en
Feedback
Wachamo university fresh students

Wachamo university fresh students

Open in Telegram

1 for fresh student news from university 2 ትውውቅ እና ግንኙነት መደበር 3 መረዳዳት

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
2 091
Subscribers
-224 hours
-147 days
-8330 days
Posts Archive
Enanta res wadedoch lelochi temeriwochin add adrgu enji

+1
ECONOMICS CHAPTER ONE - SAMPLE QUESTIONS From keleme

ECONOMICS CHAPTER Two - SAMPLE QUESTIONS From keleme

Economics mid exam Bahirdar university @campus_handouts
+1
Economics mid exam Bahirdar university @campus_handouts

#Addis Ababa University 💠 ECONOMICS FINAL EXAM @campus_handouts @nisir_academy
+6
#Addis Ababa University 💠 ECONOMICS FINAL EXAM @campus_handouts @nisir_academy

ADDIS ABABA UNIVERSITY LOGIC FINAL EXAM(2013) @campus_handouts
ADDIS ABABA UNIVERSITY LOGIC FINAL EXAM(2013) @campus_handouts

ADDIS ABABA UNIVERSITY LOGIC FINAL EXAM(2013) @campus_handouts
ADDIS ABABA UNIVERSITY LOGIC FINAL EXAM(2013) @campus_handouts

Physics mid exam Jimma University @campus_handouts
+5
Physics mid exam Jimma University @campus_handouts

500questions .pdf7.76 KB

logic question .pdf1.38 KB

psychology question .pdf7.76 KB

Invite your favorite

Geography Chapt two.pptx7.64 KB

Geography chapter one.pptx1.15 KB

ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ችግር በውጪ አገራት ጣልቃ ገብነት ሊፈታ እንደማይችል እና መፍትሄው ከውስጥ መምጣት እንዳለበት የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደሮች አምባሳደር ቲቦር ናዥ እና አምባሳደር ዶናልድ ቡ
ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ችግር በውጪ አገራት ጣልቃ ገብነት ሊፈታ እንደማይችል እና መፍትሄው ከውስጥ መምጣት እንዳለበት የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደሮች አምባሳደር ቲቦር ናዥ እና አምባሳደር ዶናልድ ቡዝ ተናግረዋል‼️ አምባሳደሮቹ የዘር መከፋፈል ኢትዮጵያ አሁን ላለችበት ችግር እንደዳረጋት ገልፀው፤ “ኢትዮጵያውያኖች ልዩነታቸውን አቻችለው በአንድነትና በሰላም መኖር የሚችሉበትን መንገድ መፈለግ አለባቸው” ብለዋል። በኢትዮጵያና በጊኒ የአሜሪካ አምባሳደር ሆነው ያገለገሉትና በትራምፕ አስተዳደር ረዳት የውጭ ጉዳይ የነበሩት ቲቦር ናዥ እንዲሁም በኢትዮጵያ፣ ላይቤሪያ እና ዛምቢያ አምባሳደር የነበሩት ዶናልድ ቡዝ ኢትዮጵያውያን ለውጪ ሀይል ግፊት የማይንበረከኩ መሆናቸውን ማስተዋላቸውን ጠቁመዋል። አያይዘውም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሚና ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው እንዲፈቱ ሁኔታዎችን ማመቻቸት መሆን እንዳለበት ተናግረዋል። ሁለቱም ዲፕሎማቶች ከአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ካሮል ካስቲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ ሲተገበር የኖረው ዘርን መሰረት ያደረገ የፌደራሊዝም ስርዓት ኢትዮጵያ አሁን ላለችበት ችግር መሰረት እንደሆነም ጠቅሰዋል። በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የሚታየው ችግር የተባባሰው የፖለቲካ አመራሮች ከህዝቡ ድጋፍ ለማግኘት ዘርን መጠቀማቸው ነው ያሉት አምባሳደር ቡዝ፥ በኢትዮጵያ የተሞከረው ዘርን መሰረት ያደረገ የፌደራሊዝም ስርዓት የታሰበውን ውጤት አለማምጣት ለዚህ ልዩነት መስፋፋት አስተዋፅኦ እንዳደረገ አስምረውበታል። ©FBC @Esat_tv1 @Esat_tv1

#WachemoUniversity ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን ይፋ አድርጓል። የሁለተኛ ዓመትና ከዛ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ኅዳር 13 እና 14 እንዲሁም የአንደኛ ዓ
#WachemoUniversity ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን ይፋ አድርጓል። የሁለተኛ ዓመትና ከዛ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ኅዳር 13 እና 14 እንዲሁም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ ኅዳር 20 እና 21/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ማሳወቁ ይታወሳል። የምዝገባ ጥሪው በቅርቡ በትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች እና ከወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ወደ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በጊዚያዊነት የተመደቡ ተማሪዎችን ያካትታል ወይ የሚሉ ጥያቄዎች ደርሰውናል። ምዝገባው በጊዚያዊነት ወደ ተቋሙ የተመደቡ ተማሪዎችን #እንደማያካትት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሐብታሙ አበበ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገልጸዋል። የተገለጹት ተማሪዎች ዝርዝር ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚላክ እየጠበቁ እንደሚገኙ ተናግረዋል። @tikvahuniversity @TikvahUniversityybot

Hi everyone pealse add students who are wachamo university fresh student