cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ብሩህ ህይወት

✨የኘሮግራማችን ይዘት✨ 💥 ከሰኞ እስከ አርብ ምሽት 1:00 አባባሎች 💥ማክሰኞ ምሽት 3:00 ፉጨት ይገምቱ 💥 እሮብ ምሽት 3:00 መዝሙር በከበሮ 💥ቅዳሜ ማለዳ 12:00 ምሳሌዎች #ለሀሳብ እና ለአስተያየት 👉 @beayik 👉 @Miku3360 👉 #ለፀሎት #ለምክር

Show more
Advertising posts
198Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

. ዘማሪት ሂሩት በቀለ አረፈች! ዘማሪት ሂሩት በቀለ፣ በአደረባት ህመም በሃገር ውስጥና በውጭ በህክምና ስትረዳ ቆይታ በዛሬው እለት ግንቦት 04 ቀን 2015 ዓ.ም ህልፈተ-ሕይወቷ ተሰምቷል፡፡ ከ1950 መጀመሪያ እስከ 1980ዎቹ መጨረሻ ድንቅ የሙዚቃ ስራዎችን ያስደመጠችን ሂሩት በቀለ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘማሪነት/አገልጋይነት ስራዎችን ስትስራ እንደነበር ይታወሳል፡፡ትታወቅበት የነበረው ዝማሬዋ ውስጥ "ይሽሩን ሆይ በሰማያትህ ለረድኤትህ" የሚጠቀስ ነው። የቀድሞ ድምጻዊት ከዛም ዘማሪት ሂሩት በቀለ በተወለደች በ80 ዓመቷ ወደ አገለገለቺው አምላኳ ሄዳለች። ለወዳጅ ዘመዶቹዋ ና ቤተሰቦቹዋ ጌታ አምላክ መፅናናትን ይስጥ። ሂሩት በቀለ የ7 ልጆች እናት፣የ10 ልጆች አያት እና የ7 ልጆች ቅድመ አያት ነበረች፡
Show all...
#ለእኔ_ነው ይሄ ሁሉ የሆነው “በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።”  — 2ኛ ቆሮ 5፥15 መልካም በዓል ይሁንላችሁ🎉
Show all...
አባቴ_ይዝገንልኝ በአንድ የግብዣ ቦታ አባት ልጁን ይዞት ይሄዳል በዚያም አስተናጋጆች ኩኪስና ቆሎ እያዞሩ በፊታቸው ያቀርቡላቸዋል። ህጻኑ ልጅም እኔ እጄ ትንሽ ስለሆነች አባቴ ይዝገንልኝ አላቸው። አባቱም ተገርሞ በደንብ ዘግኖ ሰጠው። ይህቺ ምሳሌ ቀልድ ብትመስልም ራሴን እንዳይ አድርጎኛል። ዛሬ እኔም እንደ ልጅ ለራሴ እንዲህ አልኩ ... ሁሉን ነገር በኔ ልክና በዚህች ትንሽ አይምሮ ለማድረግ ከምታገል ያንተ እጅ ይበልጥብኛልና "እግዚአብሔር ሆይ አንተ ዝገንልኝ" አልኩ። እናንተስ? “አምላኬም እንደ ባለ ጠግነቱ መጠን በክብር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ይሞላባችኋል።” (ፊልጵስዩስ 4፥19)
Show all...
ኢየሱስ ተወልዶልናል ስንል፦ ስለ አንድ ሕጻን ልጅ ብቻ እያወራን ሳይሆን ቃል ሥጋ መሆኑን ፣ ሰዎችን ከኃጢአታቸው ለማዳን አምላክ ሰው መሆኑን እያወራን ነው። ይህ ቀን: የጥንት ባርነት ያበቃበት ፣ ዲያብሎስ ግራ የተጋባበት ፣ አጋንንቱ የደነገጡበት ፣ የሞት ኃይል የተሻረበት ፣ ገነት የተከፈተበት ነው። እርግማኑ ከእኛ ተሽሯል ፣ ኃጢአት ከእኛ ተወግዷል። እውነት ተመልሷል። ሁሉም ሥጋ በሆነው በክርስቶስ ተፈጽሟል። መልካም የገና በዓል❤
Show all...
YIBZALET//ይብዛለት//YISHAK SEDIK //ይስሐቅ ሰድቅ LIVE WORSHIP 2023
Show all...
Singer Abenezer Fikru|| New original Protestant song|| ደስ ደስ እያለኝ ነው|| ዘማሪ አቤኔዘር ፍቅሩ
Show all...
Singer Abenezer Fikru|| New original Protestant song|| ደስ ደስ እያለኝ ነው|| ዘማሪ አቤኔዘር ፍቅሩ
Show all...
#ሰበር_መረጃ 😢😢😢 #አሁን_የደረሰኝ ቄስ በሊና ሳርካ ወደጌታ ሄደዋል...ከእኛ በመለየታቸው ብናዝንም የሄዱት ወዳገለገሉት ጌታ ነው ። ቄስ በሊና ሳርካ ለኢትዮጵያ በረከት እንደሆኑ በትውልዱ ዘንድ ሁሉ የማይረሳ እውነታ ነው ።
Show all...
የአዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስቲያን 3ተኛ አጥቢያ በአዳማ ህዳር 18 እሁድ ከ8፡00 ጀምሮ የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ይኖራል አድራሻ:-ጌት አውራ ጎዳና አካባቢ
Show all...
መስከረም 28,2015 🔥❤😍 ዘማሪት ቤተልሔም ተዘራ 4ተኛ ዓልበም Share & Join 🙏🙏🙏 @sonofchrist @sonofchrist 🔺Join Us🔺
Show all...