cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መርጌታ መስፍን የባህል መህዳኒት ቀማሚ

Advertising posts
7 778Subscribers
-724 hours
-477 days
-23730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

⏩#የመተትና #የዓይነ ጥላ ልዩነትና አንድነታቸው ላካፍላችሁ ⏩#ለማንበብ_አንሰልች ችግሩ ካለብን ልንፈወስበት ከለለብን ወደፊት ልንጠነቀቅበት ስለምንችል ሸር ያድርጉልን 💚#መተት ከዓይነ ጥላ አጋንንት ጋር አንድ የሚያደርገው ሁለቱም የሰውን ልጅ ውድ ሕይወት ማበላሸት፣ ውጥኑን፣ እቅዱን ማኮላሸት ላይ ስለሚያተኩሩ ነው፡፡ 💚መተትም ዓይነ ጥላም በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ጣልቃ በመግባት ሕይወትን ከማበላሸት እስከ ማጥፋት ይደርሳሉ፡፡ ሁለቱም አለን፣እጄ ገባ፣እርግጠኛ ነኝ በምንላቸው ነገሮቻችን ላይ የሚያደርሱብን ስውር ጥቃት አንድ ነው፡፡ 💚#መተት እና ዓይነ ጥላ በዕድላችን፣ በእውቀታችን ፣በትምህርታችን፣በእጮኛችን እና በትዳር ሕይወታችን እንዳንጠቀም ከጥንስሱ ጀምሮ እስከ ድግሱ ድረስ የመደንቀር፣የማበላሸት ሥራን ይሠራሉ፡፡ 👉 ሁለቱም አሉኝ በምንላቸው ነገሮች እንዳንጠቀም የመጠርቀም ሥራን ይሠራሉ፡፡ 👉ሁለቱም ተስፋ በጣልንባቸው ከመቶ ፐርሰንት በላይ እርግጠኛ በሆንባቸው ነገሮቻችን ላይ ፣አጋንንታዊ የበላይ በመሆን በግልጽና በስውር፣ የማይታይ ምስማር በመሆን ጠስቀው ይይዙብናል፡፡ ⏩መተትና ዓይነ ጥላ ሲላቸው በራሳቸው ሲላቸው በሰው እያደሩ፣የእኛን ነገር ገና ከጅምሩ እየገረገሩ ያበላሹብናል፡፡ 💚#ዓይነ ጥላና መተት የሰው ልጅ ዳግም የማያገኝውን፣ ተመልሶ የማይኖረውን ውድ ሕይወቱን በማባከን ፣የያዘውን በማስጣል ብሎም በመንጠቅ አንድ ናቸው፡፡ 💛#መተት እና የዓይነ ጥላ አጋንንት የሚለያቸው ወይም አንድ የማያደርጋቸው እንይ ▶#መተት በደጋሚዎች ወይም በጠንቋዮች በመጎተት ሰውን የሚቆራኝ አጋንንት ነው፡፡ ▶#መተት በሰው እድል የሚቀና፣በሰው መልካም ሕይወት በብግነት የሚኖር ሰው በሚበላ በሚጠጣ፣በቁስ ወዘተ በማስደገም የሚያቆራኘው አጋንንት ነው፡፡ ⏩#ዓይነ ጥላ በደጋሚዎች የሚጎተት አጋንንት አይደለም፡፡ እራሱን ችሎ፣ክፋቱን ተንኮሉን ጠቅልሎ ወደ ሰው ሕይወት የሚገባ አጋንንት ነው እንጂ በደጋሚዎች የሚቆራኝ አይደለም፡፡ ⏩ዓይነ ጥላ የሰውን ልጅ ከማኅፀን ጀምሮ በጽንስ ጊዜ በመቆራኘት አብሮ የሚያድግ ፣ የሰውን ሕይወት የሚያጠወልግ አጋንንት ነው፡፡ ▶#መተት ግን ድንገት ወደ እኛ ሕይወት በሰው ክፋት የሚመጣ አጋንንት ነው፡፡ ⏩#ዓይነ ጥላ የማንም አጋንንታዊ ድግምት የማያዘው በራሱ የክፋት መንገድ የሚራመድ ክፉ መንፈስ ነው፡፡ 👉በእርግጥ መተት ገና በማኅፀን ባለ ጽንስ ላይ ቢደገምም መተትን ወደ ሰው ሕይወት ለማስገባት ገፊ አካላት ያስፈልጋል ፡፡ 👉ዓይነ ጥላ ግን ዕድላችን ላይ በመቅናት ሰተት ብሎ የሚገባ ነው፡፡ ልብ ይበሉ‼ ✅#መተት በሰው ቅናት የሚገባ አጋንንት ሲሆን ✅#ዓይነ ጥላ እራሱ መንፈሱ በእኛ በመቅናት የሚገባ ነው፡፡ ✅#ዓይነ ጥላ በውስጣችን ከገባ በኃላ እራሱን እየቀያየረ በሕመም እየተመሰለ ይቀመጣል፡፡ ✅#መተትም ውስጣችን ከገባ ደዌ ሆኖ ይቀመጣል፡፡ 👉#ልዩነታቸው ☑ዓይነ ጥላ አንዴ ውስጣችን ከገባ እንደ ግል ይዞታው ተደላድሎ ይቀመጣል፡፡ ☑#መተት ግን ውስጣችን ከገባ በኃላ እድሳት የሚባል አጋንንታዊ ሥርዓት አለው፡፡ እድሳት ማለት አንድ ሰው ላይ በመልካም ነገሩ መተት ሲመተትበት፣የሚያስመትተው ሰው በደጋሚው ወይም በመታቹ በኩል ለአጋንንቱ ግብር ያቀርብለታል፡፡ ለምሳሌ ገንዘብ፣በግ፣ደም ወዘተ ያቀርባል፡፡ ይህንን ያስደገመ ቀን ያቀረበውን ግብር በየ ዓመቱ ሲያቀርብ አጋንንታዊ ውል ይገባል፡፡ ይህንን የሚያደርገው የሰውን እድል ስለወሰደ በዛም ስለሚጠቀምበት ከሰው የወሰደው ዕድል፣ እውቀት፣ የትዳር፣የሥራ እድል ወዘተ በአጋንንት ተጠብቆ እንዲቆይለት እንዲጠቀምበት የሚያደርገው ነው፡፡ ⏩ብዙ ጊዜ መተት የተመተተባቸው ሰዎች ከአጋንንቱ በቀላሉ መላቀቅ የሚያቅታቸው በአጋንንቱና በሚደገምበት ሰው መሃል ያለው አስደጋሚው ሰው በየዓመቱ ወይም በየወራቶቹ በተደገመበት ሰው ስም ለአጋንንቱ ስለሚገበር የተመተተበት ሰው ሲታደስበት አጋንንቱ እንደ አዲስ ወደ ውስጡ ይገባል፣ ጤና ያጣል፣ የጀመራቸው ነገሮች በአስገራሚና ለማመን በማያስችል ሁኔታ ይበላሻል፡፡ 👉 አንድ ሰው በተለይ መተት የተመተተበት ሰው መተቱ ሲታደስበት የሚያሳየው ጠባይ አለ፡፡ #በድንገት ጭው የሚል ስሜት መሰማት #ያለ ምክንያት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መግባት #መረበሽ #መጨናነቅ #ፍርሃት መሰማት #የሆነ የማናውቀው ነገር ውስጣችን ሲገባ መሰማት #እራስን ስቶ መውደቅ/ይህ መንፈሱ ውስጣችን ሲገባ ነው/ #በጠራራ ፀሐይ ብርድ ብርድ ማለት #ውልብ ብሎ ሰውነታችንን የሚከብድ ስሜት መሰማት #በድንገት የልብ ምት መጨመርና ዝብርቅረቅ የሚል ስሜት መሰማት #ከፍተኛ ድንገተኛ የሰውነት ድካምና የመክበድ ስሜት መሰማት #ሰላም ማጣት #ድንገተኛ የባሕርይ ለውጥ ማሳየት #ያለ ምክንያት ብስጭት ብስጭት ማለት #ማዞር መቅለሽለሽ፣ጭንቅላት #ልብ ላይ ጭንቅ የሚል ስሜት መሰማት #ጩኽ ጩኽ የሚል ስሜት ከውስጥ መግፋት #እጮኛሞች እና ባለ ትዳሮች ከሆኑ ድንገት የማስጠላት እና የመጥላት ስሜት ውስጥ መግባት #መሳደብ #ከፍቅር አጋር ጋር እንለያይ ማለት #የትዳር አጋርንና ልጆችን መጥላት #ያለ ጥፋት መምታት ወዘተ ሊከሰቱብን ይችላል፡፡ ስለዚህ የተመተተበት ሰው መተቱ ሲታደስበት እንኳን ለሰው ለራሱም የማያውቃቸው የሚይጨበጡ የባሕርይ ለውጦችን ያሳያል፡፡ ለምሳሌ ፦ 👉 በመጠጥ የተመተተበት ሰው በስንት ጸሎት እና ጸበል መጠጡን ከተወ የታደሰበት ቀን ንጉልያው እስኪዞር ድረስ ጠጥቶ ይሰክራል፡፡ 👉 በእጮኛውና በትዳሩ ላይ በመቅናት የተመተተበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን ከእጮኛውና ከትዳር አጋሩ እና ከልጆቹ ጋር ያለ ምክንያት ከፍተኛ ጠብ ውስጥ ይገባል፡፡ 👉 በእውቀቱ የተመተተበት ሰው ከሆነ የታደሰበት ቀን በዛን ሰሞን ደንዝዞ ፈዞ ይከርማል፡፡ 👉 በገንዘቡ የተመተተበት ሰው ገንዘቡ ከኪሱ ለመውጣት የሚያጨበጭቡ ይመስል ያለ ምክንያት ይወጣል፡፡ ግን በምን እንዳወጣው ፣ገንዘቡን የት እንዳደረሰው፣ምን ቁም ነገር ላይ እንዳዋለው አይውቅም፡፡ ሌላም ሌላ …. በአጠቃላይ እድሳት ማለት ከአጋንንቱ ጋር በሰው ሕይወት እና እድል ላይ ውል ማራዘም ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት በሰው ሕይወት ላይ በአጋንንት ስውር ምስጢር መቆመር ማለት ነው፡፡ ✅#መተት ከዓይነ ጥላ አንዱ የሚለይበት፦ #መተት በምንበላው ምግብ፣ በምንጠጣው መጠጥ፣በምንለብሰው የውስጥ እና ውጭ ልብስ/በላብ በወዝ/ በምንይዘው ቁስ ወዘተ ስለሚደገም በቀላሉ ሕይወታችን ሊያመሰቃቅል ፣ጤናችን ሊቃወስ ይችላል፡፡ ✅#መተት ከዓይነ ጥላ የሚለይበት ምክንያት፦ #መተት አደገኛና ገዳይ መሆኑ ነው፡፡ ምንክያቱም መተት በመርዝ መልክ ሊሠራ ስለሚችል የተመተተበትን ምግብ የበላ ወይም መጠጥ የጠጣ ሰው በድንገት ሊሞት ይችላል፡፡ #በተለይ ወደ ሆድ በሚገቡ ነገሮች አጋንንቱ በሰውነታችን ሕዋሶች በመሰራጨት፣ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስብን ይችላል፡፡ ⏩#መተት እና የዓይነ ጥላ መንፈስ በልዩነታቸው መተት የሚከብድበት አንዱ መተት አጋንንት እራሱን መቀየር መቻሉ ነው፡፡ መተት በሆድ ውስጥ አውሬ ሆኖ ይቀመጣል፡፡ #ለምሳሌ አንድ ሰው በሻይ፣በጠላ፣በሚሪንዳ መተት ተመትቶ ቢሰጠው ያንንም ቢጠጣ ወደ ሆዱ ከገባበት ቀን ጀምሮ ጤና ማጣት፣ ህመም መሰማት ይጀምረዋል፡፡
Show all...
✅#የዓይነ_ጥላ_አጋንንት_መቸ_ነው_የሕይወት_ኪሳራ_የሚያደርስብን?? ⏩#የዓይነ ጥላ አጋንንት ነገ ለሚያደርስብን የሕይወት ኪሳራ ዛሬ ነው የጥፋት መሠረት የሚጥለው፡፡ መንፈሱን አደገኛ የሚያደርገው ለሩቅ የተንኮል መንገዱ ዛሬ ነው መንቀሳቀስ የሚጀምረው፡፡ ከሕይወታችን ስር እና መሠረት በመነሳት ነው ነገአችንን ለማበላሸት የሚጥረው፡፡ ➱ዓይነ ጥላ እንኳን በማኅፀን ያለ ጽንስ ላይ ማደር ቀርቶ እንደ #ሾተላይ ገና ደም የሆነ ጽንስን በማጨናገፍ ጽንስ እንዲቋረጥ ያደርጋል፡፡ ➱አንዳንድ ሴቶች ላይ ደግሞ በተደጋጋሚ ጽንሳቸውን በማስወረድ ልጅ አልባ ያደርጋል፡፡ ሌሎቹን ደግሞ ባረገዙ ቁጥር ጽንሱን በደም እየመታ ማኅፀናቸው ልጅ እንዳይዝ ያደርጋል፡፡ ➱#የሚገርመው የዛር አጋንንት እንኳን በማኅፀን ያለን ፅንስ ቀርቶ በስም እንጂ በአካል የማናውቃቸው ቅድመ አያቶቻች የሚያመልኩት የሚገብሩለት ከሆነ እስከ ሰባት ትውልድ ድረስ ዘራችንን በመዋረስ ቤተኛ ሆኖ ይኖራል፡፡ በተለይ ያስለመዱበትን ግብር ሲተው ልጆችን በተለያየ ነገር ማሰቃየት ይጀምራል፡፡ ➨#ዓይነ ጥላ ከልጅነት ጀምሮ እኛን መረበሹ ምን ጥቅም ያገኛል? ካልን ብዙ ዓይነ ጥላዊ ጥቅም ያገኛል፡፡ ፩. 👉#በሕፃንነታችን ስለሚዋረስ እኛን በራሱ መንገድ በመቀየስ እንድንጓዝ ያደርገናል፡፡ ፪. 👉ገና በጠዋቱ በሕይወታችን ጣልቃ ስለገባ የተበላሸ ሕይወትን እያለማመደን እንድናድግ ያደርገናል፡፡ ፫. 👉ከባሕርያችን ጋር በመዋሃድ የእኛ በሚመስሉ ግን በእሱ የተንኮል ባሕርይ ውስጥ እንድናድግ ያደርገናል፡፡ ፬. 👉ጥሩ ዜጋ እንዳንሆን የብልሹነት መንገድ ውስጥ ይከተናል፡፡ ፭. 👉የተፈጥሮ መክሊታችንን/ስጦታችንን ቀብሮ፣ ሰውሮ፣በራሱ ልክ ወቅሮ ያለ ሕይወታችን አፈንግጠን እንድንኖር ያደርገናል፡፡ ፮. 👉የሕይወታችን አዛዥ በመሆን ለጥፋት እና ለኃጢአት እያዘጋጀን ከፍ ስንል እያሠረን ይኖራል፡፡ ፯. 👉የእኛ የሆነውን ነገር ለማበላሸት፣ለማኮላሸት ይመቸዋል፡፡ አብሮን በስውር ኖሯልና፡፡ ፰. 👉የሕይወት ተስፋችንን፣የነገ ብርሃናችንን ከልጅነት ጀምሮ ያጨልምብናል፡፡ ፱. 👉አእምሮአችንን በመቆጣጠር ላልፈለግነው ተግባር እንድንውል ያደርገናል፡፡ ፲. 👉የእኛ ባልሆነ ባሕርያችን በቤተሰባችን እንድንጠላ፣ትምህርታችንን በእንጭጩ በመቅጨት የቤተሰብ መዛበቻ በማድረግ ከቤተሰብ እንድናፈነግጥ፣በራሱ የክፋት መንገድ እንድንሮጥ ያደርገናል፡፡ ፲፩. 👉አጋንንቱ ገና በልጅነታችን የቅዱሳን ጸጋ ወደ እኛ እንዳይጠጋ እኛን በኃጢአት ያረክሰናል፡፡ ፲፪. 👉ተዋግቶን፣ተስፋ አስቆርጦን ከያዝነው እምነት ያስወጣናል፣ከእግዚአብሔር እንድንለያይ ያደርገናል፡፡ ፲፫. 👉በስራ ገበታችን፣ በትዳራችን በትምህርታችን በማህበራዊ ሒወታችን ደስተኛ እንዳንሆን ያደርጋል እንግዲህ በኛ መንፈሳዊ ሕይወት አልባነት የገባው ዓይነ ጥላ ከፍ ስንል እራሳችንን ስናውቅ #ተምረን_ለመሥራት #ትዳር_ይዘን_ለመውለድ #ሰርተን_ለመክበር #ለመኖር_ስንጀምር ያኔ ነው ግልጽ እና ስውር ውግያውን የሚጀምረው #የእኛ የሆነውንና የእኛ ልናደርገው ያሰብነውን ነገሮች ማበላሸት ይጀምራል፡፡ ለዚህም ነው በጸበል ቦታ ልቀቅ ሲባል ‹‹አሳድጌ አሳድጌ›› እያለ የሚያላዝነው፡፡ ⏩#ልብ ይበሉ አንዲት ነፍሰ ጡር ሴት ዛር አንጋሽ ቤት፣ጠንቋይ ቤት ለማስጠንቆል ሄዳ ታማሚ ልጅ ብትወልድ አይደንቅም፡፡ ⏩#ለዚህም ነው ገና በጨቅላነታችን ዘመን ባልፈለግነውና ባላሰብንበት የሕይወት መስመር ውስጥ እየዳከርን ዛሬን በስቃይ የምንኖረው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው በልጅነታችን የት ይደርሳሉ ተብለን ተተንብዮልን መንታ መንገድ ላይ ቆመን የቀረነው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው በልጅነታችን በትምህርት ክህሎታችን ተመስክሮልን ድንገት የመፍዘዝ የመደንዘዝና የሰነፍነት ባሕርይ ተጣብቶን የምናውቀው ያጠናነው ትምህርት መልሶ አልገባ እያለን የምንቸገረው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው ጠባይ መልክና ቁመና ሳያንሰን ትዳር አልባ የሆነው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው ተምረን እንዳልተማረ ሰው ማስተዋላችን ጠፍቶን ግራ ገብቶን የምንኖረው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው ያየን የማይወደን፣ያለ ሥራችን ስም ተሰጥቶን የኛ የምንላቸው ሰዎች ጠልተውን የምንኖረው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው እንኳን ሳቃችን ቁም ነገር ንግግራችን ለሰው አልጥም እያላቸው፣ እራሳችንን በመጥላት የምንኖረው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው የቱንም ያህል መልካም ሰው ብንሆንም ሰዎች መልካምነታችን ሳይሆን የሌለንን መጥፎ ገጽታችንን ለማየት የሚጥሩት፡፡ ⏩#ለዚህም ነው ፍርሃትን፣በራስ መተማመንን አጥተን፣አድገን ሰው ፊት እንደ ሰው መናገር፣ ማማከር እያቃተን የደፋር ፈሪዎች የሆንነው፡፡ ⏩#ለዚህም ነው ሁለት ያልተግባቡ ሰዎች የምንሆነው፡፡ በቤተሰባችን ያለን ሰብዕና፣ በመስሪያ ቤት፣በትምህርት ቤት ፣ በትዳራችን፣በማህበራዊ ሕይወታችን ሌላ ሰው ሆነን የምንኖረው፡፡ ⏩ለዚህም ነው ደግ ሆነን እንደ ንፉግ እና እንደ ክፉ የምንታየው፡፡ የሠራነው ውሃ የሚበላው፣ የጨበጥነው አመድ የሚሆነው፣ያቀድነው በሐሳብ ጠንጠልጥሎ የሚቀረው፣እጄ ገባ ያልነው እንደ ሰማይ የሚርቀን፣ሩቅ አስብን ቅርብ የምናድረው … ፈጣሪያችን ዘግቶብን ሳይሆን #ዓይነ ጥላው እያጨናገፈብን፣ራዕያችንን እየጋረደብን ነው፡፡ አብሮን ያደገው፣ከልጅነታችን የተጠናወተን ዓይነ ጥላ የሕይወታችን ደንቃራ እና ኪሳራ ይሆናል፡፡ ✅ውድ የጥበብ ቤተሰቦች እስኪ ቆም ብላችሁ ከልጅነታችሁ ጀምሮ እያጣችሁት የመጣችሁትን ነገሮች አስቡዋቸው? 👉ስኬት በሚመስል ጥሩ ነገር ጀምራችሁ ዛሬ የት ጋር ነው የቆማችሁት? 👉በምትፈልጉት ሳይሆን ባላሰባችሁት መንገድ ዛሬ የት ጋር ነው ያላችሁት? 👉ሕይወታችንን ገለጥለጥ አድርገን፣መለስ ብለን ካየነው ዓይነ ጥላው ምን ያህል ሕይወታችን እንደተጫነን፣በሕይወታችን ምን ያህል ጣልቃ በመግባት ያላሰብነው የመከራ ጉድጓድ ውስጥ እንደከተተን እናያለን #መፍትሔ #ሎል ⏩#የሎል ዛፍ በወይና ደጋና በደጋማው አካባቢ የሚገኝ ትልቅ ዛፍ ሲሆን ስያሜውም እንደየ አካባቢው ይለያያል ነገር ግን ፎቶውን አይቶ በማወቅ መጠቀም እንችላለን ⏩#ሲዘጋጅ የሎል የግንዱን ቅርፍት ቀርፎ ቀጥቅጦ አድርቆ ከነጭ እጣን ጋር ቀላቅሎ ማታ ማታ ከ፯-፲፬ (7-14) ቀን እየታጠኑ መተኛት ነው። በጣም የጠነከረ ከሆነ ለ21 ቀን መታጠን ነው ። የህልመ ሌሊት የዓይነ ጥላና የዛር መንፈስን ያስወግዳል ⏯ ለበለጠ መረጃ ☎0914281259 በስራ ሰዓት ይደውሉልን
Show all...
ይዳኑ መርጌታ    የባህል  መዳሀኒት  እና  ሌላውች  ጥበቦች  እንሰራለን    ይደውሉ  መምጣት  የመትችሉ  ባላቹህበት  እንሰራለን  በውጭም  በሀገር  ውስጥ  ያላቹህ  ቤተሰቦቸ  ይደውሉ  እናሰግናለን  ✝️✝️✝️ ✝️✝️✝️📞0914281259 መሪጌታ የባሀል   መድሀኒትና  አስማት  ህክምና ሠጭ የምነሰጣቸው አገልግሎቶች በጥቂቱ ።  1,  መፍትሔ_ሥራይ (የጠላት ድግምት መሻሪያ) 2,  ለቡዳ 3,  ለቁራኛ 4, #መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ) 5,  ለጋኔን 6, ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ 7, ለራእይ (በህልም የሚያሳይ) 8,  ለፀር (ለጠላት) 9, ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ) 10,  ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል) 11,ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ) 12, ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት) 13, መስተፋቅር 14 ;ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን) 15,ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ 16, ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ) 17, የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች የሚያስገኝ 18,ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ) 19; መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው የሚያመጣ) 20, መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ) 21, ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ) 22, ለልሳነ_ሰብእ 23, ለበረከት 24,ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ) 25,ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ) 26,ጸሎተ_ዕለታት 27,ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ 28, ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ 29, ለከበሮ 30,ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ) 31, ለሙግት 32,ለሰላቢ 33,ለስንፈት ወሲብ 34,ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ) 35, ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ የሚያረግ) 36,ለጥይት (ጥይት የማያስመታ) 37, ለዱላ( ዱላ የማያስመታ) 38,መንስኤ_እስኪት (ለወንድ የመራቢያ አካሉ ለደከመ ላነሰ) 39,ህገ_ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደሌላ እንዳይሄድ የሚያስር እንዳይዘሙት የሚከለክል) 40, ለአይነ_ሰብእ (ከሰው አይን የሚጠብቅ) 41;ለአዙሪት 42; ለአስቸጋሪና ተመላላሽ ሲህር 43;ለሪህ በሽታ 44;የመገጣጠሚያ ህመም 45;ለጉልበት ድርቀት 46;የባት ህመም 47;የወገብ ህመም 48;የአንገትና ትከሻ ህመም 49;የከረመ ደረቅ ሳል 50;ለደም ግፊት 51;የሆድ መረበሽ 52;የከፋ የሆድ ድርቀት 53;በመኝታ ሽንት ለሚያመልጠው 54;የአእምሮ ጭንቀት፣ ድብርት፣         ከሰው  መገለል፣እንቅልፍ ማጣት 55; እንቅልፍ መብዛት 56;የተለየ የቆዳ ህመም 57;ክብደት ለመቀነስ 58;የእንቅርት በሽታ 59;ራስ ምታት ከሚከተሉት ህመሞች ጋ 60; አይን አካባቡ ውጥረት ካለ 61; የሳይነስ ህመም 62;የሆድ ድርቀትና የሆድ ህመም 63;የወር አበባ ችግር ካለ 64;የወገብ መንሸራተት ካለ 65;ውጥረትና የአእምሮ ጭንቀት 66;ለከፍተኛ ራስ ምታት 67;ማስታወስ፣ንቃት፣ተነሳሽነት ለሌላቸው 68;ለድምፅ መታፈን 69;ከአጫሽነት ለመላቀቅ 70;ራስን ስቶ መውደቅ 71; ለአእምሮ ዝግመት      72;ለወር አበባ መቋረጥ 73;ለወር አበባ መዛባት ✝️✝️✝️✝️✝️🙏🙏🙏🙏🙏   ብለው ይደውሉ 0914281259 ✝️✝️✝️✝️✝️🙏🙏🙏🙏🙏
Show all...
መርጌታ መስፍን 🙏ሰላም ለእናንተ ይሁን 🙏 ለዛሬ ከምንሰጣቸው ኣገልግሎቶች ውስጥ ጥቂቶችን እናሳውቃችሁ ለጠላት => ከጠላት የተደረገ መፍቻ => ቅድሞ ለመከላከል => ግርማ ሞገስ ለኣይነ ጥላ ለወሲብ ችግሮች ለትምህርት ለመስተፋቅር =>የወንድና የሴት =>ኣጠቃላይ ለስራ =>ለንግድ => ለእርሻ => ኣጠቃላይ ለንዋይ/ለማንኛውም ስራ ለሥራይ => የዛር ወላጅ መፈታተን => የእጀ ሰብ መልካሙን ኣየተመኘችው ለዛሬ በዝሁ ተሰናበትኳችሁ ሰላም ጤና ለናንተ ይሁን ትክክለኛውን ገፃችንን ይከታተሉ እውነተኛ መረጃ በማየት ያረጋግጡ በመናፍስት ወጠመድ ለወደቁ የሰው ልጅ በሙሉ በጥበብ ማደስ እና የተለያዩ እጽዋቶች መልካም ስራ የምናስተዋውቅበት ነው ፡፡፡በስልክ 09 14 28 12 59 ይደውሉልኝ መፍትሔ ያገኛሉ
Show all...
*መሪጌታ  የባህል መድሀኒት                 0914281259 """"እዉነት እላቹሀለሁ ሰማይና ምድር ያልፋሉ፡ ቃሌ ግን አያልፍም""" ⏺የደከሙ ሁሉ ያርፉ ዘንድ አቤቱ በምህረትህና በቸርነትህ ጎብኛቸዉ፡ሌሊትና ማታ በሀዘን፡በጭንቅና በመከራ የሚያሳልፉትን አቤቱ ጌታ ሆይ በምህረትህ አፅናናቸዉ!! ✿መምጣት የማትችሉ በእ/ር ስም መዳኒቱን እናደርስልዎታለን ➡️የምንሰጣቸዉ አገልግሎቶች       1,ለመፍትሄ ስራይ       2,ለቡዳ       3,ለቁራኛ       4,ለመጠብቅ(ከጠላት፡ከሚላክ ሟርት       5,ለግርማ ሞገስ       6,ለጥይት(መሳሪያ የማያስነካ)       7,ለብትር(ዱላ የማያስነካ)       8,ለጋኔን       9,ለማንኛዉም አይነት የሰዉነት ክፍል በሽታ    10,ለሎተሪ    12,ለእቁብ    13,ለመስተሳልም    14,ትቶን የሄደን ሰዉ ለማስመለስ(ለፍቅረኛ)    15,ለስንፈተ ወሲብ    16,ዘኢያወርድ(ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ የዘር ፍሬ ቶሎ እንዳይፈስ    17,ለመፍትሄ ሀብት(በማንኛዉም ስራ ገንዘብ፡ሀብት እንዲኖረን    18,ለገበያ    19,ለወር አበባ ችግር    20,ለአይነ ጥላ(የፍርሃት መንፈስ ማስለቀቂያ)    21,ለመስተሀድር(ንብረት ቢጠፋን በእጃችን ዉስጥ ማግኘት የሚያስችል    23,ለሙግት    24,ለመፍዝዝ (ጠላት ሊጎዳን ሲሞክር ሰዉነቱን አሳስሮ የሚያስቀምጥ፡የሚያፈዝ     25,ህገ ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደ ሌላ ሰዉእዳይሄድ፡ እንዳያመነዝር)     26,ለመሠዉር (ችግር ሲደርስብን ከዚያ ችግር በማይታወቅ ሁኔታ ለመዉጣት)     27,ለንቃተ ህሌና፡ ለድብርት፡ ለሆድ መረበሽ፡ ለብቸኝነት ስሜት ማስለቀቂያ     28,ለቀለም (ለትምህርት)     29,ለማንኛዉም የስራ አይነት እድል(እጣ)ለማግኘት     30,ራስን ስቶ በስቃይ ለሚኖር     31, ለሁልም መስተፋቅር ዉድ ወንድሞቼና እህቶቼ ሀሳብዎን ያጋሩን 0914281259
Show all...