cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

All About Ethiopia

Sele hagerachn enawra Beterfe feta belu asteyayet kalachu be @arifman2 yanagrun

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
154Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

10,000 የሚያሸልመው የሁሉግራም ስቶሪ ቻሌንጅ የመጀመሪያው ቀን (1/7) መሪዎች በምሰሉ ላይ እደሚመለከቱት ናቸው። አንደኛው 19 የስቶሪ ምልከታ ሲኖረው፤ ሁለተኛው እና ሶስተኛው ደግሞ 18 እና 14 የስቶሪ ምልከታ አላችው። እርሶ ለሃያ ጓደኛዎ ብቻ በማጋራት 10,000 ብር ማሸነፍ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ፍጠኑ፤ ሁሉግራምን ያውርዱ፤ ስቶሪ ያጋሩ፤ ጓደኛዎ ስቶሪዋን ይመልከትሎት፤ ያሸንፉ። Download Hulugram https://play.google.com/store/apps/details?id=plus.ride.huluchat
Show all...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ የሚሆን 42,200 ካሬ ሜትር ቦታ ለአማራ ልማት ማህበር አስረከበ። ማህበሩ በዛሬው እለት በእንድነት ፓርክ ባዘጋጀው የንቅናቄ መድረክ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በክብር እንግድነት የተገኙ ሲሆን፤ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደርን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት ባለስልጣናት እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ የማህበሩ ደጋፊዎች ተገኝተዋል። Via Capital @YeneTube @FikerAssefa
Show all...
ሰባራ ዜና ማለቴ ሰበር ዜና 😁 ህንዶች ጣዖቶቻቸውን በመሰባበር ላይ ናቸው ምክንያታቸው ደግሞ በኮሮና ስንጥለቀለቅ አላዳናችሁንም በሚል ነው እራሳቸውን ማዳን ማይችሉ እንዴት ሰውን ያድናሉ ያውም የጀሊሉን ቁጣ ህንድ ሀገር ባሁን ሰአት በቀን አራት ሺ ሰው በኮሮና ሳብያ እየሞተ ይገኛል።
Show all...
ሰበር ዜና 6ኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ለሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲካሄድ መወሰኑን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በዛሬው ዕለት በሆቴል ዲሊኦፖል እየተሰጠ በሚገኘው መግለጫ ላይ የቦርዱ ኮሚኒኬሽን ኃላፊ ሶሊያና ሽመልስ ተናግረዋል ። የመራጮች ምዝገባ ላይ ቅሬታ ያለባቸው ቦታዎች ላይ ግን ሰኔ 14 ቀን እንደማይካሄድ ገልፀዋል ። @Yenetube @Fikerassefa
Show all...
#ውርስ የቤተሰባቸውን የእርሻ መሬት ወርሰው በጋራ የሚሰሩ ሁለት ወንድማማቾች ነበሩ። አንደኛው ትዳር መስርቶ ትልቅ ቤተሰብ ሲኖረው ሁለተኛው ግን ብቻውን ነበር የሚኖረው። ከዕለታት አንድ ቀን ወንድማማቾቹ ከቤተሰባቸው የወረሱትን ሃብትና ያፈሩትን ንብረት በመከፋፈል በየግላቸው ለመስራት ይስማማሉ። ያለውንም ሃብት እኩል ተካፋፍለው የየግላቸውን ኑሮ ይጀምራሉ። ወዲያውኑ ግን ብቻውን የሚኖረው ወንድም ከራሱ ጋር መነጋገር ይጀምራል "ያለውን ሃብትና ንብረት እኩል መከፋፈላችን አግባብ አልነበረም። እኔ ብቻዬን ነው የምኖረው። የሚያስፈልገኝ ነገር በጣም ትንሽ ነው። እርሱ ግን ብዙ የቤተሰብ ኃላፊነት አለበት" በማለት ያስባል። እናም በጎተራው ካለው እህል አንድ ጆኒያ የሚሆነውን ሁል ጊዜ ማታ ማታ እየተደበቀ ወንድሙ ጎተራ ውስጥ ማስገባት ይጀምራል። በተመሳሳይ ጊዜ ሚስትና ልጆች ያሉት ወንድምም በተመሳሳይ ሁኔታ ያስባል "ይህንን ሃብት እኩል መካፈል አልነበረብኝም። እኔ እኮ ትዳር አለኝ።። ሚስቴ እና ልጆቼ ሁል ጊዜ ከጎኔ በመሆናቸው ወደፊት በደንብ ይንከባከቡኛል። ወንድሜ ግን ብቸኛ ነው። ወደፊት አጠገቡ ሆኖ የሚንከባከበው እንኳ የለውም" ሲል ያስባል። እርሱም እንደዚያኛው ወንድሙ በጎተራው ካለው እህል አንድ አንድ ጆንያ የሚሆነውን ሁል ጊዜ ማታ ማታ እየተደበቀ ወንድሙ ጎተራ ውስጥ ማስገባት ይጀምራል። ወንድማማቾቹ በዚህ ሁኔታ ለብዙ ጊዜ ኖሩ። ከብዙ ጊዜ በኋላ ግን ሁለቱም አንድ ነገር ያስገርማቸው ጀመረ። በጎተራቸው ውስጥ ያለው እህል መጠን እየቀነሰ አለመሄዱ ግራ ያጋባቸዋል። ሁለቱም የገጠማቸውን ያልተለመደ ነገር ለመመርመር በየግላቸው እየጣሩ ሳለ ከዕለታት አንድ ቀን ለሊት ላይ የተለመደውን ተግባራቸውን ለመፈፀም እህል የተሞላበት ከረጢት እንደተሸከሙ በድንገት ተገናኙ። ምንም ዓይነት ቃላት ሳይለዋወጡ ሸክማቸውን መሬት ላይ በመጣል በፍቅር ተቃቅፈው አለቀሱ።
Show all...
መራር ቀልድ * አሁን ያስነጠሰው ማን ነው? መንግሥቱ ሀይለማርያም ፣አንድ አዳራሽ ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ እንዳለ ጋዜጣዊ መግለጫው የሚሰማበት አዳራሽ ውስጥ አንድ ሰው አስነጠሰ፡፡ መንግሥቱ ሀይለማርያም ማስታወሻ ማንበቡን ትቶ፤ ቀና አለና😡😡፡- ‹‹አሁን ያስነጠሰው ማን ነው?›› ሲል ጠየቀ፡፡ ማንም መልስ አልሰጠም፡፡ ፀጥ ፀጥ ሆነ፡፡ ‹‹ማነው ያስነጠሰው ተናገሩ?››😡😡 አሁንም መልስ የለም፡፡ መንግሥቱ ሀይለማርያም ወደ ግል ጠባቂዎቹ ዞሮ፤‹‹ከአዳራሹ የመጨረሻ ረድፍ የተቀመጡትን ሰዎች አስወጡና ረሽኑልኝ!›› አለ፡፡ ... ጠባቂዎቹ የታዘዙትን ፈፀሙ፡፡ 💀💀💀 መንግሥቱ ሀይለማርያም፤ ‹‹አሁንስ አታወጡም?” አለ፡፡ ሰው ፀጥ አለ፡፡ መንግስቱ ወደ ጠባቂዎቹ ዞሮ፤ “ከኋለኛው መስመር አንድ ረድፍ አውጥታችሁ ረሽኑ›› አለና አዘዘ፡፡ ትዕዛዙ ተፈጸመ ለሦስተኛ ጊዜ፤“አሁንስ ያስነጠሰውን ሰው አታወጡም?” ሲል ጠየቀ፡፡ ይሄኔ አንድ ሰው እጁን አውጥቶ፤ “እኔ ነኝ ያስነጠስኩት” መንግሥቱ ሀይለማርያም፤ “ይማርህ!” 😟
Show all...
አቡበከር ናስ አዲስ ሪከርድ የኢትዮጵያ ቡናው ኮከብ አቡበከር ናስር በዛሬው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ላይ 9ኛ እና 36ኛው ደቂቃ አስቆጥሮ የውድድር ዘመኑ ጎሎቹን ቁጥር 26 አድርሷል። በዚህም ከወዲሁ በጌታነህ ከበደ በ2009 ተይዞ የነበረውን በአንድ የውድድር ዘመን በርካታ ጎል የማስቆጠር ሪከርድ አሻሽሏል። ምንጭ ሶከር ኢትዮጵያ @Yenetube @Fikerassefa
Show all...