ch
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

前往频道在 Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

显示更多
7 369
订阅者
+524 小时
+617
+35230
帖子存档
photo content
+2

ዓለም ዓቀፉ የመነኮሳት ጉባኤ ለቅዱስ ሲኖዶሱ ጥብቅ ጥያቄ መግለጫ በማውጣት አቀረበ 

📝የቤተክህነት ቁማር .... 👉ዕድሜ የሰጠው ፣ በጆሮው እና በዐይኑ ብዙ ነገር ይሰማል ያያል በተለይ የቤተክህነቱን ሤራ ፣ 👉 የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ከመጀመሩ እና ከተጠናቀቀ በኃላ ፣ የሕንፃ
+3
📝የቤተክህነት ቁማር   .... 👉ዕድሜ የሰጠው ፣ በጆሮው እና በዐይኑ ብዙ ነገር ይሰማል ያያል በተለይ የቤተክህነቱን ሤራ ፣ 👉 የቅዱስ ሲኖዶስ  ስብሰባ ከመጀመሩ  እና  ከተጠናቀቀ በኃላ ፣ የሕንፃ ምረቃ ፣ የልማት ሥራ ጉብኝት አብዛኛው ጊዜ ለተርዮ አልያም ፣ የተሰራውን ስህተት  ለመሸፈኛ የሚፈጸሙ ተግባራቶች  ናቸው ፦ 👉በዚህ ዘመን ጳጳስ የክህደት ትምህርት  አስተማረ ፣  ጳጳሱ ዘረፉ ፣ ጳጳሱ  ሠረቁ ፣ ጳጳሱ አጭበረበሩ ፦ ይህንን መስማት እንዴት ያማል ፣ ይህንን እውነት ለመዳኘት  የሚቀመጡት እነሱ ናቸው አንዱ አንዱን አሳልፎ አይሰጥም ምክንያቱም አብዛኞቹ ነገ የእኔም እጣ ይህ ነው ብለው ስለሚያስቡ  ትክክለኛ ብይን እና ፍርድ  ከመስጠት ይልቅ አደባብሰው ተሸፋፍነው ያልፋሉ ። 👉 ሰሞኑን የተሰማው እና የታየው እጅግ ይገርማል ጳጳሱ የወርቅ ጽላት ሰረቁ በሚል ጉምጉምታ የፈጠረው የሲኖዶሱ ስብሰባ ጳጳሱን ከቦታ በማንሳት የተዳፈነው ስብሰባ ማለቁን ተከትሉ ለዚህ ማርከሻ  ጳጳሳቱ ተሰብስበው  ሕንፃ መረቁ  በሚል ሚዲያው እና የሁለቱ ጳጳሳት  ምንደኞች  እና ቡቹሎች እንዲህ በማለት ይዝጀምራሉ "በሁለቱ ጳጳሳት ተጀምሮ በሁለቱ ጳጳሳት አለቃ "፣ 👉 ገንዘቡን  ከኪሳቸው አውጥተው  ሰርተው እንደጨረሱ ፣ ይህ ህንፃ 10 ዓመት ፈጀ ተባለ ሲጀመር በነሱ የሥልጣን ዘመን ተጀመረ ከተባለ ፣ ዛሬ  ለፓለቲካ ፍጆታ በድጋሚ እንዲመረጡ ከመደረጉ በፊት ለስድት ዓመታት አራት ጳጳስት ተቋሙን መርተውታል ፣  ሁለቱ በጠቅላ ዋና ሥራ አስኪያጅነት አቡነ ያሬድ እና አቡነ አብርሃም  ሁለት ጳጳሳት ደግሞ በቅዱስ ሲኖዶስ ጸሐፊነት በድምሩ ለስድት ዓመታት  አገልግለዋል ። 👉ታዲያ በእምነ በርድ ድንጋይ ከተፃፈው ጹሑፍ ጀምሮ ስማቸው እንደ ግል ንብረት ጎልቶ የሚታየው የሁለቱ ጳጳሳት ነው ? ይህ ምን ያሳያል ?  እረ  ሰው ይታዘበናል በሉ ፣ ለቤተክርስቲያን ክብር ሳይሆን ለክብራችሁ የምትጨነቁ እንደሆናችሁ ሁሉም ያውቃል ፣ ፈረጅያ ጎታቾቹ ግን ነገሩን ቀዝቀዝ አድርጉት፣ 👉 ይህ በመንበረ ፓትርያርክ ጽ/ቤት በብዙ ቢሊዮን ብር እየተሰራ ያለው የሕንፃ ፕሮጀክት እንዴት ለቅዱስ ሲኖዶስ በሪፖርት መልክ አልቀረበም ፣ ለምንስ አልቀረበም ብሎ የሚጠይቅ ማን ነው?  ፣ ይህ ከፍተኛ ቢሊዮን የወጣበትን ገንዘብ የሚቆጣጠረው ማን ነው ?  ዝርዝሩ ይቀርባል ....

photo content
+2

‎በጳጳሳት ምክንያት ተተኪው ትውልድ ቤተ ክርስቲያንን እንዳይጠላት መሥራት ያስፈልጋል!!! ‎👉ለሥጋዊ ፍላጎት በሚታትሩ ጳጳሳት ምክንያት ተተኪው ትውልድ ቤተ ክርስቲያንን እንዳይጠላት መሥራት ያስፈልጋል!!! ‎👉የፀረ ኦርቶዶክስ ሥርዓት ሥራ አስፈጻሚ በሆኑ ጳጳሳት ምክንያት ተተኪው ትውልድ ቤተ ክርስቲያንን እንዳይጠላት መሥራት ያስፈልጋል!!! ‎👉ፎቅ፣ቢላ፣ጅፕላስ fayf ኅንፃ በሚገነቡ ጳጳሳት ምክንያት ተተኪው ትውልድ ቤተ ክርስቲያንን እንዳይጠላት መሥራት ያስፈልጋል!!! ‎👉አብያተ ክርስቲያናት ሲቃጠሉ(ሲወድሙ)፣ምዕመናን ሲገደሉ፣መጻሕፍት ሲቆነጸሉ ዝምታን በመረጡ ጳጳሳት ምክንያት ተተኪው ትውልድ ቤተ ክርስቲያንን እንዳይጠላት መሥራት ያስፈልጋል!!! ‎

በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጥፋት እልባት እንዳያገኝ በቤተ ክህነት ውስጥ የተሰገሰጉ ኢአማንያን "የሰላም ኮሚቴ"በሚል አድበስብሰው አልፈዋል።እነዚህ ሰዎች ከአገዛዙ ጋር እጅና ጓን
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጥፋት እልባት እንዳያገኝ  በቤተ ክህነት ውስጥ የተሰገሰጉ ኢአማንያን "የሰላም ኮሚቴ"በሚል አድበስብሰው አልፈዋል።እነዚህ ሰዎች ከአገዛዙ ጋር እጅና ጓንት ሆነው የሚሠሩ ናቸው። በወርኃ ጥቅምት ላይ "ክሚቴ አቋቁመናል" ብለው በመግለጫ ኦርቶዶክሱን ካዘናጉት በኋላ በሽርካ ወረዳ በየካቲት ወር ማገባደጃው ላይ ብቻ ከ31 በላይ ኦርቶዶክሳውያንን አሳርዱቸዋል ።አዎ የምጽፈው ነገር ሊመር ይችላል አምስት ኪሎ ቤተ ክህነት ተቀምጠው ኦርቶዶክሳውያንን የሚያስጨፈጭፉ ጳጳሳትና መነኮሳት አሉ።ከሁለት ወራት በፊት  የኦሮሚያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  ተሰባስበው ነበር። በዚህ ጉባኤ ላይ በእነ ሸመልስ አብዲሣም በእነ አቡን ሳዊሮስ ቀጭን ትዕዛዝ ሰጪነት ማንም ሰው ስለ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ትንፍሽ እንዳይል ነው የተደረገው። በአርሲ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን ከእግዚአብሔር  በታች አንድም የሚደርስላችሁ አካል እንደሌለ አውቃችሁ ራሳችሁን ለማዳን እንድትንቀሳቀሱ ወንድማዊ መልእክቴን ማስተላለፍ ፈልጋለሁ።አስፈላጊ ከሆነ  እነ አቡን ሳዊሮስ በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየሠሩ ያሉትን ሴራ አጋልጣለሁ። https://t.me/rete14

አሳዛኝ ዜና ደርሶናል‼️ መነሻቸውን ከአሶሳ አድርገው ማንኩሽ ከተማ አድረው በ‎ዛሬው ዕለት 04/09/2018 ዓ.ም ወደ ግልገል በለስ ሲጓዙ የነበሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ላይ በታጣቂ ሀይሎች በተፈፀመ ጥቃት እጅግ ዘግናኝ፣ ኢ-ሰብአዊ እና አረመኔያዊ ድርጊት ተፈፅሟል። እስካሁን ባለው መረጃ 📌 አምስት መኪኖች ተቃጥለዋል። 📌ሹፌሮችን ጨምሮ ከ30 በላይ ተሳፋሪዎች ተገድለዋል። 📌ከ50 በላይ ቆስለዋል። (አዩዘሀበሻ) ‎በዚህ አሳዛኝ ክስተት ህይወታቸውን ላጡ ንፁሀን ዜጎች የነፍስ ዕረፍት እየተመኘሁ፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውም  ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥልን፣ለተጎዱትም ፈጣን ማገገምን እንመኛለን። (አዩዘሀበሻ)

ከአናሳዎች ያነሰ ብዛት በዓል እያደመቀ "ብዙ ነን" እያለ የሚፎክር ነግር ግን 1000 በማይሞሉ የዘር ፖለቲካ መሪዎችእና በጥቂት ጽንፈኛ ወሀቢያዎች የሚገደል ከርስት ጉልቱ የሚፈናቀል ድንዙዙ ኦርቶዶ
ከአናሳዎች ያነሰ ብዛት በዓል እያደመቀ "ብዙ ነን" እያለ የሚፎክር ነግር ግን 1000 በማይሞሉ የዘር ፖለቲካ መሪዎችእና በጥቂት ጽንፈኛ ወሀቢያዎች የሚገደል ከርስት ጉልቱ የሚፈናቀል ድንዙዙ ኦርቶዶክስ። የግብፅ ክርስቲያኖችም ከእኛ በላይ ብዙ ነበሩ  ዛሬ ግን ከ10%በታች ናቸው 👉 በየቀኑ የምንጸልየውን ዉዳሴ ማርያም የጻፈልን የቅዱስ ኤፍሬም ሀገር ሶሪያ ክርስቲያኖች ብዙ ነበሩ ዛሬ ግን በሀገሪቱ አናሳ ሆነዋል 👉 የአቅዱስ ጳውሎስ የእነ ቅዱስ ዮሐንስ አወርቅ ሀገር የድሮዋ ቁስጥንጥንያ የዛሬዋ ቱርክ ክርስቲያኖች ብዙ ነበሩ ዛሬ ግን በመጥፋት ላይ ናቸው 0.2% 👉የ መካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት ክርስቲያኖች ብዙ ነበሩ ዛሬ ግን  አናሳዎች ናቸው የጠፉም አሉ 👉 የሊቢያ፣የቱንሲያ፣የሞሮኮ፣የአልጄሪያ ሀገራት ክርስቲያኖች ብዙ ነበሩ ዛሬ ግን ሙሉ በሙሉ ጠፍተዋል ምናልባት እነዚህ ሀገራትም እንደ እኛ ብዙ ነን ብለው በባዶ ሲኩራሩ ጠፍተው ቢሆንስ በምን እናውቃለን?ልብ በሉ በዓል አናክብር እያልሁ አይደለም ዘመኑን እንዋጅ ነው የእኔ አሳብ።  

እኛን ለማጥፋት ምቹ አጋጣሚ ሲጠባበቁ የነበሩ ጠላቶቻችን ዛሬ በለስ ቀንቷቸው በአንድ ተሰልፈው ሲዘምቱብን ኦርቶዶክሱ ግን ጳጳሳት የመበልጸጊያ የዘር ሲኖዶስን፣ የዳቦ መብያ ማኅበራትን እየፈለፈለ የእኔ ማኅበር ይበልጣል፣ማኅበሬን አትንኩ እያለ ሲነታረክ ይውላል።ከዚህ የድንቁርና አዘቅት መውጣት ያስፈልጋል።

አሳዛኝ ዜና ታላቁ ሊቅ እና የድጓው ምሁር የኔታ ሙሴ ዐረፉ። ሊቁ በጋሳይ ከተማ ወንበር ተክለው በማስተማር በርካታ ደቀመዛሙርትን በማፍራት ላይ ነበሩ። ሊቁ የኔታ ሙሴ በድንገተኛ ጥ'ቃ'ት ከዚህ ዓለ
አሳዛኝ ዜና ታላቁ ሊቅ እና የድጓው ምሁር የኔታ ሙሴ ዐረፉ። ሊቁ በጋሳይ ከተማ ወንበር ተክለው በማስተማር በርካታ ደቀመዛሙርትን በማፍራት ላይ ነበሩ። ሊቁ የኔታ ሙሴ በድንገተኛ ጥ'ቃ'ት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው አስደንጋጭ እና አሳዛኝ ክስተት ሆኗል። የሊቁን ነፍስ ይማርልን፤ ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ያጽናናልን። ዛሬም ሊቃውንቱን እየመረጡ እየገደሏቸው ነው። ይኽ ቤተክርስቲያንን የማዳከም አንዱ መንገዳቸው ነው።

"…በነገራችን ላይ በኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሠራዊት ውስጥ የእሳላሞች ተሳትፎ 4% ነው። እነዚህም 4% ቶች በመከላከያ ዩኒፎርም በደረሱበት ዐማራ፣ ትግራይና ኦሮሚያ ኦርቶዶክሱን የሚያጸዱ፣ የአብነት ተማሪውን፣ ካህን መነኩሴውን የሚረሽኑ፣ የአብነት ትምህርት ቤቶችን እና ገዳማትና አድባራትን የሚያቃጥሉ፣ በመድፍና በድሮን የሚደበድቡ ናቸው። ለእስልምናቸው የሚጠበቅባቸውን ዋጋ እየከፈሉ ነው። ከዚያ ሲማረኩ እነ አስረስ መዓረይ ቅባቴዎቹ አጥበው፣ አብልተው አጠጥተው፣ የመሳፈሪያ ሰጥተው ይሸኙአቸዋል። ከዚያ መከላከያ ድጋሚ ይዞ መልሶ ላከን ብሎ በጎጃም ተማርኮ አስረስ የለቀቀው የወሀቢያ እስላም ወይ ጎንደር፣ ወይ ሸዋ፣ አልያም ወሎ ለዳግም ጥፋት ክላሽ ቦንቡን አስታጥቀው ይልኩታል። ውኃ ቅዳ ውኃ መልስ። "…አሁን ላይ በመከላከያ ውስጥ የጴንጤዎቹን ተሳትፎ በ% አልሰማሁም። ስንት % እንደሆኑም አላውቅም። በመከላከያ ሠራዊቱ ውስጥ ከ95% በላዩ ግን ኦርቶዶክሱ ነው አሉ። ከመላ ኢትዮጵያ የተውጣጣ ኦርቶዶክሱ ታፍሶም ተጀንጅኖም ወታደር ነው። እናም አንዴ ትግራይ፣ ከዚያ ወለጋ፣ አሁን ዐማራ ክልልም ይላካል። የእናት አባቱ ጸሎት የረዳው ይድናል። ቀኑ የደረሰ ደግሞ ይረፈረፋል፣ ዐሞራ ይበላዋል። እስላሞቹ ግን ወጥረው ቢዝነስ ላይ ናቸው። በብዛት ሚንስትሮች ናቸው። ትውልዳቸውን ከሞት ታድገው በኢኮኖሚም እየበለፀጉ ከኦርቶዶክስ ነፃ የሆነች ሀገር ለመረከብ እየቋመጡ ነው። "…በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የኦሮሞ ነፃ አውጪ ሠራዊት ኦነግም፣ ኦነግ ሸኔም ሠራዊታቸው 98% እስላም፣ 1% ጴንጤና 1% ዋቄፈታ ነው። ዋነኛ ተግባራቸውም በኦሮሚያ ውስጥ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያንን ማጽዳት፣ መጨፍጨፍ፣ መዝረፍ፣ ማፈናቅል ነው። በወለጋ እና በአሩሲ የሚያደርጉት ይሄንን ነው። ለምሳሌ ሰሜን ሸዋ ሰላሌ እስከ ዓባይ ድልድይ ድራስ ያሉ አብያተ ክርስቲያናት በሙሉ ተዘግተዋል። ካህናቱ ታርደዋል። ምእመናን ታግተው በኢኮኖሚ እንዲደቁ ተደርገዋል። ከቦቶቻቸው ተዘርፈዋል። ንብረታቸው፣ ቤታቸው ተቃጥሏል። "…በሰላሌ ያለው ከአሩሲ ይበልጣል። የሰላሌው ዝም ብሎ መሞት ነው። ሊቀጳጳሱ አቡነ ቀውስጦስ ዝም ጭጭ ነው። የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናትን ዝርዝር እንዳገኘሁ እለጥፍላችኋለሁ። በአጠቃላይ በሸዋ የቱለማዎች ምድር ከአሩሲ እና ከባሌ፣ ከወለጋና ከጅማ በመጡ ኦሮሞ ነን ባይ እስላሞች እና ጴንጤዎች ተውጧል። መሬታቸውን ከሥልጤ ቀምተው የአሩሲና የጅማ እስላሞች ተቀራምተውታል። "…አዲስ አበባ እንዳለ ሆኖ ከሱሉልታ ጀምራችሁ እስከ ዓባይ ድልድይ የተሰማራው የኦነግ ሸኔ ቡድን አጠቃላይ ታጣቂው የአሩሲ እስላም፣ የባሌ፣ የሀረርጌና የጅማ እስላም ነው። ከወለጋ የሚመጡት ብቻ ናቸው ጥቂት ጴንጤዎች፣ ከዚያው ከሰላሌ የተቀላቀላቸው ደግሞ በኦርቶዶክስ ጥላቻ ያበደ የዋቄፈና አምላቅ የዋቀ ጉራቻ ሠራዊት ነው። ከቀበሌ ሊቀመንበር እስከ ሸኔ ወታደር በሙሉ ሰላሌ በእንዲህ መልኩ ነው የተዋጠው። "…ብልጽግና የእስላሞችና የጴንጤዎች መንግሥት ነው። ሳይደብቁም እየነገሩን ነው። አሁን ብልጽግና ለምርጫ ያቀረባቸውን ኒንጃዎች ብቻ ማየቱ በቂ፣ ከበቂም በላይ ነው። ከምር በጣም ነው ያፈሉት። ፉከራቸው፣ ሽለላቸውን የሚያይ ሰው መገረሙ አይቀርም። የሚዲያ ዜናዎች በሙሉ በወሐቢ በልፃጊ የኦሮሞ እስላሞች ቀረርቶና ፉከራ፣ በጰንጤዎች የሌለ ሽለላ የተሞላ ነው። ጴንጤና እስላም መጨረሻ ላይ ደርቢ ገጥመው ለዋንጫ ይቀርባሉ። ዘመዴ

ከ አዲስ አበባ እስከ ዶዶላ፣ከ ጎንደር እስከ ሮቤ ዲደአ፣ከመርቲ እስከ አዳማ፣ከአትሮንስ ማርያም እስከ ሽርካ፣ ከጀጁ እስከ ሆንቆሎ ዋቤ፣ ከጉና እስከ ሞጆ፣ ከወለጋ እስከ ሰላሌ፣ ከመራዊ እስከ ወልዲ
+8
ከ አዲስ አበባ እስከ ዶዶላ፣ከ ጎንደር እስከ ሮቤ ዲደአ፣ከመርቲ እስከ አዳማ፣ከአትሮንስ ማርያም እስከ ሽርካ፣ ከጀጁ እስከ ሆንቆሎ ዋቤ፣ ከጉና እስከ ሞጆ፣ ከወለጋ እስከ ሰላሌ፣ ከመራዊ እስከ ወልዲያ፣ከአዴት እስከ ሻሸመኔ ፣ከደብረ ኤሊያስ እስከ ፣ከሶማሌ እስከ ሐረርጌ ...... በደል ኖሮባቸው ሳይሆን ኦርቶዶክስ በመሆናቸው ብቻ በዚህ በስምንታት ዓመታት ውስጥ በግፍ ከተደሉት መካከል ጥቂቶቹን ። እጅግ ጥቂቶቹን። መንጋውን ያለ እረኛ የማስቀረትና ነጣጥሎ የማጥፋት ስልታዊ፣ መዋቅራዊ እና መንግሥታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

"አዲሲቷ ኢትዮጵያ?" 👉 ኦርቶዶክስ ጠል ናት 👉ኦርቶዶክስ በጣም ዝቅተኛ የሆነባት 👉በምንም ዓይነት ኦርቶዶክሳዊ ፖሊሲ የማይታወቅባት 👉ስለ ኦርቶዶክስ ምንም ዓይነት ድምፅ የማይሰማባት 👉ኦርቶ
"አዲሲቷ ኢትዮጵያ?" 👉 ኦርቶዶክስ ጠል ናት 👉ኦርቶዶክስ በጣም ዝቅተኛ የሆነባት 👉በምንም ዓይነት ኦርቶዶክሳዊ ፖሊሲ የማይታወቅባት 👉ስለ ኦርቶዶክስ ምንም ዓይነት ድምፅ የማይሰማባት 👉ኦርቶዶክስ ሞተ አልሞተ ተብሎ የማይነገርባት 👉በኦርቶዶክሳውያን  ላይ የሚደርሰው ጥቃት ሁሉ የውሻ ደም የሆነባት 👉ኦርቶዶክስ መሪ መሆን አይችልም 👉ኦርቶዶክሳውያን የሆኑ አሳባቸው ተደማጭ ሊሆን አይችልም 👉የኦርቶዶክሳውያን አኗኗር ህግ ሊሆን አይችልም 👉 ቤተ ክርስቲያን እንደ አካል መገለጽ አትችልም ወንጀለኛ ናት 🔏እኛ ደግሞ እያልን ያለነው ወንጀለኛ ሆነን  መቀጠል አንችልም ነው።አለቀ።አራት ነጥብ።