cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

LOGOS CHRISTIANS' CHANNEL

ሎጎስ ክርስቲያን ቻናል የተሐድሶ ድምፅ LOGOS CHRISTIANS' CHANNEL THE VOICE OF REVIVAL መጸሐፍቅዱሳዊ ፣ጥቅሶች ፣መልዕክቶች ፣መዝሙሮች ፣ጥያቄዎች እና ሌሎችንም ክርስቲያናዊ መርሐ ግብሮች ከፈለጉ ✝👇👇👇👇👇✝ @ logoschristianschannel @ logoschristianschannel @ logoschristianschannel

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
443
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Photo unavailableShow in Telegram
ራእይ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን። ⁷ እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።
Show all...
#መዳን_በክርስቶስ_ብቻ_ነው። “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” — ዮሐንስ 3፥16 በክርስቶስ ማመን ብቻ ነው የዘላለም ሕይወት እንዲኖርህ የሚያደርገው። 👉ሰርተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ጥሩ ሰው ስለሆንክ ፣ ጨዋ ሰው ስለሆንክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ከክርስቲያን ቤተሰብ ስለተወለድክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ስለማትቅም፣ ስለማታጨስ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉አስራት ሰጥተህ፣ መባ ሰጥተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ፆመህ ፣ፀልየ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። የዘላለም ሕይወት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ብቻ ነውም የሚገኘው። 💪ጉልበት ይቀራል!!! 🥀ውበት ይቀራል!!! 💰ሀብት ይቀራል!!! ሁሉ ነገር መልኩን ይቀይራል!!! በዘመንህ መቼም የማትፀፀትብት ድንቅ ውሳኔ ይሄ ውሳኔ ብቻ ነው። መዳን በክርስቶስ ብቻነው !!! 📱📲ሼር ይደረግ📱📲 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
#መዳን_በክርስቶስ_ብቻ_ነው። “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” — ዮሐንስ 3፥16 በክርስቶስ ማመን ብቻ ነው የዘላለም ሕይወት እንዲኖርህ የሚያደርገው። 👉ሰርተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ጥሩ ሰው ስለሆንክ ፣ ጨዋ ሰው ስለሆንክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ከክርስቲያን ቤተሰብ ስለተወለድክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ስለማትቅም፣ ስለማታጨስ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉አስራት ሰጥተህ፣ መባ ሰጥተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ፆመህ ፣ፀልየ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። የዘላለም ሕይወት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ብቻ ነውም የሚገኘው። 💪ጉልበት ይቀራል!!! 🥀ውበት ይቀራል!!! 💰ሀብት ይቀራል!!! ሁሉ ነገር መልኩን ይቀይራል!!! በዘመንህ መቼም የማትፀፀትብት ድንቅ ውሳኔ ይሄ ውሳኔ ብቻ ነው። መዳን በክርስቶስ ብቻነው !!! 📱📲ሼር ይደረግ📱📲 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
🇭🇷🇨🇾🇧🇳🇧🇫🇨🇲🇨🇦🇧🇳🇮🇴🇨🇱🇨🇳🇨🇽🇨🇴🇰🇲🇨🇬🇨🇮🇭🇷🇨🇼🇸🇿🇵🇫🇬🇫🇬🇹🇮🇪🇮🇲🇮🇳🇱🇾🇲🇺🇾🇹🇽🇰🇰🇼🇱🇧🇰🇪🇱🇷🇳🇱 ➡️አለምን #በወንጌል📢 የምንዞርበት ጊዜው⏰አሁን ነው ➡️#በሀይል ፀልይ ም/ቱም ፀሎትክ ምድር🌎 ላይ ☁️በደመና እንድትንቀሳቀስ ያደርግሀልና ክብርርርርርርርርርር😩 🔔🔔🔔#ጊዜው_ደርሷል🔔🔔🔔 ይቀላቀሉን ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
#ቃላት_ከቃሉ ክፋን ሀሳብ መቃወም ኤፌሶን 6፥11 ___ “የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ።” 📜ዲያቢሎስ የሚለው ቃል በግሪኩ "ዲያ( diá)" እና ቦሎስ"( bolos)" ከሚሉ ቃላት ("በአንድ ላይ ዲያቦሎስ (diábolos") የተመሰረተ ሲሆን ትርጓሜውም "ዲያ" ማለት "ሃሳብ"💁‍♂💭 ማለት ሲሆን "ቦሎስ" ማለት ደግሞ "ወርውሮ መክተት"🤽 ማለት ነው፤ በአንድ ላይ ሲነበብ "ሃሳብን ወርውሮ መክተት" ማለት ነው። ያዕቆብ 4 ____ ⁷ እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ፤ ዲያብሎስን ግን ተቃወሙ ከእናንተም ይሸሻል፤ ⁸ ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ ወደ እናንተም ይቀርባል። እናንተ ኃጢአተኞች፥ እጆቻችሁን አንጹ፤ ሁለት አሳብም ያላችሁ እናንተ፥ ልባችሁን አጥሩ። ዮሐንስ 13፥2 ___ “ ሲበሉ ዲያብሎስ በስምዖን ልጅ በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠው አሳብ ካገባ በኋላ፥” 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥7 ____ “እግዚአብሔር የኃይልና የፍቅር ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንምና።” የዲያቢሎስን ክፋ ምክር ሁሉ "በጌታ ስም እንቃወም። ጌታ ይባርካችሁ!!! @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
⚧🇺🇳🇦🇮🇦🇴🇦🇩🇦🇸🇩🇿🇦🇱🇦🇽🇦🇫🇦🇶🇦🇬🇦🇷🇦🇲🇦🇼🇦🇺🇦🇹🇦🇿🇧🇯🇧🇿🇧🇪🇧🇾🇧🇧🇧🇩🇧🇭🇧🇸🇧🇲🇧🇹🇧🇴🇧🇦🇧🇼🇧🇷🇻🇬🇧🇳🇨🇻🇮🇨🇨🇦🇨🇲🇰🇭🇧🇮🇧🇫🇧🇬🇧🇶🇰🇾🇧🇳🇧🇬🇧🇮🇰🇭🇨🇦🇨🇦🇮🇨🇨🇻🇧🇶🇰🇾🇨🇫🇹🇩🇮🇴🇨🇱🇨🇳🇨🇽🇨🇨🇨🇴🇰🇲🇨🇬🇨🇰🇨🇷🇨🇮🇭🇷🇨🇺🇨🇼🇨🇾🇩🇰🇩🇯🇩🇲🇪🇨🇪🇨🇪🇬🇸🇻🇬🇶🇪🇷🇪🇪🇸🇿🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇺🇫🇰🇫🇴🇫🇯🇫🇮🇫🇷🇬🇫🇵🇫🇹🇫🇬🇦🇬🇲🇬🇪🇩🇪🇬🇭🇬🇮🇬🇷🇬🇱🇬🇩🇬🇵🇬🇺🇬🇹🇬🇬🇬🇼🇬🇾🇭🇹🇭🇳🇭🇰🇭🇺🇮🇸🇮🇳🇮🇩🇮🇷🇮🇶🇮🇲🇮🇱🇮🇹🇯🇲🇯🇵🇯🇪🇯🇴🇰🇿🇰🇪🇰🇮🇽🇰🎌🇰🇼🇰🇬🇱🇦🇱🇻🇱🇧🇱🇸🇱🇷🇱🇾🇱🇮🇱🇹🇱🇺🇲🇴🇲🇬🇲🇼🇲🇾🇲🇻🇲🇹🇲🇹🇲🇶🇲🇶🇲🇷🇲🇺🇾🇹🇲🇽🇫🇲🇲🇩🇲🇨🇲🇳🇲🇪🇲🇸🇲🇦🇲🇿🇲🇲🇳🇦🇳🇷🇳🇵🇳🇱🇳🇨🇳🇿🇳🇮🇳🇪🇳🇬🇳🇺🇳🇫🇰🇵🇲🇰🇲🇵🇳🇴🇴🇲🇵🇰🇵🇼🇵🇸🇵🇬🇵🇬🇵🇾🇵🇪🇵🇭🇵🇳🇵🇱🇵🇹🇵🇷🇶🇦🇷🇪🇷🇴🇷🇺🇷🇼🇼🇸🇸🇲🇸🇹🇸🇦🇸🇳🇷🇸🇸🇨🇸🇱🇸🇬🇸🇽🇸🇰🇸🇮🇬🇸🇸🇧🇸🇴🇿🇦🇰🇷🇸🇸🇪🇸🇱🇰🇧🇱🇸🇭🇰🇳🇱🇨🇵🇲🇻🇨🇸🇩🇸🇷🇸🇪🇨🇭🇸🇾🇹🇼🇹🇯🇹🇿🇹🇭🇹🇱🇹🇬🇹🇰🇹🇴🇹🇹🇹🇳🇹🇷🇹🇲🇹🇨🇹🇻🇺🇬🇺🇦🇦🇪🇬🇧🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿🏴󠁧󠁢󠁳󠁣󠁴󠁿🏴󠁧󠁢󠁷󠁬󠁳󠁿🇺🇸🇺🇾🇻🇮🇺🇿🇻🇺🇻🇦🇻🇪🇻🇳🇼🇫🇪🇭🇾🇪🇿🇲🇿🇼 ➡️አለምን #በወንጌል📢 የምንዞርበት ጊዜው⏰አሁን ነው ➡️#በሀይል ፀልይ ም/ቱም ፀሎትክ ምድር🌎 ላይ ☁️በደመና እንድትንቀሳቀስ ያደርግሀልና ክብርርርርርርርርርር😩 🔔🔔🔔#ጊዜው_ደርሷል🔔🔔🔔 ይቀላቀሉን ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel @GloryDescriptores @GloryDescriptores @GloryDescriptores @GloryDescriptores @GloryDescriptores
Show all...
#የጌታ_የአምላክህን_ስም_በከንቱ_አትጥራ!!! የኢየሱስ ስም ቀልድ አይደለም። በጌታ በኢየሱስ ስም የሚያሾፉ ሰዎችን እቃወማለሁ!!! የጌታ ኢየሱስ ስም ይከበር!!! ፓስተር እንዳለ ወ/ጊዮርጊስ 📱📲ሼር ይደረግ📱📲 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
#አየርላንድን_የለወጠው_ሐዋርያ የሴንት ፓትሪክ የህይወት ታሪክ ክፍል-9 ባለቤቱም ይህንን ሲያይ ይደነቅና ቀርቦ ያናግራቸዋል። ሰላማዊ ሰዎች እንደሆኑ ዘራፊዎች እንዳልሆኑ ሲረዳ ሰላምታ ሰጥቶ በቤቱ ተቀበላቸው። ፓትሪክም የመጣበትን አላማ ከነገረው በኋላ ወንጌል ሰብኮ ንስሐ አስገብቶ አጠመቀው። ሰውየውም ለእህል ጎተራ የለየውን ቤት ለፓትሪክና ለጓደኞቹ ሰጣቸው። ፓትሪክም እዚያ ቦታ ላይ የመጀመሪያውን አገልግሎት ጀመረ። -ምዕራፍ 3- ◁ፓትሪክ እንደነቢዩ ኤልያስ▷ ◈◁---------------------------------------▷◈ በዚያን ዘመን ሊግሄር የተባለው ንጉስ የአየርላንድ ንጉስ ነበር። የሚኖረውም ታራ በሚባል ኮረብታ ላይ ነው። ከዚህ ኮረብታ 10 ኪሎ ሜትር እርቆ ባለው "ስላን" ተብሎ በሚጠራ ኮረብታ ላይ ፓትሪክና ተከታዮቹ የጌታ ኢየሱስን የፋሲካ በዓል ለማክበር ተሰብስበው ነበር። የአየርላንድ ንጉስ ደግሞ በዚሁ ተመሳሳይ ቀን ... ምዕራፍ 3ን በቀጣይ ሳምንት ይጠብቁን። ----9----
Show all...
ሼር ያላደረጋችሁ አሁንም ሼር አድርጉ። ያደረጋችሁ ደግሞ ደግማችሁ ላላችሁበት ግሩፕ ሁሉ ሼር አድርጉ። ተባረኩ!!!
Show all...
👆👆👆 ይሄን መልእክት ቢያንስ በትንሹ ለአስር ሰው በመላክ ወይንም ባላችሁበት ግሩፕ ላይ በመልቀቅ በወንጌል ስራ ተባረሩ ባልኩት መሰረት ስንቶቻቹ ሼር አድርጋችኋል?Anonymous voting
  • እኔ ሼር አድርጌያለሁ
  • አይ አላደረግኩም
0 votes
👆👆👆 #challenge ልስጣችሁ ይሄን መልእክት ቢያንስ በትንሹ ለአስር ሰው በመላክ ወይንም ባላችሁበት ግሩፕ ላይ በመልቀቅ በወንጌል ስራ ተባረሩ።
Show all...
#መዳን_በክርስቶስ_ብቻ_ነው። “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” — ዮሐንስ 3፥16 በክርስቶስ ማመን ብቻ ነው የዘላለም ሕይወት እንዲኖርህ የሚያደርገው። 👉ሰርተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ጥሩ ሰው ስለሆንክ ፣ ጨዋ ሰው ስለሆንክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ከክርስቲያን ቤተሰብ ስለተወለድክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ስለማትቅም፣ ስለማታጨስ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉አስራት ሰጥተህ፣ መባ ሰጥተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ፆመህ ፣ፀልየ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። የዘላለም ሕይወት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ብቻ ነውም የሚገኘው። 💪ጉልበት ይቀራል!!! 🥀ውበት ይቀራል!!! 💰ሀብት ይቀራል!!! ሁሉ ነገር መልኩን ይቀይራል!!! በዘመንህ መቼም የማትፀፀትብት ድንቅ ውሳኔ ይሄ ውሳኔ ብቻ ነው። መዳን በክርስቶስ ብቻነው !!! 📱📲ሼር ይደረግ📱📲 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
#መዳን_በክርስቶስ_ብቻ_ነው። “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” — ዮሐንስ 3፥16 በክርስቶስ ማመን ብቻ ነው የዘላለም ሕይወት እንዲኖርህ የሚያደርገው። 👉ሰርተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ጥሩ ሰው ስለሆንክ ፣ ጨዋ ሰው ስለሆንክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ከክርስቲያን ቤተሰብ ስለተወለድክ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ስለማትቅም፣ ስለማታጨስ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉አስራት ሰጥተህ፣ መባ ሰጥተህ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። 👉ፆመህ ፣ፀልየ የዘላለም ሕይወት አታገኝም። የዘላለም ሕይወት በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ብቻ ነውም የሚገኘው። 💪ጉልበት ይቀራል!!! 🥀ውበት ይቀራል!!! 💰ሀብት ይቀራል!!! ሁሉ ነገር መልኩን ይቀይራል!!! በዘመንህ መቼም የማትፀፀትብት ድንቅ ውሳኔ ይሄ ውሳኔ ብቻ ነው። መዳን በክርስቶስ ብቻነው !!! 📱📲ሼር ይደረግ📱📲 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
. ስላላያችሁት ህልም ልንገራችሁ ድንቅ ትምህርት በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ 🕑-40:56Min💾-.89.7MB @marsilchannel @marsilchannel △Join Us△
Show all...
☘#አየርላንድን_የለወጠው_ሐዋርያ የሴንት ፓትሪክ የህይወት ታሪክ ክፍል-8 "ነገርግን ይህንን ባርኮት ወደ ልጆቻችን ማስተላለፍ ባለመቻላችን ምክንያት ነው ልጆቻችን እያረጁ የሚሞቱት። ይህችም የልጃችን ልጅ አርጅታ የምታያት ለዚህ ነው። ኢየሱስ አንተ ለወንጌል ስራ በዚህ አከባቢ እንድታልፍ እንዲሁም ይህንንም የሃይል በትር እንድንሰጥህ ነግሮናል" አሉትና በትር ሰጡት። ፓትሪክም በትሩን ተቀብሎ ወደ አየርላንድ አብረውት ከሚሰሩ የወንጌል አርበኞች ጋር በመርከብ🚢 ተጓዘ። ፓትሪክና ጓደኞቹ በአየርላንድ የባህር ዳርቻ ሲደርሱ አካባቢው ላይ የአሳማ መንጋ 🐖🐖🐖ተሰማርተው ነበር። ከመርከቡ ሲወርዱ እረኛው አርማዎችን ሊወስዱ የመጡ የባህር ወንበዴዎች🏹 ሰለመሰሉት እየሮጠ ሄዶ🏃 የአሳማዎቹን ባለቤት አደገኛ ውሻውን🦮 በላያቸው ላይ እንዲለቅባቸው ነገረው። ባለቤቱም ነገሩን ሳያረጋግጥ የአውሬነት ባህሪ ያለውን ውሻ በላያቸው ላይ ለቀቀባቸው። ፓትሪክ ፈርቶ ከመሸሽ ይልቅ ወደ ውሻው እየቀረበ ከመዝሙረ ዳዊት "የምትገዛልህን ነፍስ ለአራዊት አትስጣት..."(መዝ 74: 19) የሚለውን ቃል ጠቅሶ በውሻው ላይ ተናገረ። አውሬ ሆኖ የመጣው ውሻ ባህሪውን ቀይሮ እግራቸው ስር🐶 እንደቤተሰብ በፍቅር ተቀስቅሶ ተቀመጠ። ባለቤቱም ይህንን ሲያይ ይደነቅና ቀርቦ ያናግራቸዋል። ሰላማዊ ሰዎች እንደሆኑ... ክፍል-9ን በቀጣይ ሳምንት ይጠብቁን። ----8----
Show all...
" እግዚአብሔር ተረት አይደለም " Graphic by @ethiopia96 Telegram Channel ✅ @logoschristianschannel @logoschristianschannel Sponsore Telegram Channel 👇👇👇👇 @GOSPEL_PICTURES @GOSPEL_PICTURES
Show all...
“በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?” — ኢያሱ 1፥9
Show all...
🎙ምስጋና🎙 📼አገኘሁ ይደግ📼 ⏱7minutes⏱ 📀5 MB💿 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
🎙ካንተ የሚበልጥ ለእኔ ማንም የለም🎙 📼ሊሊ(ቃልኪዳን ጥላሁን)📼 ⏱7minutes⏱ 📀3.3MB💿 @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
መዝሙር 42 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች። ² ነፍሴ ወደ ሕያው አምላክ ተጠማች፤ መቼ እደርሳለሁ? የአምላክንስ ፊት መቼ አያለሁ? … ⁶ አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፤ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስብሃለሁ። ⁷ በፍዋፍዋቴህ ድምፅ ቀላይ ቀላይን ትጠራታለች፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፈ።
Show all...
#የሐዋርያቱ_ደብዳቤ 5 ደቂቃ ለቃሉ ስጥ #የሐዋርያው_የያዕቆብ_ደብዳቤ_በዓለም_ሁሉ_ወዳሉ_ክርስቲያኖች ክፍል-4( የሰሙትን በስራ ላይ ማዋል ) ሰላም በባለፈው ክፍል ፈተና ሲደርስብን እግዚአብሔር እንዳመጣብን ማሰብና ማማረር ማለት "ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ" እንደማለት እንደሆነ ፣ እኛ ሰዎች ልንፈተን የምንችለው በዲያብሎስ ፣በአለም እና በገዛ ስጋችን እንደሆነ ፤ ነገርግን ከማንኛውም የዲያቢሎስ እና የስጋችን ቀንበር ነፃ ያወጣን ዘንድ እግዚአብሔርን ብንለምነው ነፃ ሊያወጣን ምንጊዜም ዝግጁ እንደሆነ ተምረናል። በአሁኑ ክፍል ደግሞ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ የሰሙትን በስራ ላይ ስለማዋል ሊለን የፈለገውን አብረን እናነባለን። ያዕቆብ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁹ ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን፤ ²⁰ የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና። ²¹ ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ። ²² ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ። ²³ ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤ ²⁴ ራሱን አይቶ ይሄዳልና፥ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ ይረሳል። ²⁵ ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ የሚጸናበት፥ ሥራንም የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ በሥራው የተባረከ ይሆናል። ፓስተር ያዕቆብ በዚኛው የደብዳቤው ክፍል የእግዚአብሔር ቃል ምናውቅ ብቻ ሳይሆን ምንተገብርም መሆንም እንዳለብን ይመክረናል። ቃሉን ከማጥናትና ከመሸምደድም ባለፈ መኖር አለብን።ሀሳብ ያለድርጊት ባዶ እንደሆነ ሁሉ ቃሉንም ላንተገብረው መሸምደድ በረከትን አያመጣም። ቃሉን እያወቀ ማይተገበረው የጠዋት ጤዛ የሆነ አዕምሮ ያለው ሰው ነው፤ የጠዋት ጤዛ አሁን ታይቶ ብዙ ሳይቆይ እንደሚጠፋ ቃሉን የማይተገብረው ውሃን በወንፊት ለመቅዳት እንደሚሞክር ሰው ነው። ኢየሱስም ማቴዎስ በፃፈው ወንጌል ላይ እንዲህ ብሎ ተናግሯል፦ ማቴዎስ 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ። ²⁴ ስለዚህ ይህን ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዓለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል። ²⁵ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት ገፋው፥ በዓለት ላይም ስለ ተመሠረተ አልወደቀም። ²⁶ ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል። ²⁷ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት መታው፥ ወደቀም፥ አወዳደቁም ታላቅ ሆነ። ስለዚህ ከእግዚአብሔርን ቃል አዋቂነትና ሸምዳጅነት ባለፈ ፈፃሚም መሆን አለብን። ያዕቆብም ምክሩን በመቀጠል እንዲህ ይለናል፦ ያዕቆብ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁶ አንደበቱን ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ ከንቱ ነው። ²⁷ ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው። ያዕቆብ ደብዳቤውን በግሪክ ቋንቋ ነውና የጻፈው አምልኮ ለሚለው ቃል የግሪኩን ትርጉም ማየት ያዕቆብ ሊለን የፈለገውን በደንብ ለመረዳት ይጠቅመናል። አምልኮ የሚለውን ቃል ግሪኩ እንዲህ ይለዋል፦ θρησκεία/ትሬስኬላ የሚለውን ቃል ይጠቀማል፤ ትርጉሙም ሐይማኖታዊ ስርዓት ማለት ነው። ስለዚህ ፓስተር ያዕቆብ "ልባችንን እያሳትን ሀይማኖታዊ ስርዓት ብንከተል ከንቱ ነው "እያለን ነው ማለት ነው። ስለዚህ ንጹሕ ያልሆነ ሐይማኖታዊ ስርዓትን የመከተል መንገድ ሊያጠፋን ይችላል። ንጹሕ የሆነው ሐይማኖት ግን ራስን በመቀደስ፣ በመለየት እና ቃሉን በመተግበር ይገለጻል። ኢየሱስ ሲናገር እንዲህ ብሏል፦ ማቴዎስ 25 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴² ተርቤ አላበላችሁኝምና፥ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፥ እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፥ ⁴³ ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፥ ታምሜ ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና። ⁴⁴ እነርሱ ደግሞ ይመልሱና፦ ጌታ ሆይ፥ ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዳ ሆነህ ወይስ ታርዘህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ አይተን አላገለገልንህም? ይሉታል። ⁴⁵ ያን ጊዜ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ ስላላደረጋችሁት ለእኔ ደግሞ አላደረጋችሁትም ብሎ ይመልስላቸዋል። ስለዚህ በዛሬው ክፍል የእግዚአብሔርን ቃል ከማወቅና ከመሸምደድ ባለፈ መተገበርን፣ ሳይቀደሱ ከማምለክና ሐይማኖታዊ ስርዓቶችን ከመተግበር ይልቅ የእግዚአብሔርን ቃል መታዘዝን ተምረናል። ቀጣዩን ክፍል በቀጣይ ጊዜ ይጠብቁን። ✍ወንድማችሁ ብሩክ(@bukemkl7) ነበርኩኝ ሼር ይደረግ ጌታ ይባርካችሁ!!! @logoschristianschannel @logoschristianschannel @logoschristianschanne
Show all...
-ምዕራፍ 2- ◁ተዓምራዊ ጉዞ ወደ አየርላንድ▷ ◈◁---------------------------------------▷◈ ፓትሪክ ይህንን ራዕይ ካየ በኋላ ወደ አየርላንድ ክርስቲያን ሚሽነሪ ሆኖ ለወንጌል ተልዕኮ ተጓዘ። ፓትሪክ ከፈረንሳይ ተነስቶ ወደ አየርላንድ ሲመጣ ሳለ በመንገድ ላይ አዲስ የተሰራ ቤት የሚመስል ቤት አገኘና ወደ እዚያ ቤት ጎራ አለ። በቤቱ ውስጥ አዲስ ተጋቢ የሚመስሉ ወጣት ባል እና ሚስቶች ነበሩ። ቤቱ ውስጥም እጅግ ያረጀች የወጣት ተጋቢዎቹ አያት የምትመስል ሴት አብራቸው ነበረች። ወጣት ተጋቢ የሚመስሉት ባለትዳሮች አሮጊቷን ሴት ሲያስተዋውቁት "ይህቺ የልጅ ልጅ፣ ልጅ፣ የልጅ ልጅ፣ በብዙ አመታት ውስጥ የነበሩ የልጆቻችን ልጅ ናት።"አሉት። ፓትሪክም "እንዴት ሊሆን ይችላል?፣ እናንተ ገና ወጣቶች ሆናችሁ ሳለ የልጅ ልጃችሁ እንዴት ልትሆን ቻለች?" ብሎ ጠየቃቸው። ባልየውም ሲያስረዳው እንዲህ አለ "ኢየሱስ በአንድ ወቅት በሰው ተመስሎ ወደ እኛ ቤት እንግድነት መጥቶ ነበር። እንደ እንግዳ ተቀብለን ምግብ አዘጋጅተን አስተናገድነው። እርሱም እኛንና ቤታችንን ባረከ። የማናረጅ ሆነን ረጅም አመታት እንድንኖር ባረከን። ለዚህ ነው እንዲህ ሆነን የምንታየው" አለው። "ነገርግን ይህንን ባርኮት ወደ.... ክፍል-8ን በቀጣይ ሳምንት ይጠብቁን። ----6----
Show all...
መዝሙር 42 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች። ² ነፍሴ ወደ ሕያው አምላክ ተጠማች፤ መቼ እደርሳለሁ? የአምላክንስ ፊት መቼ አያለሁ? 🦌ዋላ በሁለት ምክንያቶች ውሀ💧 ያስፈልገዋል። አንደኛ በተፈጥሮ ውሀ ስለሚጠማው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከሌሎች አጥቂ የዱር አውሬዎች የሚድንበት ስለሆነ ነው። አውሬዎቹ ሲያባርሩት ሮጦ ውሀ ውስጥ ይገባል፤ ይህንንም የሚያደርገው ውሀው ጠረኑን ስለሚያጠፋለት ነው። ጠረኑ ከጠፋ ደግሞ አሳዳጆቹ የሚከተሉት የጠረኑን አቅጣጫ እያነፈነፈ ስለሆነ ሊያገኙት አይችሉም። በእኛም ሕይወት የሚሆነው ይህ ነው። ነፍሳችንን የሚያረካትን የእግዚአብሔር መገኘት እንጠማለን፤ ስናገኘውም እንልካለን። ከዚያም ባለፈ በመገኘቱ ውስጥ ስንሆን ጠላት እንዳያገኘን ሆነን እንሰወራለን። የእኛ ጠረን ጠፍቶ የሕልውናው ሽታ ብቻ ሲሸት በዛ ውስጥ እንሸሸጋለን። እንደዋላ ውሃ እንዳማረው በበረሃ ጥም እንደያዘው ልቤ አንተን ይላል!!! መዝሙር 42 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፤ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስብሃለሁ። ⁷ በፍዋፍዋቴህ ድምፅ ቀላይ ቀላይን ትጠራታለች፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፈ። ✍@Bukemkl7 @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
እንደዋላ ውሃ እንዳማረው በበረሃ ጥም እንደያዘው ልቤ አንተን ይላል!!! መዝሙር 42 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥ አቤቱ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች። ² ነፍሴ ወደ ሕያው አምላክ ተጠማች፤ መቼ እደርሳለሁ? የአምላክንስ ፊት መቼ አያለሁ? ⁶ አምላኬ ሆይ፥ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ታወከች፤ ስለዚህ በዮርዳኖስ ምድር በአርሞንኤምም በታናሹ ተራራ አስብሃለሁ። ⁷ በፍዋፍዋቴህ ድምፅ ቀላይ ቀላይን ትጠራታለች፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፈ። ⁹ እግዚአብሔርን፦ አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን ረሳኸኝ? ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
Show all...
" ፍቅር ነህ አንተ ዛሬም ኢየሱስ.... " Graphic by @ethiopia96 @GOSPEL_PICTURES @GOSPEL_PICTURES @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...
" ከተባረክ ሌላ ቃል አለ ወይ ለአንተ የሚሆን እግዚአብሔር ለእንተ ምሰጥህ " 📜 ዘማሪት አይዳ አብርሀም Graphic by @ethiopia96 @GOSPEL_PICTURES @GOSPEL_PICTURES @logoschristianschannel @logoschristianschannel
Show all...