ch
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

前往频道在 Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

显示更多
7 370
订阅者
+424 小时
+907
+34030
帖子存档
በወለጋ እነ ቅስ ዱጉማንና ሌሎች መምህራንን ቀርጥፎ የበላ በ ቢሾይፍቱ የወልዳ ዳንዲ አቦቲ(ፍኖተው አበው ማኅበራ)መሥራች አቶ ንጉሴን በወሀቢያ እንዲታገትና ደብዛው እንዲጠፋ ያደረገው፣ሸሸመኔ ላይ የ
በወለጋ እነ ቅስ ዱጉማንና ሌሎች መምህራንን ቀርጥፎ የበላ በ ቢሾይፍቱ የወልዳ ዳንዲ አቦቲ(ፍኖተው አበው ማኅበራ)መሥራች አቶ ንጉሴን በወሀቢያ እንዲታገትና ደብዛው እንዲጠፋ ያደረገው፣ሸሸመኔ ላይ የኦርቶዶክሳውያንን አሳርዶ ከወሀቢያዎች በሬ የተበረከተለት ይኽ አረመኔ ቡድን ስለ አርሲ ስንጮህ ለአራጅ ወሀቢያዎቹ ጋር ወግኖ እኛን በጽንፈኝነት ለመክሰስ ይዳዳዋል።አርሲ ሮቤ ላይ ስም ዝርዝራቸው አውጥታችሁ ያሳረዳችሁትን ካህናትንና ምዕመናንን የማናውቅ መስለሎአችሁ ነው?በሌሎች ወረዳዎችም እንዲሁ ።

ጃራ አባ ገዳ (Sheikh AbdilkarimIbrahim Hamid)የሚባለው ሰው አሁን በሕይወት ያለ አይመስለኝም።ነፍጠኛ፣ አማራ እያለ የጅሃድ ቅስቀሳ የሚያደርገው ኦርቶዶክስን ነው።አርሲ እና ባሌ አ
+1
ጃራ አባ ገዳ (Sheikh AbdilkarimIbrahim Hamid)የሚባለው ሰው አሁን በሕይወት ያለ አይመስለኝም።ነፍጠኛ፣ አማራ እያለ የጅሃድ ቅስቀሳ የሚያደርገው ኦርቶዶክስን ነው።አርሲ እና ባሌ አከባቢ ኢስላም ኦሮሞ፣ኦርቶዶክስ(ኦሮሞም ከሆነ) አማራ ተብሎ ነው የሚታወቀው።ዛሬ አርሲ ላይ ኦርቶዶክሱን እየፈጀ ያለው ይኽ ሰውዬና መሰሎቹ የተከሉት የጥፋት ዕቅድ ነው።ይኽን የሚያስፍጽመው ደግሞ የመንግሥት መዋቅር ነው።ከዚህ በላይ ምን አድርገን እንድናስረዳችሁ ትፈልጋላችሁ?

ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ “የመጨራረስ ጥሪ አቅርበዋል” በሚል በመምህር ፋንታሁን ዋቄና ተባባሪዎቻቸው ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ እንዲደረግ ጥቆማ ቀረበ የክሱ መነሻና የቀረቡት ማስረጃዎች በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ “በሃይማኖት ሽፋን በኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር፣ የዓመፅና የመጨራረስ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው” በሚል፣ “ሞዐ ”የተሰኘ ስውር (ሕቡዕ) ድርጅት መሪ በሆኑት መምህር ፋንታሁን ዋቄ እና ተባባሪዎቻቸው ላይ ምርመራ እንዲደረግ ለሚመለከታቸው የአሜሪካ የሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ ማቅረባቸው ታወቀ። አመልካቾቹ ግለሰቡንና በስም ያልተዘረዘሩ ተባባሪዎቻቸውን በመጥቀስ ክስ ያቀረቡት፣ በኢትዮጵያ እምነትን ተንተርሶ የተቀነባበረ የሽብር ቅስቀሳ እየተፈጸመ መሆኑን በዝርዝር በማስረዳት ነው። ክስ አቅራቢዎቹ እንዳሉት፦ መምህር ፋንታሁን ዋቄ በቲክቶክ (TikTok) ማኅበራዊ ሚዲያ አማካኝነት የሃይማኖት እልቂት የሚያነሳሱ፣ የርስ በርስ ትርምስ እንዲፈጠር የሚያደርጉና የሽብር ወንጀልን በግልጽ ያቀዱ አደገኛ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ ቆይተዋል። የቅስቀሳዎቹን የቪዲዮ ምስክሮችና ሌሎች በርካታ አባሪ ማስረጃዎችን ለሕግ አካላት አያይዘው አቅርበዋል። ግለሰቡ የሚመሩት የሃይማኖት ክንፍ የፋኖ አደረጃጀት መሥራች መሆኑን፣ መዓዛ መሐመድ በምትመራው ‘የትግል ሚዲያ’ ላይ በሰጡት ቃለ ምልልስ በይፋ ገልጸዋል። የሚስጥር ኮዶችና የደኅንነት ስጋቶች እንደ አመልካቾቹ ገለጻ፣ መምህር ፋንታሁን በተለይም በአዲስ አበባ፣ በአዳማ እና በአርሲ አካባቢዎች የሚኖሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ኢላማ በማድረግ “ተነሱ ለዕምነታችሁ ሙቱ” የሚሉና “እጃችሁ ላይ መድኃኒት አለ” የሚሉ ሚስጥራዊ ኮዶችን በመጠቀም የዓመፅ ጥሪ አቅርበዋል። ይህ ድርጊት በኢትዮጵያ ውስጥ በንጹሃን ዜጎች ላይ እየደረሰ ላለው ብሔርና ሃይማኖትን መሠረት ያደረገ ጥቃት ቀጥተኛ ቅስቀሳ መሆኑን አስተያየት ሰጪዎች እየገለጹ ይገኛል። የቅስቀሳው ይዘት እጅግ አደገኛ መሆኑንና ወደፊት ሊቆም የማይችል በሃይማኖት ላይ ያተኮረ እልቂት እንዲቀሰቅስ የሚያደርግ መሆኑን የገለጹት የዋሽንግተን ተባባሪዎች፣ ድርጊቱ በተለያዩ ሚዲያዎችና በቡድኑ ተባባሪዎች የተቀነባበረ አግባብ መሰራጨቱ ከፍተኛ ስጋት እንደፈጠረባቸውና የጀመሩት የሕግ ክትትል እንደሚቀጥል አስረድተዋል። የአሜሪካ የሕግ ተጠያቂነትና ተቋማዊ ጥቆማዎች የጥቆማ ማመልከቻውን ያስገቡት ወገኖች፣ መምህር ፋንታሁን በጊዜያዊ መኖሪያ ቪዛ በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ሆነው የሌላ አገር ዜጎችን ደኅንነት አደጋ ላይ የሚጥልና የሽብር ወንጀል የሚያነሳሳ ቅስቀሳ ማድረጋቸው፣ አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሽብርተኝነትን ለመከላከል ያወጣቻቸውን ሕጎች የሚጥስ መሆኑን አመልክተዋል። እስካሁን ድረስ 16 የሚሆኑ ወገኖች ለአሜሪካ ፍትሕ ሚኒስቴር (DOJ)፣ ለፌዴራል የምርመራ ቢሮ (FBI) እና ለሀገር ውስጥ ደኅንነትና ኢሚግሬሽን አስከባሪ አካል (DHS/ICE) የክስ ማመልከቻቸውን በይፋ አስገብተዋል። ሌሎች ዜጎችም ይህንን የሽብር ድርጊት ለመከላከል ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል። አመልካቾቹ ግለሰቡ ለሚመሩት “ሞዐ ተዋሕ” ድርጅት በፋኖ የትጥቅ ዘመቻ ውስጥ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን በመጥቀስ፣ ሃይማኖትን እንደ ጦርነት ሽፋን በመጠቀም የሚደረገው ቅስቀሳ በሽብር ድጋፍ ወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሕቡዕ አደረጃጀት በኢትዮጵያ ለዘመናት በአንድነት የኖረውን ሕዝብ በጥርጣሬ እንዲተያይ በማድረግ፣ ለጅምላ ጭፍጨፋና ለአገር መፍረስ አደጋ እየዳረገ መሆኑንም በማመልከቻው ላይ በግልጽ አስፍረዋል። የሕግ ባለሙያዎች አስተያየት በዋሽንግተን ዲሲ የሕግ ቢሮ ከፍተው በጥብቅና ሙያ የሚያገለግሉ የሕግ ባለሙያን በጉዳዩ ዙሪያ እንደገለጹት፦ 1. በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ሆኖ በሌላ ወዳጅ አገር ላይ ዓመፅን፣ ግድያን እና የመንግሥት ግልበጣን ማቀድ ከባድ የፌዴራል ወንጀል ነው። 2. በተለይም የአሜሪካ የፌዴራል ሕግ (18 U.S.C. § 956)- ከሀገር ውጭ የሚገኝን ሰው ለመግደል ወይም ንብረት ለማውደም ሴራ መወጠንን በግልጽ የሚከለክል በመሆኑ፣ መምህር ፋንታሁን ባስተላለፉት የዓመፅ ትዕዛዝ ይህንን ሕግ መተላለፋቸው አይቀሬ ነው። 3. መምህር ፋንታሁን ከዚህ ቀደም በአሜሪካ መንግሥት በምድብ ሦስት (Tier 3) ስር በሽብርተኝነት የተፈረጀውን የፋኖ ታጣቂ ቡድን በማደራጀትና በመደገፍ ረገድ “ሞዐ ተዋሕ” ትልቅ ድርሻ እንዳለው በይፋ በመግለጻቸው፣ በቀጥታ ቪዛቸው ተሰርዞ ከአሜሪካ ሊባረሩ የሚችሉበት ዕድል ሰፊ ነው። ይህ የጥቆማ ሂደት ግለሰቡ በአሜሪካ ሕግ መሠረት ተጠያቂ እንዲሆኑ ከማድረግ ባሻገር፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ሊፈጠሩ የሚችሉ ተጨማሪ የሽብር ጥቃቶችንና የጅምላ እልቂቶችን ለመግታት ያለመ መሆኑን ጥቆማውን የሰጡት ወገኖች ገልጸዋል። ከአርሲ ጥቃቶች በስተጀርባ ያሉት እውነታዎችና የገለልተኛ ወገኖች ትችት በአርሲ በተደጋጋሚ የደረሰውን የተቀነባበረ ግድያ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች እንደሚፈጽሙት፣ ይህንን ለመከላከል የሞከሩ ሙስሊሞችን ጨምሮ ሚሊሻዎችና የፖሊስ አባላት መገደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦችና ከጥቃቱ ያመለጡ የአይን እማኞች ለሚዲያዎችና ለሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንዲሁም ለቤተክርስቲያን መዋቅር በግልጽ መናገራቸው ይታወሳል። በአርሲ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ አካባቢዎች ዘርን መሠረት ያደረገ ግጭትና ግድያ ሲፈጸም፣ ተጎጂዎች ያጠቃቸውን፣ ንብረታቸውን ያወደመውንና የዘረፋቸውን አካል በግልጽ እያስታወቁ ቢሆንም፣ አጥፊውን ቡድን ለይቶ በስም ጠርቶ ማውገዝ ግን አልተለመደም። የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ራሳቸውን አክቲቪስት የሚሉ አካላት እና የፖለቲካ አጀንዳ ያላቸው ሚዲያዎች ትኩረታቸው በጉዳቱ መጠን ላይ እንጂ ጉዳቱን በተደጋጋሚ በሚያደርሱት ቡድኖች ላይ አለመሆኑ የንጹሃንን ጥቃት እንዳባባሰው ገለልተኛ ወገኖች በተደጋጋሚ የሚተቹበት ጉዳይ ሆኗል።

በኦርቶዶክስ ስም እየተጠራ ኦርቶዶክሳውያንን ስም ዝርዝር እያወጣ ለወሀቢያ እየሰጠ የሚያሳርደው የኦሮሞ ኢስላሚክ እስቴት Plan B "የኦሮሚያ ሲኖዶስ "የሚባለው ማፊያ ቡድን በራሱ ጊዜ ወጥቶ መለፍለ
በኦርቶዶክስ ስም እየተጠራ ኦርቶዶክሳውያንን ስም ዝርዝር እያወጣ ለወሀቢያ እየሰጠ የሚያሳርደው የኦሮሞ ኢስላሚክ እስቴት Plan B "የኦሮሚያ ሲኖዶስ "የሚባለው ማፊያ ቡድን በራሱ ጊዜ ወጥቶ መለፍለፍ ጀምሯል።እንዲህ ስትገለጡ ደስ ይላል።ሙሉውን ጽሑፍ ከታች አንብቡት👇👇👇

የታረዱት ካህን ሥርዐት ቀብር

ክህኑ ታረዱ በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ በ ሚታና ጋዶ ቀበሌ ሰኔ 8/2018ዓ.ም በእርሻ ማሳ ላይ እንዳሉ ከእነ በሮቹ ታግተው የነበሩ የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ቄስ አባይነህ ጠብ
+3
ክህኑ ታረዱ በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ በ ሚታና ጋዶ ቀበሌ  ሰኔ 8/2018ዓ.ም በእርሻ ማሳ ላይ እንዳሉ ከእነ በሮቹ ታግተው የነበሩ የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ቄስ አባይነህ ጠብቄ በአሰቃቂ ሁኔታ ታርደው ተጥለዋል።ሥርዐተ ቀብራቸው ዛሬ  በ10/10/2018ዓ.ም እዚያው ሲያገለግሉ ከነበሩበት ጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ይፈጸማል።ከዚህ በፊት እዚህ ወረዳ ላይ 169 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን ከ30 በላይ  የሚሆኑት ይሙቱ ይኑር እንደማይታወቅ ፣ በወረዳው ካሉት ከ37 አቢያተ ክርስቲያናት 11 ብቻ አገልግሎት እንደሚሰጡ ፣አብዛኛዎቹ ቀበሌዎች ከኦርቶዶክስ መጽዳታቸውንና  አዳዲስ ዲሞግራፊዎች እየተፈጠሩ መሆኑን፣ ለአክራሪዎቹ ስንቅና ትጥቅ እያቀረበ ፍጅቱን የሚያስፈጽመው የመንግሥት መዋቅር መሆኑን መዘገባችን የሚታወስ ነው።

"ኢስላማዊት ኦሮሚያን"ለማዋለድ ከ1982 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ   በሐረር፣በሐረርጌና በአርሲ (እነ ዋቆ ጉቱ ኡሱ በባሌ የፈጸሙትን ሳይጨምር) በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ የዘር ማጥፋት በደሎች ለናሙና ቀርበዋል ሁላችሁም በደንብ አድምጡት። 👉አንገት መቁረጥ 👉ጡት መቀረጥ 👉ሆድን በሳንጃ ሰርግፎ ወደ ገደል መክተት 👉እሬሳን በገመድ አስሮ በመንገድ ላይ መጎተት 👉በደነዘ ቢለዋ የሰውን አንገት ገዝግዞ ማረድ 👉የሰውን ቆዳ በቁሙ መግፈፍ 👉ብልት ቆርጦ አፍ ውስጥ መጨመር 👉እሬሳ ማቃጠል ይኽን ሁሉ ግፍ የፈጸመብን #ኦሮ-ወሀቢያ ነው።እንዲያርደን ፍቃድ የሰጡት ሕወህትና አሁን ሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ነው።ኦርቶዶክሱ ከድንዛዜ ወጥቶ ራሱን ለመታደግ ቆርጦ መነሳት አለበት ለእነርሱ ክርስቲያኖችን ማረድ ጽድቅ ነው ።

በዚህ ላይ ሁላችሁም አሳባችሁን ብታካፍሉን ደስ ይለናል

አብዛኛው ሰው "ቤተ ክርስቲያንህን ለመታደግ ተነስ "ሲባል ሕንጻውን ይመስለውና ' እነ እንትና አሉ ' በማለት ራሱን ገለልተኛ አድርጎ የግል ሕይወቱን ማስተካከል ላይ ብቻ ያተኩራል።ወዳጄ አትሸወድ ቤተ ክርስቲያን አንተ ነህ።ቤተ ክርስቲያንህን ከአጥፊዎች ጠብቅ ማለት ራስህን ጠብቅ ማለት ነው።አንተ ስትኖር ነው ህንጻው የሚኖረው።

"አዲሲቷ ኢትዮጵያ?"👉 ኦርቶዶክስ ጠል ናት👉ኦርቶዶክስ በጣም ዝቅተኛ የሆነባት https://youtube.com/watch?v=gCgU4KTTNDg&si=TB8T37e228U23AK_

እስኪ እንወያይ ኢትዮጵያ ውስጥ ክልሎች የተፈለፈሉበት ዋና ዓለማው ምንድን ነው?

Qabsaayi Hin Ajjeefamin

"ተጋደል አትገደል"

እንሻገር ከአትግደሉን ወደ " አንገደለም" ከአታሳዱን ወደ" አንሳደድም"

ይኽን ሚዲያ በጋራ እናሳድገው ሚዲያ አንዱ የትግል ሜዳ ነው።ሚዲያ ላይ በምንሠራ ሥራ ነው መሬት ላይ ጥሩ ፍሬ ማፍራት የሚቻለው። https://t.me/EotcTaskForce

photo content

Repost from Eotc Task Force
ከኢስላማዊት ኦሮሚያ እስከ ኢስላማዊት ኩሽ ለጊዜው ከሽፎ የነበረው የእነ ሼኽ አብዱልከሪም ኢብራሂም ሐሚድና የዋቆ ጉቱ ኡሱ "ኢስላማዊት ኦሮሚያን"የማዋለድ እንቅስቃሴ የብሔርተኝነት ፖለቲካውን እንደ
+1
ከኢስላማዊት ኦሮሚያ እስከ ኢስላማዊት ኩሽ ለጊዜው ከሽፎ የነበረው የእነ ሼኽ አብዱልከሪም ኢብራሂም ሐሚድና የዋቆ ጉቱ ኡሱ   "ኢስላማዊት ኦሮሚያን"የማዋለድ እንቅስቃሴ የብሔርተኝነት ፖለቲካውን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም አሁን አፈር ልሶ ተነስቷል። የመጨረሻው ግባቸው ምንድን ነው? 👉አርሲ፣ ባሌ፣ሐረርጌ፣ሐረርን፣ቦረና፣ሶማሌን ጨምሮ ከኦርቶዶክስ ማጽዳትና ቀጠናውን የአክራሪ እስልምና የሥልጠና ማዕከል ማድረግ 👉 ይኽን ካደረጉ በኋላ ምሥራቅ ሸዋን፣አዲስ አበባን፣ሰሜን ሸዋን አፋርን መውረር 👉 ጅማ ያለው ደቡብ ካለው ወሀቢያ ጋር በመተባበር ኢሉባቦርን፣መቱን፣ደቡብን፣ጋምቤላን መውረር 👉ፕሮቴስታንትና ዋቄፈታ የሚበዛበትን ምዕራብ ሸዋንና ወለጋን በመምታት ቤኒንሻንጉልን መጠቅለል  ኢስላማዊት ሀገር ኦሮሚያን ማዋለድ። 👉ከዚያን ሰሜኑን(አማራን፣ትግሬንና ኤርትራን )በመውረር ግብጽን ይዞ እስከ ሚዲትራንያን ባሕር ድረስ የሚዘልቅ ታላቁን የኩሽ ኤምፓየር( ኢስላማዊ ግዛት) መመሥረት ነው።ይኽን አቅደው ነው እየሠሩ ያሉት። መፍትሔው ተደራጅቶ ራስን መከላከል ነው።ከዚህ ውጭ ሌላ መፍትሔ የለም።መከራው በአርሲና በሐረርጌ ብቻ ተወስኖ የሚቀር ከመሰለን ተሳስተናል። https://t.me/EotcTaskForce

ጅራፍ ራሷ ገርፋ ራሷ ትጮኻለች።የሚታረደው ኦርቶዶክስ የሚሰደደው ኦርቶዶክ ።አራጁም አሳዳጁም ሙስሊም።ለጥቂት ባለ አእምሮ ሙስሊሞች ብለን ብዙ ከመናገር ተቆጥበናል።ሙስሊሞች ገደሉን ከማለት ይልቅ ለይ
ጅራፍ ራሷ ገርፋ ራሷ ትጮኻለች።የሚታረደው ኦርቶዶክስ የሚሰደደው ኦርቶዶክ ።አራጁም አሳዳጁም ሙስሊም።ለጥቂት ባለ አእምሮ ሙስሊሞች ብለን ብዙ ከመናገር ተቆጥበናል።ሙስሊሞች ገደሉን ከማለት ይልቅ ለይተን ወሀቢያ ገደለን ነው ያልነው። እውነት እንነጋገር ከተባለ አርሲ ላይ በሚፈጸመው ጅሃድ ሴቶች ሳይቀሩ ተሳታፊዎች ናቸው።በአሰኮ በመርቲ በጀጁና በጉና ወረዳ በቀጥታ ሴቶች ወጥተው የኦርቶዶክሳውያንን ቤት ዘርፈዋል ።በሽርካ ወረዳ በሦስት ቀበሌዎች ማለትም በሚታና ጋዶ፣በሰንጎ ያያና በአኖሌ ሴቶቹ ከወንዶቹ ጋር ተሰልፈው የ460 የኦርቶዶክሳውያንን ቤት ዘርፈዋል መውስድ ያልቻሉትን እሳት ለቀውበታል። እኛ ይኽን አደባባይ ላይ አውጥተን አላጯጯኽነውም። ከእንግዲህ ግን አናለባብስም ሁሉን ነገር አደባባይ ላይ እናወጠዋለን።