Saint George Sport Club Families የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፓርት ክለብ ቤተሰቦች
ይህ ቻናል የእኛ የፈረሰኞቹ ነው! እኛ ጊዮርጊስ አለ በተባለበት ቦታ ሁሉ የምንገኝ! https://www.facebook.com/StaintGeorgeSportClub/
Show more326
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+430 days
Posts Archive
Photo unavailableShow in Telegram
እርስ በእርስ ግንኙነት
– ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና በሊጉ 46 ጊዜ ተገናኝተዋል። በእነዚህ ግንኙነቶች ጊዮርጊስ 21 ጊዜ ድል ሲቀናው ቡና ደግሞ 7 ጊዜ አሸንፏል ፤ 18 ጊዜ ደግሞ አቻ ወጥተዋል።
– በ46ቱ የሁለቱ ቡድኖች ግንኙነት በድምሩ 92 ጎሎች መረብ ላይ አርፈዋል። 62ውን ግብ በማስቆጠር ፈረሰኞቹ ቀዳሚ ሲሆኑ ቡናማዎቹ ደግሞ 30 ኳሶችን ከመረብ አዋህደዋል።
እርስ በእርስ ግንኙነት
– ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና በሊጉ 46 ጊዜ ተገናኝተዋል። በእነዚህ ግንኙነቶች ጊዮርጊስ 21 ጊዜ ድል ሲቀናው ቡና ደግሞ 7 ጊዜ አሸንፏል ፤ 18 ጊዜ ደግሞ አቻ ወጥተዋል።
– በ46ቱ የሁለቱ ቡድኖች ግንኙነት በድምሩ 92 ጎሎች መረብ ላይ አርፈዋል። 62ውን ግብ በማስቆጠር ፈረሰኞቹ ቀዳሚ ሲሆኑ ቡናማዎቹ ደግሞ 30 ኳሶችን ከመረብ አዋህደዋል።