198Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
. ዘማሪት ሂሩት በቀለ አረፈች!
ዘማሪት ሂሩት በቀለ፣ በአደረባት ህመም በሃገር ውስጥና በውጭ በህክምና ስትረዳ ቆይታ በዛሬው እለት ግንቦት 04 ቀን 2015 ዓ.ም ህልፈተ-ሕይወቷ ተሰምቷል፡፡
ከ1950 መጀመሪያ እስከ 1980ዎቹ መጨረሻ ድንቅ የሙዚቃ ስራዎችን ያስደመጠችን ሂሩት በቀለ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘማሪነት/አገልጋይነት ስራዎችን ስትስራ እንደነበር ይታወሳል፡፡ትታወቅበት የነበረው ዝማሬዋ ውስጥ
"ይሽሩን ሆይ በሰማያትህ ለረድኤትህ"
የሚጠቀስ ነው።
የቀድሞ ድምጻዊት ከዛም ዘማሪት ሂሩት በቀለ በተወለደች በ80 ዓመቷ ወደ አገለገለቺው አምላኳ ሄዳለች።
ለወዳጅ ዘመዶቹዋ ና ቤተሰቦቹዋ ጌታ አምላክ መፅናናትን ይስጥ።
ሂሩት በቀለ የ7 ልጆች እናት፣የ10 ልጆች አያት እና የ7 ልጆች ቅድመ አያት ነበረች፡
#ለእኔ_ነው
ይሄ ሁሉ የሆነው
“በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።” — 2ኛ ቆሮ 5፥15
መልካም በዓል ይሁንላችሁ🎉
አባቴ_ይዝገንልኝ
በአንድ የግብዣ ቦታ አባት ልጁን ይዞት ይሄዳል በዚያም አስተናጋጆች ኩኪስና ቆሎ እያዞሩ በፊታቸው ያቀርቡላቸዋል። ህጻኑ ልጅም እኔ እጄ ትንሽ ስለሆነች አባቴ ይዝገንልኝ አላቸው። አባቱም ተገርሞ በደንብ ዘግኖ ሰጠው። ይህቺ ምሳሌ ቀልድ ብትመስልም ራሴን እንዳይ አድርጎኛል።
ዛሬ እኔም እንደ ልጅ ለራሴ እንዲህ አልኩ ... ሁሉን ነገር በኔ ልክና በዚህች ትንሽ አይምሮ ለማድረግ ከምታገል ያንተ እጅ ይበልጥብኛልና "እግዚአብሔር ሆይ አንተ ዝገንልኝ" አልኩ።
እናንተስ?
“አምላኬም እንደ ባለ ጠግነቱ መጠን በክብር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ይሞላባችኋል።”
(ፊልጵስዩስ 4፥19)
ኢየሱስ ተወልዶልናል ስንል፦ ስለ አንድ ሕጻን ልጅ ብቻ እያወራን ሳይሆን ቃል ሥጋ መሆኑን ፣ ሰዎችን ከኃጢአታቸው ለማዳን አምላክ ሰው መሆኑን እያወራን ነው። ይህ ቀን: የጥንት ባርነት ያበቃበት ፣ ዲያብሎስ ግራ የተጋባበት ፣ አጋንንቱ የደነገጡበት ፣ የሞት ኃይል የተሻረበት ፣ ገነት የተከፈተበት ነው። እርግማኑ ከእኛ ተሽሯል ፣ ኃጢአት ከእኛ ተወግዷል። እውነት ተመልሷል። ሁሉም ሥጋ በሆነው በክርስቶስ ተፈጽሟል።
መልካም የገና በዓል❤
Singer Abenezer Fikru|| New original Protestant song|| ደስ ደስ እያለኝ ነው|| ዘማሪ አቤኔዘር ፍቅሩ
Singer Abenezer Fikru|| New original Protestant song|| ደስ ደስ እያለኝ ነው|| ዘማሪ አቤኔዘር ፍቅሩ
#ሰበር_መረጃ 😢😢😢 #አሁን_የደረሰኝ
ቄስ በሊና ሳርካ ወደጌታ ሄደዋል...ከእኛ በመለየታቸው ብናዝንም የሄዱት ወዳገለገሉት ጌታ ነው ። ቄስ በሊና ሳርካ ለኢትዮጵያ በረከት እንደሆኑ በትውልዱ ዘንድ ሁሉ የማይረሳ እውነታ ነው ።
የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን 3ተኛ አጥቢያ በአዳማ
ህዳር 18 እሁድ ከ8፡00 ጀምሮ የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ይኖራል
አድራሻ:-ጌት አውራ ጎዳና አካባቢ
መስከረም 28,2015 🔥❤😍
ዘማሪት ቤተልሔም ተዘራ
4ተኛ ዓልበም
Share & Join 🙏🙏🙏
@sonofchrist
@sonofchrist
🔺Join Us🔺