cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኢየሱስ ዋናዬ ነው

ኢየሱስ ያድናል ከወደደn አይቀር እንደ ኢየሱስ ከታች ያለህን link በመጫን ያልተሰሙ አዳዲስ መዝሙሮች እና video, ስብከት,የሕይወት ዋና ዋና ቃላዊ ግጥሞች ። ታገኙታላችሁ ✍Bezi chanal✍ ሀሳብ አስተያየት https://t.me/Lumyf ✿የፈለጉትን መፅአፍት መጠየቅ ይችላሉ በpdf enlkalen ✿ ጥበብ ነክ ስራዎችን እናቀርበብበታለን እንወያይበታ

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
168Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

😱 አስቸኳይ ወቅታዊ መረጃ😔 =================: ✅ዘግናኝ የሞት ሞት ዜና ለዓለም ህዝብ በእውነት በእውነት። ~ 😳 ብዙ ሰው ግንዛቤው የለውምና አንብባችሁ #ሸር_አድርጓት_ወይ_ደግሞ_በራሳችሁ_ፌስቡክ_አካውንትና_ገጽም_ቢሆን_ስለማይክሮ_ችፕ_ምንነት_ለጓዴኞቻችሁ_አሳውቁ። 😭😭ወገናችንን እናትርፍ። 😭😭 ጉዳዩ እጅግ እጅግ #መፍጠንን ይጠይቃል ነጮቹ #በኮሮና_ቫይረስ_(COVID-19)_ክትባት አስመስለው #ዓለምን_በማይክሮ-ችፕ ሊያጥለቀልቁት ነው በእውነት። ስለ እኛ መንግስት በቂ መረጃ ባይኖረኝም የብዙ ሀገራት መሪዎች ጉዳዩን #አሜን ብለው ተቀብለውታል። ~~~~~~~~~~~~~~ ይሄን ጽሁፍ #የጻፍኩበት_ምክንያት_ከአንድ_ጓደኛዬ_ጋር_ዛሬ_ረፋድ_ስለወቅታዊ_ጉዳይ_እያወራን_ስለ_አውሬው_ቁጥር_666_ወይም_ደግሞ የማይክሮ-ችፕ ቴክኖሎጅ ብለው ሊያጠፍን ስላመጡብን ነገር ስናወራ በሚገርም ሁኔታ ምንም ግንዛቤው የለውም። ላስረዳው ሞከርኩ ምን አለኝ መሰላችሁ "እኔ ምን አገባኝ የዓለም ህዝብ ካደረገው እኔ ማን ነኝና ነው እምቢ የምለው ደግሞ እግዚአብሔር አምላክም ቢሆን ይሄን ሁሉ ህዝብ እንደት ሊያጠፋ ይችላል" አለኝ። አምላክ ህዝቤ ባለማወቅ ጠፋ ያለውኮ ነገሮችን አውቀን እንዲንድን ነው አይደል። እንግዲህ ይሄን ያለኝ ሰው በዘመናዊ ትምህርት ዝግጅቱ የማስተርስ ዲግሪ ያለው ነው። ሌክቸረርም ነው። አያችሁ ክፍተታችንን? አሁን ይሄ ሰው ቴክኖሎጂ ነው ብሎ ከተቀበለው #ያልተማሩትስ? አስቡት። ምናልባት የሚድኑት የሃይማኖት ትምህርቱንና ወንጌልን በደንብ ብልት ያደረጉ ከእነዚህም የፀኑ ብቻ ይሆናሉ ማለት ነው። ~~~~ በዚህ ባለፈው ሳምንት የዚህ ማይክሮ-ችፕ ክትባት ቅስቀሳውን #በእስራኤል_ሀገር_ጀምረውታል? ይህም የተደረገው የኮሮና ቫይረስን መስፋፋት #በቴክኖሎጅው ክትባት (Vaccine) አማካኝነት ለመቆጣጠርና የህዝቡንም ሰላምና ደህንነት ለመቆጣጠር ነው ተብሏል። ~ ታዳ ለምን ቅስቀሳው ከሀገረ እስራኤል ጀመረ 🤔 #እውነቱ_ሌላ_ቢሆንም_የዓለም_ህዝብ የሚያስበው ሀገረ እስራኤል #የክርስቲያን ሀገር እንደሆነች ነው። ምክንያቱም #ኢየሱስ_ክርስቶስ #የተወለደባት ስለሆነች። በዚህም መሰረት መጽሐፍ ቅዱስ #የሚከለክለውን🤚 የማይሮ-ችፕ (የአውሬው ምልክት) ማድረግ #የእስራኤል_ህዝብ_ከተቀበለው_ችግር የለውም ማለት ነው የሚለውን እሳቤ የዓለም ህዝብ ይወስደዋል እናም ብዙም #ቻለንጅ የሚያደርገን አይኖርም በሚል እሳቤ ነው። ይህን በእነርሱ የረቀቀ ቴክኖሎጅ (ማይክሮ-ችፕ) በእኛ የአውሬው ምልክት 666 በዓለም ህዝብ ላይ ለመግጠም (ለማድረግ) የመጀመሪያ እንቅስቃሴያቸውን በኮሮና ባይረስ COVID-19 አማካኝነት ለማስቀበል አስበው ተነስተዋል ይሄውም በእስራኤል ሀገር ባለፈው በ12 በእኛ ግንቦት 4 ማለት ነው መንግስታቸው አውጇል። በመጀነሪያ #በውደታ (በፍቅር) ይሆናል። #ከዚያ_ግን_ግደታ_ነው (It's mandatory for alive)። አልቀበልም የሚል ሁሉ #ይገደላል🙈 ከሲስተማቸውም ውስጥ አናስገባም በማለት እርቦት ጠምቶት እንድሞት ይደረጋል። ምክንያቱም እያንዳንዱ አገልግሎት ማለትም #ትምህርት፣ 🙄 #ጤና፣ 🙄 #መብራት፣ 🙄 #ውሃ፣ 🙄 #ባንክ (ATM ካርድ አያገለግልም)፣🙄 #ትራንስፖርት😳 #ገበያ😳 ... ማንኛውም አገልግሎት በዚህ ውስጥ ያልፋል ማለት ነው። #ስለዚህ_ይሄንን_ሲስተም_አልቀበል_ያለ_ከ_ህና_መሰል_ሁሉ_አገልግሎቶች_ይገደብና_ነፍሱን_ይዞ_ወደ_አምላኩ_ይሄዳል (ይገደላል🤕) ማለት ነው። ጽድቅንና ሰማዕትነትን ለሚሹ ሰርግ ናት በርግጥ። #ስለሃይማኖት_ተሰቃይቶ_መሞት_ደስ ለሚለው ይለዋል። #ቴክኖሎጅ_ነው_ብሎ_የሚቀበል_ካለ_ደግሞ_ገና_ሲቀበርበት_በእነርሱ_ቁጥጥር_ስር_ይወድቃል_ማለት_ነው። የራሴ ሚስጥር (Privacy) የሚባል ነገር ያበቃለታል(ያከትምለታል) የእኛና የቤተሰቤ ብቻ የምንላቸው ምንም ነገሮቻችን ሁሉ በእነርሱ እጅ ላይ ትሆናለች ማለት ነው። እያንዳንዱ እንቅስቃሴያችን፣ የምንሰራው የምንከውነው ሁሉ ጭምር ። ምን ይሄ ብቻ ይሄና ደህና የሚያስጠላው ነገር ሰውዬው እነርሱ የፈለጉትንም እንዲያደርግ ያስገዲዱታል። #ለምሳሌ ከቤተሰቦቹ ጋር፣ #ከእንስሳት ጋር #ከግዑዝ ነገሮች ጋር ከማንኛውም #ፍጥረት ጋር ሳይቀር #ግብረ_ስጋ_ግንኙነት_እንድፈጽም_ያደርጉታል። ሞት ማለት ይሄ ነው እንጅ ማይክሮ ችፕ አላስደርግም ብሎ መስዋዕትነትን መቀበል ከየት መጣሽልኝ የምትባል ቅመም የሆነች ስጦታ ናት ለብልህና ፀልዮ አምላክ ለረዳው ሰው። እንደት እንደዚህ ለሚሉት ሰዎች ደግሞ ምን መሰላችሁ ማይክሮ ችፕ ማለት ሲስተም ነው። የራሱ የሆነ የህዝቡን ኢንፎርሜሽን የሚይዝ ዳታቤዝ አለው እናም ሰውዬውን እራሱን ማንነቱን እንደ ባንክ ሀክ ሁላ እያደረጉ እንደፈለጉ ያደርጋሉ ማለት ነው። ሰው እንደት ነው ምኑንስ ነው ሀክ የሚደረገው ከተባለ ደግሞ ለምሳሌ:- ያንን ማይክሮ ችፕ የተቀበረበት ሰው እነሱ ወደፈለጉት ቦታ እንዲንቀሳቀስ ያደርጉታል ከዚያን ከሰውነት ክፍሉ ኩላሊት ምናምን የፈለጉትን እየወሰዱ መለዋወጫ ያደርጉታል። ይሄን ለምን ይሰራሉ? የሚል ካለ ደግሞ ዓላማቸው ነው። እነርሱ የሚፈልጉት የዓለምን #ህዝብ_ከእግዚአብሔር_አምላክ_መንገድ_አውጥተው_ነፍስንም #ለዳቢሎስ_ማስረከብ_ነው። #ኢየሱስ #ክርስቶስ #በአምሳሉ #የፈጠረውንና #የሞተለትን ክቡሩን የሰው ልጅ #ማጥፋት ማለት በነፍስ #ማጥፋት ነው። ጽድቅን ማሳጣት ማለት ነው። ~~~~ ይሄንን ጽሁፍ አንብቦ ዝም የሚል ካለ 😭ነው ለጓደኞቻችሁ ሸር አድርጉ ወይ ደግሞ ፃፉላቸው።🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 ~ ለበለጠ መረጃ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ👇👇 (የዮሐንስ ራእይ ምዕ. 13) ---------- 15፤ የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው። 16፤ ታናናሾችና ታላላቆችም ባለ ጠጋዎችና ድሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ምልክትን እንዲቀበሉ፥ 17፤ የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል። ጥበብ በዚህ አለ። 18፤ አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው። Share እንዳይረሳ please @lifwijes @JesusisLight
Show all...
Selam lenant yihun
Show all...
Mike Beyene: 🙏🙏🙏 እባካችሁ ባታስተላልፉት እንኳን አንብቡት 💭 💭 💭ስለዚህ ነገር አስብ 🤔🤔🤔 በፀሎት ሰዓት ለምን የእንቅልፍ ስሜት😴😩 ይሰማናል??? ለ 3 ሰዓት የሚቆይ ፊልም🎬🎬🎬 ለማየት ግን ንቁ ነን መፅሐፍ ቅዱስን 📖📖 ስናነብ ለምን ይደብረናል??? ሌላ መፃህፍትን 📚 📚 ስናነብ ግን የሚያስደስተን ስለ እግዚአብሔር ☀️ የሚያወሩ መልእክቶችን እንዳላየ ማለፍ 📵 ለምን ቀለለብን??? ሆኖም የቀልድ ሲሆን የምናሠራጨው ⏩ ለምን የፀሎት 🛐 ስፍራዎች ⛪️ አነሱ?? መጠጥ ቤቶችና ጭፈራ ቤቶች 🔊🍷 ሲበዙ የተለያዩ ዝግጅቶችን መታደም እያስደሰተን 😎👨‍💼??? ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት ማድረግ 🔑💡🔑 የሚከብደን??? ስለዚህ ነገር አስቡ¡¡ ይሄንን ነገር እያሠራጫቹ ነው ወይስ??? ይሄን እንዳላየ ሆናቹ ታልፋለቹ ‍♂፣ ምክኒያቱም እናንተ ደስተኛ ያደርገናል ብላቹ የምታስቡት👈____ስለሆነ??? ይሔንን ለሁሉም ጓደኞቻቹ አሠራጩ⏩ 80% የምትሆኑት በእርግጠኝነት ይሔን አታሠራጩም✖️ እግዚአብሔር 💒አለ በምድር የካዳቹኝን በፍርድ ቀን🔥🔥 እክዳችኀለሁ ልክ አንድ በር 🚪 ሲዘጋ ጌታ ሁለት ይከፍታል እግዚአብሔር ሁለት በር🚪🚪 ከከፈተላቹ ደሞ ይሄንን መልዕክት ለሁሉም ሰው ላኩ እኔን ጨምሮ... እግዚአብሔር አይፎን 📲 ባይኖረውም የእኔ ተመራጭ ቁጥር ነው.......!! ፌስቡክ 📒 አይጠቀምም ግን ምርጥ ጓደኛዬ ነው.......!! ትዊተር ® ባይጠቀምም እኔ እስካሁን እከተለዋለው.......!! እና ያለምንም ኢንተርኔት ኔትዎርክ 📶 እኔ ግን ከርሱ ጋር ተገናኝቻለሁ......!! ቴሌግራም ♻ላይ ባይኖርም ግን ሁልጊዜ በመስመር ላይ ነው........!! ይሄንን መልዕክት አስተላልፉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል ✝🙏🙏✝ 5 ሴኮንዶችን በመጠቀም ስለ እግዚአብሔር ፍቅር 💞 ለ-12 ሠዎች ንገሩና የ 12 ወራት በረከትን ተቀበሉ 🌈🌈🌈 እኔ የራሴን ከእናንተ ጀምሬያለሁ አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የእግዚአብሔርን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የእግዚአብሔር እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የእግዚአብሔር ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አምላክ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አመሰግናለው " በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ ሰይጣን :😀😂😂😁😁😀 ኢየሱስ : ምንድነው የሚያስቅህ? ሰይጣን : ይሄ ልጅ የኔ ነው አላልክም ኢየሱስ ፡ የትኛው? ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው! ኢየሱስ : አዎ ልጄ ነው ሰይጣን : ያንተ ልጅ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም ኢየሱስ ፡እይ የኔ ልጅ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት
Show all...
#ስንት_ወዳጆቻችንን_አጣን ይነበብ 👱‍♀ሚስት አምሽታ ወደቤት እየገባች ነው ወድያው የመኝታ ቤቷን ከፍታ ስትገባ አልጋዋ ላይ ሁለት የተኙ ሰዎችን ትመለከታለች ፤ አራት እግሮች ከብርድ ልብሱ ስር ወተው ይታያሉ ከዝያም ወድያውኑ አጠገቧ ያለውን ዱላ አንስታ ከብርድ ልብሱ ውስጥ ያሉትን ሁለቱን ሰዎች ባላት ኃይል መደብደብ ትጀምራለች። ወድያው መደብደቡን ታቆምና ወደ ሳሎን ቤት ስትሄድ ባሏ ሶፋ ላይ ቁጭ ብሎ ጋዜጣ ያነብ ነበር። ከዝያም ባልየው " hi ፍቅር ቤተሰቦችሽ መተዋል የኛ መኝታ ቤት ተኝተዋል ሰላም አልሻቸው ? ሲላት ሚስት በድንጋጤ እራሷን ስታ ወደቀች። 👥 የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል ማለት ኢሔ አይደል እስኪ ቁጭ ብለን እናስተውል። አንድ ደቂቃ መታገስ አቅቶን ያጣናቸውን ወዳጅ ዘመዶቻችንን ልቦናችን ይቁጠራቸው ትእግስት የገነት ቁልፍ ናት አይደል መፅሀፉስ የሚለው፡፡ ነገሮችን ሁሉ ስንት ጊዜ እንዳሻን እየተረጎምን አለም ተዘበራረቀብን ቀና አመለካከት ይኑርህ እጁን ወደምግብህ የዘረጋ በሙሉ ምግቤን ሊቀማኝ ነው አትበል ሰው ማጉረስ የሚያጠግባቸው በርካቶች አሉና!! ቀና አስተሳሰብ ይኑርህ። 👁በምታደርገው ነገር ሁሉ ብሩህ ነገር ይታይህ ግማሽ ብርጭቆ ውሃ ብታይ ጎዶሎ ነው ከማለት “ግማሽ ውሃ አለው” ማለት ይልመድብህ። አንድን ነገር የሌለውን ትተህ ያለውን ቀናውን ነገር ማየት ስትጀምር ፤ ለራስህ ያለህ አስተሳሰብም መልካም ይሆናል ምክንያቱም ጉድለትህን ሳይሆን አቅምህን ማየት ትጀምራለህ !! @edhtgggggg @edhtgggggg
Show all...
ዓለም ወዴት እየሄደች ነው? 1. - መጽሐፍ ቅዱስን ማቃጠል በኡጋንዳ በይፋ ተረጋግጦአል * በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ፣ ወንድ ወይም ሴት በዝሙት ምክንያት ሌላውን የመክሰስ መብት የለውም *በአሜሪካ እየታየ ያለው የወንድ ለወንድና የሴት ለሴት ጋብቻ *ጀርመን ወንድም እህቱን ማግባት እንደሚችል ፣ አባት ልጁን:እናት ልጆአን የማግባት ፍቃድን መስጠቱ ፡፡ *የmiami ከተማበመንገድ ላይ ፣ በቤተ ክርስቲያን ፣ በገቢያ ፣ በእግር ኳስ ሜዳ ወዘተ ውስጥ ወሲባዊ ግንኙነት በማንኛውም መንገድ ማግኘት እንዲችሉ መፍቀዶአ .*ካናዳ (ከእንስሳት ጋር የ sexታ ግንኙነትን መፍቀዶአ * በስፔን ውስጥ-የወሲብ ፊልሞች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በዩኒቨርሲቲዎች መፈቀዱ *- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ዝሙት አዳሪዎች ፈቃድ ማሪ ሉክ በህግ መፈቀዱ *በመጨረሻም ዩኤስ አሜሪካ የሰይጣንን ቤተ ክርስቲያን ከፍታለች ፡፡ በይፋ። የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች ፣ መጨረሻው ተቃርቧል ፣ ጌታ ኢየሱስ በቅርቡ ይመጣል! ማርታናታ!!! ክርስትያኖች ትኩረታቸው እየተከፋፈሉ ሲሆን ዲያቢሎስ መለኮታዊውን ምህረት ለማስቆም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ነፍሳት ከእርሱ ጋር ሊወስድ ይፈልጋል ፡፡ ደቂቃ ካለዎት ... ይህንን መልእክት ያጋሩ ፡፡ ለምን በቤተክርስቲያን ውስጥ እንተኛለን ? ስለ እግዚአብሔር ማውራት ከባድ የሆነው ለምንድነው ሐሜት ለመናገር በጣም ቀላል የሆነው ለምንድነው? የእግዚአብሔርን መልእክት ችላ ማለት ለምን ቀላል ሆነ? ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ ይልካሉ ወይም ችላ ይላሉ? ኢየሱስ “በጓደኞችህ ብትክዱኝ በአባቴ ፊት እክድሃለሁ” አለ ፡፡ ኢየሱስን ከወደዱ ይህንን መልእክት ለምርጥ ጓደኞችዎ እና በቡድን በ 60 ሴኮንድ ውስጥ ያጋሩ ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት. ኣሜን Join us @edhtgggggg @edhtgggggg
Show all...
ለሙሴ የተጻፈ ደብዳቤ አንተ የእግዚአብሔር ወዳጅ ነቢዩ ሙሴ ሆይ ለጤናህ እንዴት ነህ? ለነገሩ አንተ ጤነኛ ነህ በሰማይ ቤት ሁነህ ደግሞ ምን ያገኝህ።እኔ ምልህ ሙሴ ባለቤትህ ሲጳራ ደህናናት አማትህስ ዮቶር እንዴት ናቸው?ሰሞኑን በሀገራቸው ኢትዮጵያ በተሰማው ወሬ ምን ተሰምቷቸው ይሆን?መቼም ሲያስነጥሱ ይበክሉናል ብለው ፊታቸውን አላዞሩብንም አይደል?ስማኝማ ሙሴ ቆይ ያኔ እስራኤልን ከፈርኦን መንጋጋ በ10 መቅሰፍት በ 11ኛ ስምጠተ ባህር ስትታደግ በበኩር ልጅ ሞት ግብጻውያን ሲያልቁ እስራኤላውያን ግን በፍሲካ በግ ደም መቃንና ጉበኑን ረጭተው ከሞት እንደተረፋችሁ፤ፍርኦን ሊገድላችሁ ኪትላዎቹን አስከትሎ ሲመጣ በብትርህ ባህር ከፍለህ እንደተሻገራችሁ፤በዛ በበረሀ እባብ ተነስቶ ህዝቡን ሲጨርሰው የእባብ ምስል ሰርተህ እንደታደግሀቸው እናውቃለን።እግዚአብሔርም እንዴት እንዳከበረህ እንደወደደህ በፈርኦን ላይ አምላክ ዘበጸጋ አድርጎ ሲያሰለጥንህ ተርድተናል።ሙሴ ሆይ ከእህትህ ከማርያም ጋር በተቀያየምህባት በሚስትህ በሲጳራ ሀገር የመጣውን ውርጅብኝ እንደሰማህ እንዳየህ ተስፍ አደርጋለሁ።ስማኝማ ሙሴ እስራኤል ዘነፍስ የተባሉ ኢትዮጵያዊው ሁሉ ተሸብሯል።እንደዚህም ሁኗል፦ 1 ሰላም በጠፍባት ሀገር ሰላምታተከልክሏል።ይሄ መከልከልስ በሰሙነ ህማማት በሆነ ጥሩ ነበር 2 ህዝቡ እንዳይቀራረብ በ 2 ሜትር እርቀት እንዲጓዝ ተወስኗል 3 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከግቢ መውጣት ተከልክለው ቤተ እግዚአብሔር ናፍቋቸዋል። 4 ህዝቡ በወሬ ብቻ ሳይታመም ታሟል። ሙሴ ሆይ መቸም በነፍስም በስጋም ተዛምደናል እና ታዲያ ዝምድናችን በችግር ጊዜ መረዳጃ ካልሆነ ምኑን ዝምድና ሆነ።እባክህ መፍትሄ ንገረን ያደረግንልህን እንክብካቤ መቼም አትረሳም።ምን እናድርግ ንገረን መቼም በግ አርዳችሁ ደም እርጩ በትሬንም እንኩ የኮሮና ምልክት ስቀሉ አትለንም።ምክንያቱም እንኳን በምሳሌው እውነተኛ የክስቶስን ደም የአፍችንን እና የልባችንን መቃንና ጉበን ቀብተን እምነት ጎድሎን ውሃ ላይ እንዳለች ኩበት ሁነናል፤በትርህንም አንፈልግም ምክንያቱም እውነተኛው የክርስቶስ መስቀል በእጃችን ነው።ለነገሩ ትንሽ ከሰነበትን ሥጋ እና ደሙን የምንቀበልበት ከቤታችን እናምጣ የሚያቀብሉን መስቀል የሚያሳልሙን ካህናትና ዲያቆናት አፍቸውንና እጃቸውን ይሸፍኑ ማለታችን አይቀርም።አሜሪካ እና ቻይና የሆኑትን ነበር መሆን ምንፈልግ ይሄው እዛ ሳንሄድ እዚሁ መሰልናቸው።በብልጽግናቸው ባንመስላቸው እግዚአብሄር ይመስገን ኮሮና አመሳስሎናል።እባክህ እነሱን አንምሰል ጤነኛ እንድንሆን ምን እናድርግ ንገረን።ወይ ከእግዚአብሔር ተማክረህ ሀኪም ሉቃስን ላክልን አልያም እኔን ከህይወት መጽሐፍ ሰርዘኝ እንጅ ህዝቡን አትንካ የሚል እረኛ ይነሳልን።ምንደኛው እኮ በዛብን።በዛውም አማትህ ዮቶርን ላክልን ህዝብ እንዴት እንደሚመራ መሪያችንን ያስተምርልንን። አስኮ ቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን ✝ @asko12345 ✝ ✝ @asko12345 ✝ 👉 ይ🀄️ላ🀄️ሉን 👈 ለወዳጆ ያካፍሉ share
Show all...
ሆሊስቲክ መጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ በቅርብ ቀናት ውስጥ ኦንላይን በቴሌግራም ሶፍት ኮፒ እየለቀቀ በያላችሁበት በሴርቲፍኬት ደረጀ መሰረታዊ ክርስትና ዶክትሪን ያለ ምንም ክፍያ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ❖ መጀመሪያ ፎርም ሞልተው ይመዘገባሉ፤ ❖ ከተመዘገቡ በኀላ ለእያንዳንዱ ተማሪ በቴሌግራም Private Channel በID ይከፈታል፤ ❖ የመረጃ ልውውጦች በPrivate Channel ይደረጋል፤ ❖ ባሉበት ሆነው በቴሌግራም ትምህርቱን በነጻ ይማራሉ፤ ❖ ሞጁሎችን፣ ፈተናዎችን እና አሳይመንቶችን በቴሌግራም ይላክላችኀል፤ ❖ ተምረው ለጨረሱት ሴርቲፍኬቱ በpdf በቴሌግራም ይላክላችኀል፤ ❖ ከሰኞ ጀምረን ምዝገባ በ @InfoHolisticBibleCollege እንጀምራለን፡፡ 📨መማር ለሚፈልጉ #Share ያድርጉ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @HolisticBibleCollege @HolisticBibleCollege
Show all...
ማስጠንቀቂያ #የአይን_ብሌናችንን_እንዳናጣ_ጥንቃቄ የሰኔ 14/2012 ዓ.ም የፀሐይ ግርዶሽን በተመለከተ የቀረበ መረጃ፡፡ 🌑የ2012 ዓ.ም ግርዶሽ የሚታየው፡- - ሰኔ እሁድ 14/2012 ዓ.ም ነው፣ - በግርዶሹ 6፡00 ሰዓት የሚፈጅ ጨለማ ይታያል፡፡ - በመላ ኢትዮጵያ ይታያል፡፡ - በተለይ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አላማጣ፣ ኢንጂባራ 98% ጨለማ ሆኖ ይታያል፡፡ - የዓለምን አሰራር የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካን፣ የከፍተኛ የተፈጥሮ ኃይል ሊገኝ ይችላል ብለው ሳንቲስቶች ሀሳባቸውን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡፡ - ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ ግርዶሹ ይታያል፡፡ - ፀሐይ 98% ትሸፈናለች፡፡ 🌑የሚታይበት እና የሚያበቃበት፡- - ከማዕከላዊ አፍሪካ ከኮንጎ ይነሳል፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ታይዋን፣ ንድና ቻይናን አቋርጦ ፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ ያበቃል፡፡ 🌑ሙሉ ግርዶሹ የሚታይበት ወቅት - ከሌሊቱ ሰኔ 14/2012 ዓ.መ - 11፡00 ሰዓት ይጀምራል፣ - ከጠዋቱ 12፡45 እስከ ቀኑ 6፡33 ‼️ማስጠንቀቂያ፡- - በዓይን ለማየት አይቻልም ዐይን ያሳውራል፣ - በሱቅ ውስጥ የሚሸጥ መነጽር መጠቀም አይገባም፡፡ - ለፀሐይ ግርዶሽ ተብሎ የተዘጋጀ መነጽር አለ፡፡ - መነጽሩ አገር ውሰጥ አይገኝም፡፡ -ለፀሀይ ግርዶሽ የሚሆን መነፀር አለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች ጥንቃቄ ያድርጉ - ሲጨልም ማየት እንችላለን ነገር ግን ያለመነጽር ለማየት አንሞክር፣በጣም ጥንቃቄ ሊታከልበት ይገባል - ዐይናችን ሊፈስ ይችላል፣ አብዛኛው ኢትዮጽያዊ መረጃው ስሌለው እና የፀሀይ ግርዶሽ የሚታይበት ቀን ስለደረሰ ቢያንስ ለ ሚወዷቸው 10ሰወች ሼር በማድረግ መረጃው ለሁሉም እንዲደርስ የበኩልውን ይወጡ 🎖ዶ/ር ሊያ ታደሰ @Dr_Lia_Taddese @Dr_Lia_Taddese
Show all...
የሀጢአታችን ጥልቀት ቢገባን ኖሮ አብዝተን እግዚአብሔርን እንፈልገው ነበር አንዳንድ ጊዜ በህይወታችን ያሉ መልካም ምግባራትን ተመልክተን ቅዱሳን እና መድሀኒት የማያስፈልጋቸው እንደሆንን እናስባለን። 👉እመኑኝ የእግዚአብሔር ቃል ሀጢአተኞች ናችሁ ብቻ አይለንም ሙታን ናችሁ ጭምር እንጂ፣ በደለኞች ብቻ አይለንም የእግዚአብሔር ጠላቶች ጭምር እንጂ። 👉 ወዳጆቼ ልባችን በምን ያህል ጥልቀት ክፉ እና የማይታዘዝ መሆኑን ካላወቅን እግዚአብሔር በህይወታችን ያለውን ቦታና አስፈላጊነት መረዳት አንችልም። እግዚአብሔር ያለ እኛ ይኖራል እኛ ግን ያለ እርሱ ሙታን ነን ደባል አድርገን ከምቾታችን ጋር አንደርድረው ይልቅ ጥልቅና ጠጣር የሆነው ክፉ ልባችንን ሊቀይርና ህያው ሊያደርገን ወደሚችል ወደ እግዚአብሔር ምህረት እንሩጥ። 👉 ኢየሱስን ወደ ህይወታችሁ ጋብዙት ብዬ ብቻ አልጠይቃችሁም ነገር ግን ባታምኑበት ለዘላለም እንደምትሞቱ በገሀነምም የሚረዳችሁ እንደሌለ ልነግራችሁ እወዳለሁ። 👉መስቀሉ ድራማ አይደለም የብዙዎችን ሀጢአት ለማስተሰረይ የተከፈለ የደም ዋጋ የኢየሱስ የነብሱ ድካም ነው። 💢💢 @edhtgggggg 💢💢 💢💢 @edhtgggggg 💢💢
Show all...