ሁሉም ገብያ
✅ ማንኛውም አስፈላጊ እቃ ካለ እናፋልጋለን ገዢ ሻጭ እናገናኛላን የምትፈልጉትን ያጣቹትን መግዛት የፈለጋቹት መሸጥ የፈለጋቹት ነገር ካለ እኛን ያናግሩን በፍጥነት መልስ ይኖረናል ይጠይቁን ስልክ ቁጥር 0977040790 ✅ ለአስተያየት እና ጥያቄዎ and cross @davidosavage1 ሼር በማድረግ ያግዙን
Show more999Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
እንኳን ከዘመነ ሉቃስ🌙 🌼ወደ ዘመነ ዮሐንስ 🌼☀️
በሠላም በጤና አደረሰን አደረሳችሁ።
🙏🙏 🌼🌼🌼
''ቀንንና፡ወርን፡ዘመንንም፡ዓመትንም፡
በጥንቃቄ፡ትጠብቃላችኹ።
1፤ ምናልባት፡በከንቱ፡ለእናንተ፡ደክሜያለኹ፡ብዬ፡
እፈራችዃለኹ።''
ወደ ገላትያ ሰዎች 4፥10
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይህን በከንቱ አላለም ለእኛ ነው እግዚአብሔር ሁልጊዜ የምሕረትን በር ሲከፍትልን ዝም ብለን አሳልፈን ይሆን??
"፤ በቸርነትኽ፡ዓመትን፡ታቀዳጃለኽ፥ምድረ፡
በዳውም፡ስብን፡ይጠግባል።
12፤ የምድረ፡በዳ፡ተራራዎች፡ይረካሉ፥ ኰረብታዎችም፡በደስታ፡ይታጠቃሉ።
መዝሙረ ዳዊት 64፥11-12
እናስተውል በቸርነትህ የሚለው ቃል ትልቅ መልእክት አላት እኛ ምን ብንበድል ቸርነቱ ከኛ አያርቅምና ወደ እቅፉ እንመለስ።
አዲሱን ዓመት በይቅርታም በፀሎትም እናስበው ዘንድ እያወኩም ሳላቅም ያስቀየምኳቹ ይቅርታን በእግዚአብሔር ስም አድሉኝ።
✍ ወለተ ገብርኤል