cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

🔮 የሱንይቷ ቆንጆ ሁሌም ንግስት ናት💎

🌸 ⇛ ሱንይቷ እህቴ..... ➵ሱንይቷ ቆንጆ ሃቅን ፈላጊዋ በሰለፎች መንገድ ጉዞ ጀማሪዋ ይህች ናት እህቴ የኔ ተምሳሌቴ በሂጃብ ተዉባ ከፍ ስላደረገች የስልምናን አርማ በድኗ ተዉባ ለድኗ ያደረች በተርቢያ በኩል ለእናቷ ምስክር ሆና የተገኘች ለተዉሒድ ለሱና አንበሳ የሆነች ከሽርክ ከቢዲዓ እራሷን ያጠራች ቢድዓን ከቤቷ አሽቀንጥራ ጥላ ከፊልም ከነሽዳ እራሷን አፅድታ ሱናን ያጠበቀች 🎀ለሱኒዋ

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
179
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
▪️سورة الكهف ♦️ኡስማን ኢብኑ አፋን رضي الله عنه እንዲህ ይላል፣ ➡️ወላሂ ልባችን ንፁህ ብትሆን ኖሮ የጌታችን ንግግር ቁርአንን ባልጠገብን ነበር!
Show all...
✅በነዚህ ውድ በሆኑ ቀናቶች ይቺን ዱአ እናብዛ!! ⬅️اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》 ♦️አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
Show all...
[ اذكار الصباح الصحيحة ] 🔘- ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ ﴿ﻗُﻞْ ﻫُﻮَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﺃَﺣَﺪٌ(1)اﻟﻠَّﻪُ ﺍﻟﺼَّﻤَﺪ(2)ﻟَﻢْ ﻳَﻠِﺪْ ﻭَﻟَﻢْ ﻳُﻮﻟَﺪ(ْ3)ﻭَﻟَﻢْ ﻳَﻜُﻦْ ﻟَﻪُ ﻛُﻔُﻮًﺍ ﺃَﺣَﺪٌ (4)﴾ 🔘- ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ ﴿ﻗُﻞْ ﺃَﻋُﻮﺫُ ﺑِﺮَﺏِّ ﺍﻟْﻔَﻠَﻖ(ِ1)ﻣِﻦْ ﺷَﺮِّ ﻣَﺎ ﺧَﻠَﻖ(َ2) ﻭَﻣِﻦْ ﺷَﺮِّ ﻏَﺎﺳِﻖٍ ﺇِﺫَﺍ ﻭَﻗَﺐ(َ3)ﻭَﻣِﻦْ ﺷَﺮِّ ﺍﻟﻨَّﻔَّﺎﺛَﺎﺕِ ﻓِﻲ ﺍﻟْﻌُﻘَﺪ(ِ4) ﻭَﻣِﻦْ ﺷَﺮِّ ﺣَﺎﺳِﺪٍ ﺇِﺫَﺍ ﺣَﺴَﺪ(َ5) ﴾ 🔘- ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ ﴿ﻗُﻞْ ﺃَﻋُﻮﺫُ ﺑِﺮَﺏِّ ﺍﻟﻨَّﺎﺱ(ِ1)ﻣَﻠِﻚِ ﺍﻟﻨَّﺎﺱ(ِ2) ﺇِﻟَﻪِ ﺍﻟﻨَّﺎﺱ(ِ3)ﻣِﻦْ ﺷَﺮِّ اﻟْﻮَﺳْﻮَﺍﺱِ ﺍﻟْﺨَﻨَّﺎﺱ(ِ4) ﺍﻟَّﺬِﻱ ﻳُﻮَﺳْﻮِﺱُ ﻓِﻲ ﺻُﺪُﻭﺭِ ﺍﻟﻨَّﺎﺱ(ِ5)ﻣِﻦَ ﺍﻟْﺠِﻨَّﺔِ ﻭَﺍﻟﻨَّﺎﺱ(ِ6)﴾⤵ 🔹- قراءة سورة الاخلاص والمعوذات ﺛﻼﺙ ﻣﺮﺍﺕ [ﺻﺤﻴﺢ ﺍلكلم : 18] 🔘- ﴿ﺍﻟﻠّﻪُ ﻻَ ﺇِﻟَﻪَ ﺇِﻻَّ ﻫُﻮَ ﺍﻟْﺤَﻲُّ ﺍﻟْﻘَﻴُّﻮﻡُ ﻻَ ﺗَﺄْﺧُﺬُﻩُ ﺳِﻨَﺔٌ ﻭَﻻَ ﻧَﻮْﻡٌ ﻟَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ اﻟﺴَّﻤَﺎﻭَﺍﺕِ ﻭَﻣَﺎ ﻓِﻲ ﺍﻷَﺭْﺽِ ﻣَﻦ ﺫَﺍ ﺍﻟَّﺬِﻱ ﻳَﺸْﻔَﻊُ ﻋِﻨْﺪَﻩُ ﺇِﻻَّ ﺑِﺈِﺫْﻧِﻪِ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﻣَﺎ ﺑَﻴْﻦَ ﺃَﻳْﺪِﻳﻬِﻢْ ﻭَﻣَﺎ ﺧَﻠْﻔَﻬُﻢْ ﻭَﻻَ ﻳُﺤِﻴﻄُﻮﻥَ ﺑِﺸَﻲْﺀٍ ﻣِّﻦْ ﻋِﻠْﻤِﻪِ ﺇِﻻَّ ﺑِﻤَﺎ ﺷَﺎﺀ ﻭَﺳِﻊَ ﻛُﺮْﺳِﻴُّﻪُ اﻟﺴَّﻤَﺎﻭَﺍﺕِ ﻭَﺍﻷَﺭْﺽَ ﻭَﻻَ ﻳَﺆُﻭﺩُﻩُ ﺣِﻔْﻈُﻬُﻤَﺎ ﻭَﻫُﻮَ ﺍﻟْﻌَﻠِﻲُّ ﺍﻟْﻌَﻈِﻴﻢُ﴾ ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﺒﻘﺮﺓ، ﺍﻵﻳﺔ : ٢٥٥ . [ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺘﺮﻏﻴﺐ ٦٥٨ ] ﺃﺻﺒﺤﻨﺎ ﻭﺃﺻﺒﺢ ﺍﻟﻤﻠﻚ ﻟﻠﻪ، ﻭﺍﻟﺤﻤﺪ ﻟﻠﻪ، ﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺣﺪﻩ ﻻ ﺷﺮﻳﻚ ﻟﻪ . ﻟﻪﺍﻟﻤﻠﻚ ﻭﻟﻪ ﺍﻟﺤﻤﺪ ﻭﻫﻮ ﻋﻠﻰ ﻛﻞ ﺷﻲﺀ ﻗﺪﻳﺮ. ﺭﺏ ﺃﺳﺄﻟﻚ ﺧﻴﺮ ﻣﺎ ﻓﻲ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﻴﻮﻡ ﻭﺧﻴﺮ ﻣﺎ ﺑﻌﺪﻩ . ﻭﺃﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﺷﺮ ﻣﺎ ﻓﻲ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﻴﻮﻡ ﻭﺷﺮ ﻣﺎ ﺑﻌﺪﻩ . ﺭﺏ ﺃﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﺍﻟﻜﺴﻞ ﻭﺳﻮﺀ ﺍﻟﻜﺒﺮ. ﺭﺏ ﺃﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﻋﺬﺍﺏ ﻓﻲ ﺍﻟﻨﺎﺭ ﻭﻋﺬﺍﺏ ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺒﺮ. [ مختصر مسلم 1894] 2 ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺑﻚ ﺃﺻﺒﺤﻨﺎ .ﻭﺑﻚ ﺃﻣﺴﻴﻨﺎ . ﻭﺑﻚ ﻧﺤﻴﺎ . ﻭﺑﻚ ﻧﻤﻮﺕ ﻭﺇﻟﻴﻚ ﺍﻟﻨﺸﻮﺭ. [ ﺍﻟﺴﻠﺴﻠﺔ ﺍﻟﺼﺤﻴﺤﺔﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] اﻟﻠﻬﻢ ﺃﻧﺖ ﺭﺑﻲ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺃﻧﺖ .ﺧﻠﻘﺘﻨﻲ ﻭﺃﻧﺎ ﻋﺒﺪﻙ . ﻭﺃﻧﺎ ﻋﻠﻰ ﻋﻬﺪﻙ ﻭﻭﻋﺪﻙ ﻣﺎ ﺍﺳﺘﻄﻌﺖ . ﺃﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﺷﺮ ﻣﺎ ﺻﻨﻌﺖ . ﺃﺑﻮﺀ ﻟﻚ ﺑﻨﻌﻤﺘﻚ ﻋﻠﻲ . ﻭﺃﺑﻮﺀ ﺑﺬﻧﺒﻲ ﻓﺎﻏﻔﺮ ﻟﻲ ﻓﺈﻧﻪ ﻻ ﻳﻐﻔﺮ ﺍﻟﺬﻧﻮﺏ ﺇﻻ ﺃﻧﺖ. [مختصر ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ : 2420] ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻋﺎﻓﻨﻲ ﻓﻲ ﺑﺪﻧﻲ . ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻋﺎﻓﻨﻲ ﻓﻲ ﺳﻤﻌﻲ . ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻋﺎﻓﻨﻲ ﻓﻲ ﺑﺼﺮﻱﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺃﻧﺖ . اﻟﻠﻬﻢ ﺇﻧﻲ ﺃﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﺍﻟﻜﻔﺮ . ﻭﺍﻟﻔﻘﺮ. ﻭﺃﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻘﺒﺮ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺃﻧﺖ.⤵ 🔹قراءة 3 ﺛﻼﺛﺔ ﻣﺮﺍﺕ[ﺻﺤﻴﺢ ﺃﺑﻲ ﺩﺍﻭﺩ 5090 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺇﻧﻲ ﺃﺳﺄﻟﻚ ﺍﻟﻌﻔﻮ ﻭﺍﻟﻌﺎﻓﻴﺔ ﻓﻲ ﺍﻟﺪﻧﻴﺎ ﻭﺍﻵﺧﺮﺓ ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺇﻧﻲ ﺃﺳﺄﻟﻚ ﺍﻟﻌﻔﻮ ﻭﺍﻟﻌﺎﻓﻴﺔ : ﻓﻲ ﺩﻳﻨﻲ ﻭﺩﻧﻴﺎﻱ ﻭﺃﻫﻠﻲ، ﻭﻣﺎﻟﻲﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﺳﺘﺮ ﻋﻮﺭﺍﺗﻲ، ﻭﺁﻣﻦ ﺭﻭﻋﺎﺗﻲ ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﺣﻔﻈﻨﻲ ﻣﻦ ﺑﻴﻦ ﻳﺪﻱ، ﻭﻣﻦ ﺧﻠﻔﻲ . ﻭﻋﻦ ﻳﻤﻴﻨﻲ . ﻭﻋﻦ ﺷﻤﺎﻟﻲ . ﻭﻣﻦ ﻓﻮﻗﻲ . ﻭﺃﻋﻮﺫ ﺑﻌﻈﻤﺘﻚ ﺃﻥ ﺃﻏﺘﺎﻝ ﻣﻦ ﺗﺤﺘﻲ. [ صحيح الكلم :23] [ﺻﺤﻴﺢ ﺍﺑﻦ ﻣﺎﺟﻪ 3135ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] اﻟﻠﻬﻢ ﻋﺎﻟﻢ ﺍﻟﻐﻴﺐ ﻭﺍﻟﺸﻬﺎﺩﺓ ﻓﺎﻃﺮ ﺍﻟﺴﻤﻮﺍﺕ ﻭﺍﻷﺭﺽ . ﺭﺏ ﻛﻞ ﺷﻲﺀ ﻭﻣﻠﻴﻜﻪ . ﺃﺷﻬﺪ ﺃﻥ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺇﻻ ﺃﻧﺖ. أﻋﻮﺫ ﺑﻚ ﻣﻦ ﺷﺮ ﻧﻔﺴﻲ . ﻭﻣﻦ ﺷﺮ ﺍﻟﺸﻴﻄﺎﻥ ﻭﺷﺮﻛﻪ . ﻭﺃﻥ ﺃﻗﺘﺮﻑ ﻋﻠﻰ ﻧﻔﺴﻲ ﺳﻮﺀﺍ . ﺃﻭ ﺃﺟﺮﻩ ﺇﻟﻰ ﻣﺴﻠﻢ. [صحيح الكلم : 21] [ﺻﺤﻴﺢ ﺃﺑﻲ ﺩﺍﻭﺩ 5067 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] ﺑﺴﻢِ ﺍﻟﻠﻪِ ﺍﻟﺬﻱ ﻻ ﻳَﻀُﺮُّ ﻣﻊ ﺍﺳﻤﻪ ﺷﻲﺀٌ ﻓﻲ ﺍﻷﺭﺽِ ﻭ ﻻ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀِ ، ﻭ ﻫﻮ اﻟﺴﻤﻴﻊُ ﺍﻟﻌﻠﻴﻢ.ُ⤵ 🔹- قراءة 3 ﺛﻼﺛﺔ ﻣﺮﺍﺕ [صحيح الترمذي : 3388] [ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺘﺮﻏﻴﺐ 655 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] ﺭَﺿِﻴﺖُ ﺑﺎﻟﻠﻪِ ﺭﺑًّﺎ ، ﻭﺑﺎﻹﺳﻼﻡِ ﺩﻳﻨًﺎ . ﻭﺑِﻤﺤﻤﺪٍ ﻧﺒﻴًﺎ. [الصحيحه 2686ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] ﻳﺎ ﺣﻲُّ ﻳﺎ ﻗﻴُّﻮﻡُ ﺑﺮﺣﻤﺘِﻚ ﺃﺳﺘﻐﻴﺚُ . ﺃَﺻﻠِﺢْ ﻟﻲ ﺷﺄﻧﻲ ﻛﻠَّﻪ . ﻭ ﻻ ﺗَﻜِﻠْﻨﻲ ﺇﻟﻰ ﻧﻔﺴﻲ ﻃﺮﻓﺔَ ﻋَﻴْﻦ.ٍ [ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺘﺮﻏﻴﺐ ﻭﺍﻟﺘﺮﻫﻴﺐ . 661 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] أﺻﺒﺤﻨﺎ ﻋﻠﻰ ﻓِﻄﺮﺓ ﺍﻹﺳﻼﻡ . ﻭﻋﻠﻰ ﻛﻠﻤﺔ ﺍﻹﺧﻼﺹ . ﻭﻋﻠﻰ ﺩِﻳﻦ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ . ﻭﻋﻠﻰ ﻣِﻠﺔ ﺃﺑﻴﻨﺎ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ .ﺣﻨﻴﻔﺎ ﻣﺴﻠﻤﺎ ﻭﻣﺎ ﻛﺎﻥ ﻣﻦﺍﻟﻤﺸﺮﻛﻴﻦ [اﻟﺴﻠﺴﻠﺔ ﺍﻟﺼﺤﻴﺤﺔ 2989 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] ﺳﺒﺤﺎﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺑﺤﻤﺪﻩ⤵ 🔹-قراءة 100ﻣﺎﺋﺔ ﻣﺮﺓ [مختصر مسلم : 1903] [ صحيح أبي داود : 5091] ﻻ ﺇﻟﻪَ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪُ ﻭﺣﺪَﻩ .ﻻ ﺷﺮﻳﻚَ ﻟﻪ . ﻟﻪ ﺍﻟﻤﻠﻚُ . ﻭﻟﻪ ﺍﻟﺤﻤﺪُ . ﻭﻫﻮ ﻋﻠﻰ ﻛﻞِّ ﺷﻲﺀٍ ﻗﺪﻳﺮٍ⤵ 🔹-قراءة ﻣﺮﺓ واحدة [ﺻﺤﻴﺢ ﺃﺑﻲ ﺩﺍﻭﺩ 5077 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] ﺳُﺒﺤﺎﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺑﺤﻤﺪﻩ . ﻋﺪﺩ ﺧﻠﻘﻪ . ﻭﺭِﺿﺎ ﻧﻔﺴﻪ .ﻭﺯﻧِﺔ ﻋﺮﺷﻪ . ﻭﻣِﺪﺍﺩ ﻛﻠﻤﺎﺗﻪ⤵ 🔹- قراءة 3 ﺛﻼﺛﺔ ﻣﺮﺍﺕ [الصحيحة2156] سبحان الله ⬅ مائة مرة الحمد لله ⬅مائة مرة الله أكبر ⬅مائة مرة لا إله إلا الله وحده لا شرك له . له الملك وله الحمد وهو على كل شيء قدير ⬅مائة مرة [صحيح الترغيب : 658] ﻻ ﺇﻟﻪَ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪُ ﻭﺣﺪَﻩ ﻻ ﺷﺮﻳﻚَ ﻟﻪ . ﻟﻪ ﺍﻟﻤﻠﻚُ . ﻭ ﻟﻪ ﺍﻟﺤﻤﺪُ ﻳﺤﻴﻲ ﻭ ﻳُﻤﻴﺖُ . ﻭﻫﻮ ﻋﻠﻰ ﻛﻞِّ ﺷﻲﺀٍ ﻗﺪﻳﺮٌ⤵ 🔹- قراءة 10 ﻋﺸﺮﺓ ﻣﺮﺍﺕ [اﻟﺴﻠﺴﻠﺔ ﺍﻟﺼﺤﻴﺤﺔ2563 ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ] 《ما أصبحت غداة قط إلا استغفرت فيها مائة مرة》 [الصحيحة : 1600] قل أستغفر الله وأتوب إليه ⬅مائة مرة.
Show all...
📚ተከታታይ የረመዷን ቲላዋ አብረን እናኽትም! ⬅️الليلة (4) رمضان ♦️ጁዝ አራት 🎙القارئ : أبو بكر الشاطري 🎧ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.......... https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Show all...
أي الصائمين أعظم أجراً /الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله ከፆመኞች ሁሉ ከፍተኛ አጅር ሚያገኙት ዛኪሮች ናቼው✅ اللهم أحعلنا من الذين يذكرون الله كثيرا
Show all...
ሁለቱ ሸሃዳዎች -- በወለቴ ሑነይን መስጂድ የቀረበ
Show all...
سؤال ﻣﺎ ﻫﻮ ﺑﺮﻧﺎﻣﺞ ﺍﻟﻤﺮﺃﺓ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﺔ ﻓﻲ ﺭﻣﻀﺎﻥ ﺣﺘﻰ ﺗﻌﺒﺪ ﺑﻬﺎ ﺭﺑﻬﺎ ﻭﺗﺨﺪﻡ ﺃﻫﻞ ﺑﻴﺘﻬﺎ ؟ ጥያቄ ሴት ልጅ ፈጣሪዋን በአግባቡ ለማምለክ እና ቤተሰቦቿን ከማገልገል አንፃር በረመዷን ሊኖራት የሚገባው ፕሮግራም ምንድን ነው? جواب ﺃﻥ ﺑﺮﻧﺎﻣﺞ ﺍﻟﻤﺮﺃﺓ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﺔ ﻫﻮ ﺑﺮﻧﺎﻣﺞ ﺍﻟﺮﺟﻞ، ﻟﻜﻦ ﺍﻟﻤﺮﺃﺓ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﺔ ﺗﺰﻳﺪ ﺑﻌﺒﺎﺩﺓ ؛ ﻭﻫﻲ ﺃﻥ ﺍﻟﻤﺮﺃﺓ ﺇﺫﺍ ﺍﺟﺘﻬﺪﺕ ﻓﻲ ﺧﺪﻣﺔ ﺯﻭﺟﻬﺎ ﻭﺃﻫﻞ ﺑﻴﺘﻬﺎ ﻭﺃﻋﺪﺕ ﻟﻬﻢ ﺍﻟﻄﻌﺎﻡ ﺍﻟﺬﻱ ﻳﻜﻔﻴﻬﻢ ﻓﺈﻧﻬﺎ ﻓﻲ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻟﻠﻪ ﻋﺰ ﻭﺟﻞ ﺇﺫﺍ ﺍﺣﺘﺴﺒﺖ ﺫﻟﻚ ﻋﻨﺪ ﺍﻟﻠﻪ ، ﻓﻬﺬﺍ ﻓﻴﻪ ﺃﺟﺮ ﻟﻬﺎ ﻭﻓﻴﻪ ﺗﻜﺜﻴﺮ ﻟﺤﺴﻨﺎﺗﻬﺎ ، ﻭﻳﻨﺒﻐﻲ ﻟﻠﻤﺮﺃﺓِ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﺔ ﺇﺫﺍ ﻛﺎﻧﺖ ﺗﻌﺪ ﺍﻟﻄﻌﺎﻡ ﺃﻥ ﺗﺸﻐﻞ ﻟﺴﺎﻧﻬﺎ ﺑﺬﻛﺮ ﺍﻟﻠﻪ؛ ﻓﺘﻄﺒﺦ ﻭﻫﻲ ﺗﺴﺒﺢ ، ﻭﺗﻄﺒﺦ ﻭﻫﻲ ﺗﻬﻠﻞ، ﻭﺗﻄﺒﺦ ﻭﻫﻲ ﺗﺬﻛﺮ ﻭﻟﻬﺎ ﻓﻲ ﺫﻟﻚ ﺃﺟﺮ ﻋﻈﻴﻢ. ﻭﻟﻦ ﻳﺼﺮﻓﻬﺎ ﺇﻋﺪﺍﺩ ﺍﻟﻄﻌﺎﻡ ﻋﻦ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﺭﺑﻬﺎ ﺳﺒﺤﺎﻧﻪ ﻓﻲ ﻧﻬﺎﺭ ﺭﻣﻀﺎﻥ، ﻓﻬﻨﻴﺌﺎً ﻟﻠﻤﺮﺃﺓِ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﺔ ﺍﻟﺘﻲ ﺗﺨﺪﻡ ﺯﻭﺟﻬﺎ ﻭﺃﻫﻞ ﺑﻴﺘﻬﺎ ﻭﻫﻲ ﺗﺤﺘﺴﺐ ﺍﻸ‌ﺟﺮ ﻣﻦ ﺍﻟﻠﻪ ـ ﻋﺰ ﻭﺟﻞ ــ ﻭﻣﻊ ﺫﻟﻚ ﻻ‌ ﺗﻐﻔﻞ ﻋﻦ ﺫﻛﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺗﻘﻮﻡ ﺑﻤﺎ ﺗﺴﺘﻄﻴﻊ ﻣﻦ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺍﺕ ﻓﻲ ﻧﻬﺎﺭ ﺭﻣﻀﺎﻥ ﻓﺈﻧﻬﺎ ﻗﺪ ﻓﺎﺯﺕ ﻓﻮﺯﺍً ﻋﻈﻴﻤﺎ መልስ የሴት ልጅ ፕሮግራም ከወንድ ልጅ ፕሮግራም ጋር ተመሣሣይ ከመሆኑም ጋር ሴት ልጅ በተጨማሪ የምትሰራቸው የአምልኮ ተግባራት አሉ እነሱም ሴት ልጅ ባሏን እና ቤተሰቧን በማገልገል ላይ ጥረት ካደረገች ለነሱ የሚበቃቸውን ምግብ ካዘጋጀችላቸው በኢባዳ ላይ እንዳለች ነው የሚቆጠረው ። ባይሆን በዚህ ስራዋ ከአላህ ዘንድ አጅር ማግኘትን ተስፋ ካደረገችበት ነው ። ይህ ተግባር የአጅር ማግኛዋ እና ከአላህ የምታገኘውን ምንዳዋን ማብዣ ነው። ሴት ልጅ ምግብ በምታዘጋጅበት ሰዓት ምላሷን በዚክር የተጠመደ ልታደርግ ይገባታል ✅ሱብሀን አላህ እያለች ታበስላለች ✅ላኢላሀኢለሏህ እያለች ታበስላለች ✅ሌሎች ዚክሮችንም እያለች ምግቧን ታዘጋጃለች። ይህን በማድረጓም ከአላህ ዘንድ ትልቅ አጅርን ታገኝበታለች። በረመዷን ቀን ምግብ ማዘጋጀቷ አላህ ሱብሀነወ ተአላን ለመገዛት አያግዳትም። ሙስሊም ሴት ምንኛ የታደለች ናት! ያቺ ባሏን እና ቤተሰቧን በማገልገል ከአላህ ሱብሀነወ ተአላ አጅር ማግኘትን ተስፋ ከማድረጓም ባሻገር በስራዋ ላይ ሆና አላህ ሱብሀነወ ተአላን ከማውሳት የማትዘናጋ እና በረመዷን ቀን የምትችላቸውን የአምልኮ ተግባራት የምተገብር የሆነችዋ ይህቺ አይነቷ ሴት በእርግጥም ትልቅ የሆነ እድለኝነትን ተጎናፅፋለች። ምንጭ ከረመዷን ፊት ለፊት በሚል የሸይኽ ሱለይማን አሩሀይሊ ከዘጋጁት ትምህርታቸው https://t.me/mnhjaslefya2 https://t.me/mnhjaslefya2
Show all...
ቅድሚያ ለተወሂድ

እናንተ ሠለፊዮች ሆይ! በዲናችሁ ፅኑ!ሌላ አዲስ የወረደ ወህይ የለም!ትላንት ይዘናት የምንጓዛት ወደሷም ጥሪ የምናደርግላት የሰለፎች መንገድ የነቢዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እና የሶሃቦች የተከታዮቻቸው መንገድ قـناة سلفيــہ أثــريـة : الڪتاب والسنــة بفهــم سلــف الامــة

📜ማስታወሺያ ① ♦️ ጾመኛ ምላሱን ሊጠብቅ ይገባዋል 📌 ከአቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፈው፡- የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- {ከናንተ አንዳችሁ በጾመበት ቀን ጸያፍ ንግግርን /ተግባርን /ወይም መጮህ አይገባውም ።ከናንተ አንድኛችሁ ቢሰድበው ወይም ቢጣላው፡- በእርግጥ ይበል "እኔ ፆመኛ ነኝ "። ]| 📚(ቡኻሪና ሙስሊም ) 📌ከአቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፈው፡- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ) እንዲህ ብለዋል፡- 🔺 በውሸት መናገርና በእርሱ መስራትን ያልተወ አላህ ከሱ ሃጃ የለዉም ምግቡንና መጠጡን በመተዉ ። ]| 📚(አል ቡኻሪ ዘግበውታል) ወደ ቻናሉ ጆይን ለማለት ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://telegram.me/abutoiba ወንድማዊ መክራችሁን በዚህ ለግሱኝ ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ @AbuAyub_bot
Show all...