረሃቡ የጥማቱ የመብረዱ የመንቀጥቀጡ
አቤት ጭንቅት አቤት ስቃይ ይህ ሁሉ እኮ ለእኔ ነዉ
እነሆ ክብር እነሆ አምልኮ
እነሆ ስግደት ይገባሃል እኮ (፪x)
ይገርማል ሥራህ
ይገርማል ችሎታህ
ይገርማል ፍቅርህ
ይገርማል ማዳንህ ኦሆ
ይገርማል ፍቅርህ (፪x)
ያንን የሚያህል ትልቅ መስቀል ተሸክሞ ተራራውን ወጥቶ
ተጨነቀ ተሰቃየ እንዲህ እንዲያ ተገባው
እስቲ ላክብርህ እስቲ ልንበርከክ
ወድሃልሁ ጌታ ያለልክ (፪x)
ይገርማል ሥራህ
ይገርማል ችሎታህ
ይገርማል ፍቅርህ
ይገርማል ማዳንህ ኦሆ
ይገርማል ፍቅርህ (፫x)
@truthchristiyanity
@truthchristiyanity
" እርሱ ሰላማችን ነውና፤ ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥"
(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2:14-15)
" ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።"
(የሐዋርያት ሥራ 1:8)
@truthchristiyanity
ሁሉም ክርስቲያን ሰባኪ ለመሆን አልተጠራም ግን ሁሉም ክርስቲያን ምስክር እንዲሆን ተጠርቷል። ምስክርም እንድንሆን መንፈስ ቅዱስ ተሰጥቶናል። በኛ ላይ ያለው የመንፈስ ቅዱስ ትልቁ ስራ እኛን ለምስክርነት ማዘጋጀት ነው ስለዚህ መንፈስ ቅዱስን ተቀብለን አለመመስከር አንችልም። ክርስቲያን ሆነን የማንመሰክር ከሆነ መንፈስ ቅዱስን አልተቀበልንም ማለት ነው።
ኢየሱስ ያድናል
♦️@truthchristiyanity ♦️
♦️@truthchristiyanity ♦️
🔺🔺🔺JOIN US🔺🔺🔺
🙏ከመዝሙር ስንኞች🙏
አልገፋ ብሉ ትላንት ያስቸገረኝ
ከፊቴ እየቆመ አላሳልፍ ያለኝ
ታሪክን በታሪክ በሚሽረው ጌታ
ሁሉ ተለወጠ በቃ ሲል አበቃ
አያሳፍር ለተደገፉበት
ይታመናል ተስፋ ላረጉበት
መልካም አምላክ ሁሌም ባለፀጋ
እንደርሱ የለም ፈጥኖ የሚረዳ
እግዚአብሔር ቀን አለው ለሁሉ
እግዚአብሔር ቀን አለው
@truthchristiyanity
@truthchristiyanity
ኢየሱስ ይመጣል!
የዚህ ምድረ ኑሮ ስለሰለቸንና ስላስጠላን ሳይሆን ስለምንናፍቀው ኢየሱስ ይመጣል!
@truthchristiyanity
Repost from እውነተኛ ክርስቲያን️
⚡️ፍቅር ከአፍቃሪው እንጂ ከተፈቃሪው ምንም🙅♂ አይፈለግም
ለዛ ነው ክርስቶስ እኛን ሲወደን ከኛ ምንም ያልፈለገው
እውነተኛን ፍቅር ምናገኘው ከኢየሱስ ብቻ ነው🙅♂
@truthchristiyanity
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ 5)
----------
16፤ ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤
17-18፤ ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።
19፤ መንፈስን አታጥፉ፤
20-21፤ ትንቢትን አትናቁ፤ ሁሉን ፈትኑ መልካሙንም ያዙ፤
22፤ ከማናቸውም ዓይነት ክፉ ነገር ራቁ።
@truthchristiyanity
@truthchristiyanity
ገንዘብ
🔸መመገብን እንጂ የምግብ ፍላጎትን
🔸መድሐኒትን እንጂ ጤንነትን
🔸አጃቢን እንጂ እውነተኛ ጓደኛን
🔸ጊዜአዊ ደስታን እንጂ ዘላቂ ደስታን
አይገዛም
@truthchristiyanity
😍ልበሱት😍
ግዴላችሁም ስሙት
@truthchristiyanity
@truthchristiyanity
🔺🔺Join us🔺🔺
" እርሱም ደግሞ በመንፈስ እንጂ በፊደል ለማይሆን ለአዲስ ኪዳን አገልጋዮች እንሆን ዘንድ አበቃን፤ ፊደል ይገድላልና መንፈስ ግን ሕይወትን ይሰጣል።"
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 3:6)
@truthchristiyanity