cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

🌴الصلحين' الجمعية اﻹسلامية' 🌴

ወደ አሏህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ እኔ ከሙስሊሞች ነኝ ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው 👑ᴀs-sᴜᴀʟɪʜɪɴ ɪsʟᴀᴍɪᴄ ᴀssᴏᴄɪᴀᴛɪᴏɴ👑 @assualih_bot 👈🏽 For comments, questions and suggestions

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
2 160
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Surah Yusuf (يوسف), verses: 64 قَالَ هَلْ ءَامَنُكُمْ عَلَيْهِ إِلَّا كَمَآ أَمِنتُكُمْ عَلَىٰٓ أَخِيهِ مِن قَبْلُ فَٱللَّهُ خَيْرٌ حَٰفِظًا وَهُوَ أَرْحَمُ ٱلرَّٰحِمِينَ «ከአሁን በፊት በወንድሙ ላይ እንዳመንኳችሁ እንጂ በእርሱ ላይ አምናችኋለሁን አላህም በጠባቂነት (ከሁሉ) የበለጠ ነው፡፡ እርሱም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነው፤» አላቸው፡፡
Show all...
Surah Al-Qiyamah (القيامة), verses: 29-30 وَٱلْتَفَّتِ ٱلسَّاقُ بِٱلسَّاقِ ባትም በባት በተጣበቀች ጊዜ፡፡ إِلَىٰ رَبِّكَ يَوْمَئِذٍ ٱلْمَسَاقُ በዚያ ቀን መነዳቱ ወደ ጌታህ (ፍርድ) ነው፡፡
Show all...
Surah Aali Imran (آل عمران), verses: 8 رَبَّنَا لَا تُزِغْ قُلُوبَنَا بَعْدَ إِذْ هَدَيْتَنَا وَهَبْ لَنَا مِن لَّدُنكَ رَحْمَةً إِنَّكَ أَنتَ ٱلْوَهَّابُ Pronunciation: Rabbana la tuzigh quloobana baAAda ith hadaytana wahab lana min ladunka rahmatan innaka anta alwahhabu Translation: (እነሱም ይላሉ)፡- «ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ከመራኸን በኋላ ልቦቻችንን አታዘምብልብን፡፡ ከአንተ ዘንድ የኾነን ችሮታም ለኛ ስጠን፡፡ አንተ በጣም ለጋስ ነህና፡፡» Please ..... do not forget us in your prayer
Show all...
Surah Az-Zalzalah (الــــزلــــزلــــة), verses: 1-8 إِذَا زُلــــْزِلــــَتــــِ ٱلــــْأَرْضــــُ زِلــــْزَالــــَهَا ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤ وَأَخــــْرَجــــَتــــِ ٱلــــْأَرْضــــُ أَثــــْقــــَالــــَهَا ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤ وَقــــَالــــَ ٱلــــْإِنــــســــَٰنــــُ مــــَا لــــَهَا ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤ يَوْمــــَئِذٍ تــــُحــــَدِّثــــُ أَخــــْبــــَارَهَا በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡ بــــِأَنــــَّ رَبــــَّكَ أَوْحــــَىٰ لــــَهَا ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡ يَوْمــــَئِذٍ يَصــــْدُرُ ٱلــــنــــَّاســــُ أَشــــْتــــَاتــــًا لــــِّيُرَوْا۟ أَعــــْمــــَٰلــــَهُمــــْ በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡ فــــَمــــَن يَعــــْمــــَلــــْ مــــِثــــْقــــَالــــَ ذَرَّةٍ خــــَيْرًا يَرَهُۥ የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡ وَمــــَن يَعــــْمــــَلــــْ مــــِثــــْقــــَالــــَ ذَرَّةٍ شــــَرًّا يَرَهُۥ : የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡ 👑ᴀs-sᴜᴀʟɪʜɪɴ ɪsʟᴀᴍɪᴄ ᴀssᴏᴄɪᴀᴛɪᴏɴ👑 Please ..... do not forget us in your prayer
Show all...
Surah Al-Kahf (الكهف), verses: 1 ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ عَلَىٰ عَبْدِهِ ٱلْكِتَٰبَ وَلَمْ يَجْعَل لَّهُۥ عِوَجَا ምስጋና ለአላህ ለዚያ መጽሐፉን በውስጡ መጣመምን ያላደረገበት ሲሆን በባሪያው ላይ ላወረደው ይገባው፡፡ 👑ᴀs-sᴜᴀʟɪʜɪɴ ɪsʟᴀᴍɪᴄ ᴀssᴏᴄɪᴀᴛɪᴏɴ👑 Please ..... do not forget us in your prayer
Show all...
Surah Al-Ikhlas (الإخلاص), verses: 1-4 قُلْ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ «አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ «አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ «ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡» 👑ᴀs-sᴜᴀʟɪʜɪɴ ɪsʟᴀᴍɪᴄ ᴀssᴏᴄɪᴀᴛɪᴏɴ👑 Please ..... do not forget us in your prayer
Show all...
✍ፀፀተኛው ወጣት ✨ልብ የሚነካ አስተማሪ ታሪክ✨👇👇👇
Show all...
💥ፀፀተኛው ወጣት💥
✨✨ይቀላቀሉን✨✨
😍😍😍😍😍 👑ᴀs-sᴜᴀʟɪʜɪɴ ɪsʟᴀᴍɪᴄ ᴀssᴏᴄɪᴀᴛɪᴏɴ👑 Please ..... do not forget us in your prayer
Show all...
🥰🥰🥰 ታላቅ የመውሊድ ፕሮግራም በ ሳሪስ ሲኒማ እሁድ ከጠዋቱ 3 ሰአት ጀምሮ ታላላቅ ዑለማዕችን ጨምሮ ማዲሆች ይገኙበታል 🔰🔰መግቢያ 30 ብር በእጃችን ጥቂት ትኬቶች ስለቀሩን ይፍጠኑ በ @assualih_bot ወይም በ @fetu_4 ያግኙን
Show all...