197
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
" በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።"
(የሐዋ 2: 4)
Title: "ሙላኝ ተቆጣጠረኝ"
🎸@protestant_albums 🎸
🎸@protestant_albums 🎸
መለኮታዊ ጥበብ/ከሰማይ የሆነችው ጥበብ/የእግዚአብሔር ጥበብ
1/ታነግሳለች
2/ታከናውናለች
3/ፈጣሪ ታደርግሀለች
4/ውጤታማ ታደርግሀለች
5/ታደምቅሀለች
" ሔት። ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና።"
(ሰቆ 3: 22)
(መዝ 103 )
------------
1 ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን ባርኪ፥ አጥንቶቼም ሁሉ፥ የተቀደሰ ስሙን።
2 ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን ባርኪ፥ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ፤
3 ኃጢአትሽን ሁሉ ይቅር የሚል፥ ደዌሽንም ሁሉ የሚፈውስ፥
4 ሕይወትሽን ከጥፋት የሚያድናት፥ በምሕረቱና በቸርነቱ የሚከልልሽ፥
5 ምኞትሽን ከበረከቱ የሚያጠግባት፥ ጕልማስነትሽን እንደ ንስር ያድሳል።
(መዝ 45 )
------------
1 ልቤ መልካም ነገርን አፈለቀ፥ እኔ ሥራዬን ለንጉሥ እነግራለሁ፤ አንደበቴ እንደ ፈጣን ጸሓፊ ብርዕ ነው።
2 ውበትህ ከሰው ልጆች ይልቅ ያምራል፤ ሞገስ በከንፈሮችህ ፈሰሰ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ለዘላለም ባረከህ።