ch
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

前往频道在 Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

显示更多
7 370
订阅者
+424 小时
+907
+34030
帖子存档
ይኽን ጽሑፍ በድጋሚ ላጋራችሁ
+1
ይኽን ጽሑፍ በድጋሚ ላጋራችሁ

ሥርዐቱ በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመሸፋፈን የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም።ሆኖም ግን ማንም የሚሸወድለት የለም።
ሥርዐቱ በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመሸፋፈን የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም።ሆኖም ግን ማንም የሚሸወድለት የለም።

ልብ በሉ ቀይ ምልክት ያደረግሁባቸው አከባቢዎች በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከኦርቶዶክሳውያን የጸዱ አከባቢዎች ይሆኑ ዘንድ የተመረጡ አከባቢዎች ናቸው።
ልብ በሉ ቀይ ምልክት ያደረግሁባቸው አከባቢዎች በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከኦርቶዶክሳውያን የጸዱ አከባቢዎች ይሆኑ ዘንድ የተመረጡ አከባቢዎች ናቸው።

photo content

ልብ በሉ ቀይ ምልክት ያደረግሁባቸው አከባቢዎች በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከኦርቶዶክሳውያን የጸዱ አከባቢዎች ይሆኑ ዘንድ የተመረጡ አከባቢዎች ናቸው።
ልብ በሉ ቀይ ምልክት ያደረግሁባቸው አከባቢዎች በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከኦርቶዶክሳውያን የጸዱ አከባቢዎች ይሆኑ ዘንድ የተመረጡ አከባቢዎች ናቸው።

ይህ  ጽሑፍ በጭብጥ ደረጃ  የእኛ የኦርቶዶክሳውያንን ወቅታዊ መከራ፣ የህልውና ሥጋት እና ከዚህ ሥጋት ለመውጣት መከተል  ስላለብን የመፍትሔ አቅጣጫዎች የሚያትት እጅግ ጥልቅ፣ ቀስቃሽ እና ወቅታዊ መልእክት ነው። ጽሑፉ ከላይ ላዩን ሲታይ የትጥቅ ወይም ራስን መከላከልን ብቻ የሚጠቁም ቢመስልም፣ በጥልቀት ሲመረመር ግን የንቃተ ህሊና፣ የድርጅታዊ ጥንካሬ፣ የስነ-ልቦና እና የሃይማኖታዊ ማንነት ትንሳኤ የመፍጠር ጥሪ ነው። የተነሱትን 7 ነጥቦች እና ዋናውን መልእክት በስፋትና በጥልቀት እንደሚከተለው እንመርምረው፦ . የመፍትሔ ፍለጋ አቅጣጫን መለወጥ (Paradigm Shift) ጽሑፉ የሚጀምረው እስካሁን የተሄደባቸው መንገዶች (የሚዲያ ጩኸት፣ ሻማ ማብራት፣ መግለጫ ማውጣት፣ ከገዳይ ሥርዓት ጋር መነጋገር) መፍትሔ እንዳላመጡ በመግለጽ ነው። ይህ የሚያሳየው፦ ✍የተማጽኖ ፖለቲካ ማክተሙን፦ ከገዳይ ወይም መብትን ከሚነፍግ አካል ዘንድ ፍትህን መለማመጥ ዋጋ እንደሌለው ይገልጻል። ✍ በተግባር የተደገፈ ጥረት፦ "በጸሎት ብቻ አይቆምም" የሚለው ሃሳብ ጸሎትን ለመንቀፍ ሳይሆን፣ ያዕቆብ መልእክት ላይ "ሥራ የሌለው እምነት የሞተ ነው" እንደሚለው፣ ጸሎት ከተግባራዊ ጥንቃቄና ራስን ከመጠበቅ ጋር አብሮ መሄድ እንዳለበት ለማሳሰብ ነው። ሰባቱን የማሸነፊያ  የምክንያት ነጥቦች በጥልቀት መተንተን 1) እውነት አለን (የሞራል የበላይነት) አንድ ማኅበረሰብ ለመንቃትና ራሱን ለመከላከልና የሞራል የበላይነት (Moral High Ground) ያስፈልገዋል። ጽሑፉ የኦርቶዶክሳውያንን ዓላማ ፍጹም ሰላማዊና ፍትሐዊ ያደርገዋል፦   ዓላማው ሌላውን ለማጥፋት፣ ድንበር ለመግፋት ወይም ሌላውን እምነት ለማጥፋት ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠውን የመኖር መብት (Right to Life) ለማስከበር ነው።   ይህ ፍፁም ፍትሐዊ ዓላማ ደግሞ በማንኛውም ዓለም አቀፍ ሕግና የተፈጥሮ ሥርዓት የተፈቀደ የ"ራስን የመከላከል መብት" (Self-defense) ነው። 2) እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው (መንፈሳዊ ጽናት) ኦርቶዶክሳውያን እየደረሰባቸው ያለው መከራ በሃይማኖታቸውና በማንነታቸው ምክንያት እንደሆነ ይገልጻል።   ሰማዕትነት በክርስትና ታሪክ አዲስ ባይሆንም፣ መከራው የእግዚአብሔርን ስም በማመን የመጣ ስለሆነ፣ እግዚአብሔር በጊዜውና በሰዓቱ ለፍርድና ለነጻነት እንደሚነሳ መንፈሳዊ ተስፋን ይሰጣል። እግዚአብሔር ከእውነትና ከተበዳዮች ጋር ነው። 3) የአባቶቻችን ልጆች ነን (ታሪካዊ ማንነትና ቅብብሎሽ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የታሪክ፣ የነጻነትና የጀግንነት ማዕከል ናት።   አባቶች ቅድስት ሀገርንና ሃይማኖትን ጠብቀው ያቆዩት በተንበረከከ ማንነት ሳይሆን፣ እምነታቸውን በጽናት፣ ሀገራቸውን በአርበኝነት ጠብቀው ነው። ይህ ነጥብ የአሁኑ ትውልድ ያንን የታሪክ አደራና የጀግንነት ደም በውስጡ እንዳለ እንዲገነዘብና የበታችነት ስሜትን እንዲያስወግድ ያነሳሳል። 4) ብዛት አለን (ስትራቴጂካዊ አቅም) ብዛት ብቻውን ኃይል ባይሆንም፣ ሲደራጅና ዓላማ ሲኖረው ግን ታላቅ አቅም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በአኃዝ ያላቸውን ከፍተኛ ቁጥር ለህልውናቸው፣ ለአንድነታቸውና እርስ በርስ ለመደጋገፍ ከተጠቀሙበት ማንኛውንም አይነት ጥቃት መመከት እንደሚችሉ ያሳያል። ዋናው ቁልፍ ቁጥሩ ሳይሆን ቁጥሩን ወደ ኃይል የሚቀይር አደረጃጀት ነው። 5) ገዳዮቻችን ፈሪዎች ናቸው (የጠላት ስነ-ልቦናዊ ድክመት) ጥቃት አድራሾች ጠንካራ መስለው የሚታዩት በጥንካሬያቸው ሳይሆን፣ በእኛ ድንዛዜ መሆኑ ነው። በማኅበራዊ ሚዲያ በሚደረግ ጩኸት እንኳ የሚደነግጡ ፈሪዎች መሆናቸውን በመግለጽ፣ የኦርቶዶክሳውያንን ስነ-ልቦናዊ የበላይነት ይገነባል። ያስጠቃን የራሳችን "አለመንቃትና አለመደራጀት" (Lack of cohesion) መሆኑን በግልጽ ያሳያል። 6) ዘመድ ስለሌለን (ራሳቸውን እንዲያምኑ ማድረግ) ይህ በጣም ወሳኝ የሆነ እሳቤና የስትራቴጂ እውነታ ነው። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ሆነ የውስጥ የፖለቲካ ኃይሎች በራሳቸው ጥቅምና አጀንዳ ላይ እንጂ በኦርቶዶክሳውያን መታረድ ላይ እውነተኛ ሐዘን እንደሌላቸው ይገልጻል።   "ዘመድ የሌለው" አካል ደግሞ ማንን መጠበቅ እንዳለበት ያውቃል—ራሱንና እግዚአብሔርን ብቻ! ይህ ሁኔታ ማኅበረሰቡ ከከንቱ ተስፋ ወጥቶ በራሱ እግር እንዲቆም (Self-reliance) ያደርገዋል። #በሃገራችን_ኢትዮጵያ_እየተፈጸመ_ያለው_የኦርቶዶክሳውያን_እልቂት_የመንግሥት_መዋቅር_የሚያውቀው_የሚደግፈው_ሽፋን_እየሰጠ_የሚያበረታታው_እንጂ_ባልታወቁ_ኃይሎች_የሚፈጸም_ወንጀል_አይደለም 7) ኦርቶዶክሳዊነት በራሱ አሸናፊነት፣ አርበኝነት ነው ኦርቶዶክሳዊነት የፍርሃት፣ የሽንፈት ወይም የይሉኝታ እምነት አይደለም። በታሪክ ማዕበል፣ በስደትና በመከራ ውስጥ አልፎ የጸና አሸናፊ እምነት ነው። ጽሑፉ ይህንን ለማጠናከር ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ሮሜ ሰዎች በጻፈው መልእክት ይደመድማል፦ "በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን" (ሮሜ 8:37) ይህ ጥቅስ ክርስቲያኖች በመከራ፣ በስደት፣ በሰይፍ ወይም በጥቃት ውስጥ ቢሆኑ እንኳ ፍጻሜአቸው ፍጹም አሸናፊነት (በምድርም በሰማይም) መሆኑን የሚያረጋግጥ የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ነው። ማጠቃለያ የዚህ ጽሑፍ ዋና መልእክት "ከእንቅልፍ ንቁ፣ እርስ በርስ ተደራጁ፣ የማንነታችሁና የነጻነታችሁ ጠባቂዎች ራሳችሁ ናችሁ" የሚል ነው። ማኅበረሰቡ ከተገብሮ ተመልካችነት (Passive victim) ወደ ንቁ ራስን ተከላካይነት (Active self-defender) እንዲሸጋገር ስነ-ልቦናዊ፣ ታሪካዊና መንፈሳዊ ስንቅ የሚሰጥ ጽንሰ-ሃሳብ ነው።

photo content
+1

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፥እልቂታችን፦ 👉 በሚዲያ ጩኸት ብቻ አይቆምም 👉 ከገዳይ ሥርዐት ጋር በመነጋገር አይቆምም 👉ሻማ በማብራት አይቆምም 👉 በመግለጫ ጋጋታ አይቆምም 👉በጸሎት ብቻ አይቆምም 👉በምንደኛ ጳጳሳት ቁማራዊ ንግግር አይቅምም 👉ገዳይን በመለማመጥ አይቆምም አዎ እልቂታችን የሚቆመው ራሳችንን መከላከል ስንጀምር ብቻ ነው። ራሳችንን መከላከል ብንጀምር  ያለጥርጥር ገዳዮቻችንን እናሸንፋቸዋለን።ምክንያቱም፦ 1)  እውነት አለን፦ የምንደራጀው ራሳችንን የምንከላከለው  እንደ ሌሎቹ  ዘር ለማጥፋት፣ከእኛ ውጭ ሌላ እምነት አይኑር ለማለት፣ድንበር ለማስፋት ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠንን የመኖር ነጻነታችንን ለማስከበር ነው።እውነትን የያዘ ደግሞ ሁሌም አሸናፊ ነው። 2)እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፦ እውነት ስላለን እግዚአብሔር ይረዳናል።የምንታረደው፣የምንገደለው የምንሰደደው በገዛ ሀገራችን ላይ ባይተዋር የሆነው እርሱን በማመናችን ነውና 3) የአባቶቻችን ልጆች ነን፦ የቀደምት አባቶቻችን ጀግኖች፣አርበኞች ነበሩ በሃይማኖታቸውና በሀገራቸው የማይደራደሩ። 4)ብዛት አለን፦ ብዛታችንን ለኅልውናችን ከተጠቀምንበት እናሸንፋለን 5)ገዳዮቻችን ፈሪዎች ናቸው፦ ያስጠቃን የእኛ  ኅብሩት ማጣት፣የእኛ መከፋፈል፣የእኛ ማሪ ማጣት ፣የእኛ አስቀድሞ  አለመንቃት  ነው እንጂ ገዳዮቻች ጠንካራ ወይም ከእኛ የተሻሉ ሆነው አይደሉም።የማኅበራዊ ሚዲያ ጩኸታችን እረፍት የሚነሳቸው ፈሪዎች ናቸው። 6) ዘመድ ስለሌለን፦ ዓለም ሁሉ በሞታችን ስምም ነው።ከቤተ እምነቶች እስከ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር የእኛ ከምድረ ገጽ መጥፋት የሚያሳስበው የለም እንደውም ደስተኞች ናቸው።ዘመድ እንደሌለው  ያወቀ የተረዳ ደግሞ  የከፈለውን ዋጋ ከፍሎ ነጻነቱን ያስከብራል 7) ኦርቶዶክሳዊነት በራሱ አሸናፊነት፣አርበኝነት ነው፦ "በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን"።ሮሜ 8:37 https://t.me/Eyo21e

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፥እልቂታችን፦ 👉 በሚዲያ ጩኸት ብቻ አይቆምም 👉 ከገዳይ ሥርዐት ጋር በመነጋገር አይቆምም 👉ሻማ በማብራት አይቆምም 👉 በመግለጫ ጋጋታ አይቆምም 👉በጸሎት ብቻ አይቆምም 👉በምንደኛ ጳጳሳት ቁማራዊ ንግግር አይቅምም 👉ገዳይን በመለማመጥ አይቆምም አዎ እልቂታችን የሚቆመው ራሳችንን መከላከል ስንጀምር ብቻ ነው። ራሳችንን መከላከል ብንጀምር  ያለጥርጥር ገዳዮቻችንን እናሸንፋቸዋለን።ምክንያቱም፦ 1)  እውነት አለን፦ የምንደራጀው ራሳችንን የምንከላከለው  ዘር እንደ ሌሎች ለማጥፋት፣ከእኛ ውጭ ሌላ እምነት አይኑር ለማለት፣ድንበር ለማስፋት ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠንን የመኖር ነጻነታችንን ለማስከበር ነው።እውነትን የያዘ ደግሞ ሁሌም አሸናፊ ነው። 2)እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፦ እውነት ስላለን እግዚአብሔር ይረዳናል።የምንታረደው፣የምንገደለው የምንሰደደው በገዛ ሀገራችን ላይ ባይተዋር የሆነው እርሱን በማመናችን ነውና 3) የአባቶቻችን ልጆች ነን፦ የቀደምት አባቶቻችን ጀግኖች፣አርበኞች ነበሩ በሃይማኖታቸውና በሀገራቸው የማይደራደሩ። 4)ብዛት አለን፦ ብዛታችንን ለኅልውናችን ከተጠቀምንበት እናሸንፋለን 5)ገዳዮቻችን ፈሪዎች ናቸው፦ ያስጠቃን የእኛ  ኅብሩት ማጣት፣የእኛ መከፋፈል፣የእኛ ማሪ ማጣት ፣የእኛ አስቀድሞ  አለመንቃት  ነው እንጂ ገዳዮቻች ጠንካራ ወይም ከእኛ የተሻሉ ሆነው አይደሉም።የማኅበራዊ ሚዲያ ጩኸታችን እረፍት የሚነሳቸው ፈሪዎች ናቸው። 6) ዘመድ ስለሌለን፦ ዓለም ሁሉ በሞታችን ስምም ነው።ከቤተ እምነቶች እስከ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር የእኛ ከምድረ ገጽ የሚያሳስበው የለም እንደውም ደስተኞች ናቸው።ዘመድ እንደሌለው የተረዳ ደግሞ  የከፈለውን ዋጋ ከፍሎ ነጻነቱን ያስከብራል 7) ኦርቶዶክሳዊነት በራሱ አሸናፊነት፣አርበኝነት ነው፦ "በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን"።ሮሜ 8:

እስካሁን በመረጃ ላይ ፈጣኖች ሽርካዎች ናቸው።ሌላ ወረዳዎች አሁንም በጣም ይቀራቸዋል።አሰኮ፣መርቲ፣ጮሌ፣ጉና፣ጢቾ፣ሮቤ፣ጀጁ፣ዲገሉና ጢጆ፣ጢዮ፣ሆንቆሎ፣ሙኔሳ፣አሚኛ፣ጎሎልቻ .....ይታሰብበት።ከጢቾ አከባቢማ አንድም መረጃ ሲወጣ አላይም። ባለፈው አሰኮ ላይ በተፈጸመው ጭፍጨፋና የቤተ ክርስቲያን ቃጠሎ ቪድዮ ወይም ምስል ባለመኖሩ ለተሳሳቱ መረጃዎች እንድንጋለጥ አድርገውናል በራሳችን ሰዎች እንድንቀጠቀጥ አድርጎናል።አርሲ ተቃጠለ ተብሎ የተለቀቀው ቤተ ክርስቲያን ከ4ዓመታት በፊት በወራቤ የተቃጠለ የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ነው።የአርሲ ሀገረ ሴብከት ሚዲያ ሳይቀር ምስሉን በመቀም ብዙዎችን አደነገግሯል ዘረኞችም እንዳሻቸው እንዲፈነጩብን በር ከፍቷል። በአማራ ክልል ታቦት ተሸክመው የሚሄዱ ሰዎችን የቤተ ክርስቲያን የውስጥ መሽገሮች አርሲ የሆነው ነው ብለው ብዙዎችን አሳስተዋል በዚህም ምክንያት ሕዝብ ሲያልቅ አንዳች መስመር ያልጻፉ የዘር ሲኖዶስና የዘር ማኅበር አቀንቃኞች "በሕዝባችን ላይ ተዘመተ"እስከመጻፍ ደርሰዋል። ይህ ሁሉ ክፍተት የተፈጠረው በቪድዮ ወይም በፎቶ የተደገፈ መረጃ ከቦታው ባለመገኘቱ ነው።

የኦሮሚኛ ትርጉሙ… "ከቀሲስ ነዋይ ካሳሁን ገፅ ላይ ነው ያገኘሁት። እኔ ስሰማው የጎደለ የመሰለኝን ትንሽ ጨምሬበታለሁ" ይቅርታ ቀሲስ። "…በቀን 13 በቀን 9 ዘበነ አበበን ገድለውብናል። በመቀጠል ከዚህ የተነሳ አሁን የተቃጠለው ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን ብቻ ነው። የሙስሊም እምነት ሆኖ የሚሊሻ ቤት ራሱ አልተቃጠለም። ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው? በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ 'አርባ ቀላ' ላይ ለወታደሮች በሬ አርደው እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት። ቃጠሎው ከተፈጸመ በኋላ ነው ወደ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው። ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አካላት ጋር ነው። "…ሸኔ (የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል። አሁንም ሸኔ ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው? ባሻ ግርማ እኮ አለ፣ ቶሌራም አለ፣ ምስክር አለን አሰኮ ነው ያለው። የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ሀብታችንን የዘረፉት። ሙሉውን የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን። እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ እርዳታ ጠይቄ ነበር፣ ለ26 ሰው ብቻ የሚሆን ነበር የተሰጠኝ። "ተሰደው በሌላ አካባቢ ላይ አሉ እኮ፣ እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም? በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት?' ስላቸው፣ "እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም፣ እነርሱ እኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት" አሉኝ። ማን ማንን ይወጋል? አካባቢው የምንተዳደረው በመንግሥት ስር እኮ ነው። "…ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ ናቸው እንጂ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው። ቀጥሎም አሁን የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን። ይኸው አባታችን አሉ። በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው፣ ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት። እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው "አንሰማም" ነው ያሉት። አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ፣ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያን ቢታነጽ፣ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው በሚከተሉት ቅድመ ሁኔታዎች ነው፦ "…አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥትና የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት የአራጁ ቡድን (ሸኔ) ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት። "…ሁለተኛ፦ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአካባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አካባቢ ሲያደርገው ነው። አካባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድናልቅ ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው? ይህ ጠላት መያዝ አለበት፣ በመዋቅር ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ። እኛን ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን፦ አንደኛው ጠላት በጫካ ያለው ነው። ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ነው። ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያለው ጠላት ነው። "…ለማንኛውም ሕዝቡን እየጨረሰ፣ እያጸዳ ያለው የኦሮሞ እስላማዊው የአቢይ አሕመድ አገዛዝ ነው። ጳጳሳቱ እዚህ ደርሰው ይህንና ይሄን የመሰለ የሕዝብ ብሶት እንዳይሰማ ስለፈለገ ነው የኦሮሞ የወሀቢያ እስላም መንግሥት ከመንገድ የመለሳቸው። አቢይ አሕመድ ክርስቲያን ጴንጤ የሚመስልህ ደናቁርት አሁንም እግዚአብሔር ምሕረቱን ይላክልህ። • ብልጽግና ማለት የጴንጤነትን ለምድ የለበሰ እና ከነገድ ዐማራን፣ ከሃይማኖት ኦርቶዶክስን ለመብላት የተላከ የኦሮሚያ ወሀቢያ እስላም ተኩላ ነው። አለቀ።

የ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ሆይ አደራችሁን ከማንም መፍትሔ እንዳትጠብቁ።ከሌላ ቦታ መጥቶ እናንተን ሊታደጋችሁ ነጻ ሊያወጣችሁ የሚችል ምድራዊ ኀይል የለም። ሲኖዶሱም በፍጹም ሊታደጋችሁ አይችልም ያስጨርሳችኋል እንጂ።የከተሜው ሕዝብም በቀን ሚሊየን ሰው ቢያልቅ አይሞቀው አይበርደው። የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነትና ማኅበራት በመንግሥት የደኅንነት አካላት ተጥለቅልቀዋል ። ዲያስፖራውም በዝምታ ተውጧል።ስለዚህ ራሳችሁን የምታስከብሩት እናንተው ራሳችሁ ናችሁ ።ትናንት ከሆነው አሁን እየሆነ ካለው ይልቅ ነገ ሊሆንብን ዘንድ ያለው የከፋ ነውና ዘመኑ በሚፈልገው መጠን ሆኖ መገኘት ያስፈልጋል።በየከተማው እየተሰደዱ ከገዳይ የበሰበሰ ዱቄት እየተቀበሉ በመኖር መከራው አይቆምም።ቆርጦ መነሳትና ራስን መከላከል ብሎም ገዳዮችን አሳዶ ማጥቃት ያስፈልጋል። አሊያ ግን አርሲ በፍጹም መከራው አይቆምም።አርሲ ብቻ ሳይሆን ምሥራቅ ሸዋ፣ባሌ፣ቦረና፣ጉጂ፣ሐረርጌና ሐረር የአራጆቹ የጥቃት ዒላማ ሆነዋል።ሌሎች ክልሎችም ጊዜያቸውን ጠብቀው መከራውን ይቀምሷታል አዲስ አበባ ሳይቀር የገፋቱ ቀማሽ ትሆናለች።መፍትሔው ቀድሞ መንቃትና ራስን መከላከል ነው።

እዚህ ቻናል አርሲዎች አላችሁ እንዴ፺ እስቲ በዚህ ምልክት ግለጹልኝ❤️

photo content

ይሰማል?

update‼️ በ ቱንቢ ሚዲያ በጥምረት ሚዲያ በዋቄ ሚዲያ በEMS በAnchor ሚዲያ እና በሌሎችም እየተላለፈ ነውና ገብተን እንከታተል

ገብተን እንከታተል በየሚዲያው ሼር እናድርግ

አርሲ ሽርካ!! በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ትናንት ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በጃዊ ዋጬ ቀበሌ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በአራጁ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ተከፍቶባቸው አንድ ኦር
+2
አርሲ ሽርካ!! በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ትናንት ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በጃዊ ዋጬ ቀበሌ ኦርቶዶክሳውያን ላይ  በአራጁ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ተከፍቶባቸው አንድ ኦርቶዶክሳዊ ሲገደል 50 የቀንድ ከብቶች ተዘርፈዋል ።የተገደለው ደለለኝ ነጋሽ ይባላል።   በመንግሥት መዋቅር የሚደገፍና ከአልሸባብ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ያለው ይህ አራጅ  ቡድን አመጣጡ   በአቦ ቤተ ክርስቲያን  አስቀድሰው  በረከት በቋደስ ላይ ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን እንደከዚህን በፊቱ በጅምላ ለመጨፍጨፍ ነበር ግን እንዳሰበው አልሆነለትም። የመንግሥት ኀይል  ፈጥኖ ደርሶ እርምጃ መውሰድ ይችል ነበር ነገር ግን  አራጆቹ መውጣታቸውን ሲያረጋግጥ ነው ወደ  ስፍራው ያቀናው ።ሁለቱም ተናበው ነው የሚሠሩት ። በዚሁ ቀበሌ ላይ  በየካቲት 19&20/2018ዓ.ም በተፈጸመው ጥቃት 29 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ይታወቃል። ይኽ በእንዲህ እንዳለ በ04/09/2018ዓ.ም  በእዚሁ ወረዳ በሶሌ  ዲገሉ ቀበሌ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከረፋዱ 4:00  ጀምሮ እስከ 10:00 ሰአት ሲታገሉ መከላከያ  ከ 7ኪ.ሚ ባልበለጠ ርቀት ሶሌ ( ቻይና ካምፕ) የሚባል ቦታ ላይ ሆነው ይከታተሉ ነበር።  የተንቀሳቀሱት  አራጁ(ኢስላማዊ ታጣቂው) ቡድን ከቦታው ለቆ ከሄደ በኋላ  12ሰአት  አከባቢ ነው።ሄደውም  ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ አልደረሱም  የቀበሌ ግብርና ግቢ ውስጥ ነው የሰፈሩት።ሕዝባችን እንዲህ ባለ ስልት እተገደለና እየተጸዳ ነው።