ch
Feedback
LinkRise Solutions PLC™

LinkRise Solutions PLC™

前往频道在 Telegram

የሰለጠኑና ክትትል የሚደረግላቸዉ የቤት አጋዦች፣ Professionals ሰራተኞች ለድርጅቶች፣ የጥበቃና የጽዳት አገልግሎት ...ከፈለጉ ሊንክ ራይዝ ሶሉሽንስ አለልዎት✅ 0916898969/0976851818 መገናኛ ገነት ኮሜርሻል 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ 309 ላይ እንገኛለን።

显示更多
埃塞俄比亚14 679未指定类别
515
订阅者
+524 小时
+577
+17530
帖子存档
ክፍት የሥራ ቦታ Link Rise Solutions PLC በአዲስ አበባ ከአጋር የመጀመሪያና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ጋር በመተባበር በሚከተሉት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይ
ክፍት የሥራ ቦታ Link Rise Solutions PLC በአዲስ አበባ ከአጋር የመጀመሪያና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ጋር በመተባበር በሚከተሉት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፦ አስተማሪዎች – ከድፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ረዳት መምህራን – ከድፕሎማ ወይም ከዚያ በላይ ሞግዚቶች (KG Nanny) – ከ10ኛ ክፍል የጨረሱ ወይም ከዚያ በላይ_ ዳይሬክተሮች – በትምህርት አመራር ወይም ተዛማጅ ዘርፍ የተመረቁ 👉 በሁሉም መደቦች ከ0 ዓመት የስራ ልምድ ጀምሮ ማመልከት ይቻላል። 👉 በነገው ትውልድ ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ ለመፍጠር የምትፈልጉ እና በትምህርት መስክ የተማሩ ባለሙያዎች እንዲያመለክቱ እንጋብዛለን። የመመዝገቢያ ሊንክ፦ https://forms.gle/7uktp4vvNoKUKnLs8

JOB VACANCY ANNOUNCEMENT We are hiring on behalf of our partner school located in Ayat, on the way to Tafo for the following position: #Female Accountant (School Admin Staff) Employment Type: Permanent | Full-Time Requirements: * Proven experience as an Accountant in organizations/institutions (school experience is an advantage) * Banking industry experience is not eligible for this position * Strong knowledge of accounting principles and financial reporting * Experience in budget preparation, payroll, and financial documentation * Proficiency in accounting software and MS Office * Good organizational skills and attention to detail * Female candidates are encouraged to apply --- Salary: Negotiable Duty Station: Ayat (on the way to Tafo) How to Apply: Interested and qualified applicants are invited to submit their CV and relevant credentials. *Recruitment is conducted on behalf of our partner school to strengthen their administrative and financial management team.* #JobVacancy #AccountantJobs #SchoolJobs #AdminStaff #HiringNow #AyatJobs #TeachingSupport #EducationSector #EthiopiaJobs #FinanceJobs

JOB VACANCY ANNOUNCEMENT We are hiring on behalf of our partner school located in Ayat, on the way to Tafo for the following
JOB VACANCY ANNOUNCEMENT We are hiring on behalf of our partner school located in Ayat, on the way to Tafo for the following position: KG Nanny Employment Type: Permanent | Full-Time Requirements: * Minimum Education Level: Grade 10 and above * Experience working in Kindergarten or childcare is preferred * Passionate, patient, and caring toward children * Ability to support KG teachers in daily classroom activities * Good hygiene and child-handling practices Salary: Negotiable Duty Station: Ayat (on the way to Tafo) How to Apply: Interested applicants are invited to apply by submitting their CV and relevant credentials.

JOB VACANCY ANNOUNCEMENT We are hiring on behalf of our partner school located in Ayat, on the way to Tafo for the following positions: 1️⃣ Afan Oromo Teacher Positions: 2 Employment Type: Permanent | Full-Time Requirements: * Qualified in Afan Oromo Language or related field * Prior teaching experience is preferred * Strong classroom management skills * Commitment to student learning and professional ethics 2️⃣ Assistant Teacher Employment Type: Permanent | Full-Time Requirements: * Education Level: Grade 12 and above * Passion for working with children * Support lead teachers in classroom activities * Good communication and teamwork skills * Experience is an advantage but not mandatory Salary: Negotiable Duty Station: Ayat (on the way to Tafo) How to Apply: Interested and qualified applicants are invited to apply by submitting their CV and relevant credentials. Apply via Telegram: @Link_Rise_solutions LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity. Join our telegram channel https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0 #JobVacancy #SchoolTeacher #Assistantteacher #Education #Female Jobs

Job Vacancy Announcement – School Directors (On Behalf of Partner Schools) LinkRise Solutions is hiring qualified and experienced professionals on behalf of partner schools for leadership positions. --- ### 1️⃣ Primary School Director – (1 Position) 📍 Location: Koye 💼 Employment Type: Permanent 💰 Salary: Negotiable 📌 Experience: Mandatory – Proven experience in school leadership and management required Key Responsibilities: • Overseeing academic and administrative operations • Supervising teachers and support staff • Ensuring quality teaching and learning outcomes • Strengthening school performance and systems --- ### 2️⃣ KG Director – (1 Position) 📍 Location: Koye 💼 Employment Type: Permanent 💰 Salary: Negotiable 📌 Gender Requirement: Female 📌 Experience: Mandatory – Proven experience in Kindergarten/Early Childhood leadership required Key Responsibilities: • Managing KG academic programs and daily operations • Supervising KG teachers and caregivers • Ensuring child-centered, safe learning environments • Engaging with parents and school management --- 📩 How to Apply: Apply via Telegram: @Link_Rise_solutions LinkRise Solutions – Connecting Talent with Opportunity. Join our telegram channel https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0 #JobVacancy #SchoolDirector #KGDirector #PrimaryDirector #EducationLeadership #KoyeJobs

Job Vacancy Announcement – KG Assistant We are looking for a passionate and caring Kindergarten (KG) Assistant to join our te
Job Vacancy Announcement – KG Assistant We are looking for a passionate and caring Kindergarten (KG) Assistant to join our team. 📍 Location: Koye 💼 Employment Type: Permanent 💰 Salary: Negotiable 🎓 Qualification: Relevant training/education in Early Childhood or related field 📌 Experience: Experienced candidates are highly preferred Key Responsibilities: • Assisting the lead teacher in classroom activities • Supporting children’s learning and daily routines • Helping prepare teaching materials • Maintaining a safe and child-friendly environment If you are enthusiastic about working with young learners and contributing to early childhood development, we encourage you to apply. 📩 How to Apply: Apply via Telegram: @Link_Rise_solutions #JobVacancy #KGAssistant #TeachingJobs #EarlyChildhoodEducation #KoyeJobs

Job Title: English and science Teacher (Primary School) Job Type: On-site – Permanent (Full-time) Work Location: Koye project 18 Salary: Monthly Deadline: February 13, 2026 Job Description: We are seeking a qualified and dedicated English and Science Teacher for the Primary School level in Koye Interested candidates are invited to send their CV and educational testimonials via Telegram: @Link_Rise_solutions From: Link Rise Solutions

https://vm.tiktok.com/ZS9JRRDMFw1GJ-9qTUc/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite

Job Title: English Teacher (Primary School) Job Type: On-site – Permanent (Full-time) Work Location: Ayat, Addis Ababa Salary: Monthly Deadline: February 9, 2026 Job Description: We are seeking a qualified and dedicated English Teacher for the Primary School level in Ayat, Addis Ababa. Interested candidates are invited to send their CV and educational testimonials via Telegram: @Link_Rise_solutions From: Link Rise Solutions

Open Teaching Positions 📢 Calling Passionate Educators in Addis Ababa! 📢 Join LinkRise Solutions PLC in shaping the future generation! We're seeking dedicated and skilled teachers to join our team and make a real impact on students from KG to Grade 12. Why Join LinkRise? * Make a Difference: Help us ensure educational quality in schools across Addis Ababa and beyond. * Growth Opportunities: We welcome both recent graduates and experienced teachers seeking main and assistant positions. * Impactful Work: Contribute to the development of competent and confident learners. We're Looking For: * Teachers with a passion for education and a commitment to student success. * Individuals with diverse fields of study and expertise. * Enthusiastic educators ready to inspire and empower young minds. If you're ready to elevate education in Addis Ababa, we encourage you to apply! ➡️ Register your interest and qualifications through this link: https://forms.gle/GLM7TW7f4jLoqpCy8 #AddisAbabaJobs #EthiopiaJobs #TeacherJobs #EducationJobs #Hiring #NowHiring #Education #Teaching #CareerOpportunity #Ethiopia #KGTeacher #HighSchoolTeacher #ElementaryTeacher Join our telegram channel https://t.me/+awJByPcwqdthNTA0

🎓 የመምህራን ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል በሊንክራይዝ ሶሎሽንስ ለመጀመሪያ እና ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን የተዘጋጀ ስልጠናን በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል። ስልጠናው በሚከተሉት ዋና ዋና ጉዳ
+4
🎓 የመምህራን ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል በሊንክራይዝ ሶሎሽንስ ለመጀመሪያ እና ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን የተዘጋጀ ስልጠናን በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል። ስልጠናው በሚከተሉት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ አተኩሯል፡፡ ✔️ Teacher ethics and professionalism ✔️ Child-centered and learner-centered teaching approaches ✔️ Effective communication with children ✔️ The evolving role of teachers in 21st-century education ስልጠናው መምህራንን በክፍል ውስጥ ተግባራዊ የማስተማር ክህሎቶች፣ የተሻለ ሙያዊ አመለካከት እና ተማሪን ማዕከል ያደረገ የትምህርት አቀራረብ እንዲተገብሩ የሚያግዛቸው ነው። 📢ሊንክራይዝ ሶሎሽንስ ከዚህ በኋላም የሚከተሉትን አካላት በስልጠናችን እንዲሳተፉ እና ተጠቃሚ እንዲኦኑ ይጋብዛል፡፡ 🏫 ት/ቤቶችና የት/ቤት ባለቤቶች 👩‍🏫 መምህራን (የመንግስትና የግል) 👨‍👩‍👧 ወላጆችና የወላጅ ማህበራት 🏢 የትምህርት ቢሮዎችና ተቋማት በት/ቤትዎ ፍላጎት መሰረት የተዘጋጁ የመምህራን ስልጠናዎችን፣ የትምህርት ኮንሰልታንሲ እና የአካዳሚክ ድጋፍ አገልግሎቶችን እንሰጣለን። 📍 የቢሮ አድራሻ 📌 ጉርድ ሾላ፣ አብነት ግራንድ ሞል ቢሮ ቁጥር 09 📞 ያግኙን ☎️ ስልክ: 0916898969 ወይም 0976851818 📧 ኢሜይል: linkrisesolutions2018@gmail.com 🌐 ማህበራዊ ሚዲያ: Telegram: t.me/linkrisesolutions ✨ አብረን የትምህርት ጥራትን እና የተማሪዎች ስኬትን እውን እናደርጋለን። 📩 ዛሬውኑ ያግኙን እና የት/ቤትዎን ስልጠና ያስጀምሩ።

መቐለ ዩኒቨርሲቲ በአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም ለመሰልጠን ያመለከቱና የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ያለፉ አመልካቾች ተጨማሪ ማረጋገጫ ማስገባት እንደሚጠበቅባቸው አሳውቋል፡፡ በዚህም የመቐለ ዩኒቨር
መቐለ ዩኒቨርሲቲ በአማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም ለመሰልጠን ያመለከቱና የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ያለፉ አመልካቾች ተጨማሪ ማረጋገጫ ማስገባት እንደሚጠበቅባቸው አሳውቋል፡፡ በዚህም የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ኤዱኬሽን ሳይንስ ትምህርት ቤት ያወጣው አመልካቾች ዝርዝር ላይ "to be verified" የተባላችሁ በሙሉ፣ የመጀመሪያ ዲግሪ ሰርተፊኬታችሁን እስከ ጥር 17/2018 ዓ.ም ለትምህርት ቤቱ እንድታስገቡ ተብሏል፡፡ እስከተጠቀሰው ቀን ድረስ ሰነዳቸውን የማያስገቡ አመልካቾች በሌሎች ዕጩዎች እንደሚተኩ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ አመልካቾች ዝርዝር 👇🏻 https://drive.google.com/file/d/1N6_CNkRjWZeX4LQXIDQGOxRx-4P8wbc-/view መቐለ ዩኒቨርሲቲ በአምስት የትምህርት ዘርፎች ማለትም ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ እንግሊዝኛ እና ሒሳብ መስኮች በእያንዳንዳቸው 40 አመልካቾችን እንደሚቀበል አስረድቷል፡፡ ለአንድ ዓመት የሚሰጠው ’አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም’ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እና በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። #ሊንክ_ራይዞች_ነን ከመምህራን ስልጠና ጀምሮ እስከ ትምህርት ቤት አስተዳደር ማማከር ድረስ ከመንግስት እና ከግል ትምህርት ቤቶች ጋር በትብብር እንሰራለን። ቀጣዩን ትውልድ ለማብቃት እዚህ ነን። አድራሻችን ጉርድ ሾላ አብነት ግራንድ ሞል፣ ቢሮ ቁጥር SB 09 ይጎብኙን። 0916898969 / 0976851818 በቴሌግራም ይቀላቀሉን። https://t.me/linkrisesolutions

የትምህርት ቤት የፈተና ኮሚቴወች አወቃቀር! በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ በብዙ ትምህርት ቤቶች የሚተገበሩ የትምህርት ቤት የፈተና ኮሚቴዎች፦ 1) ዋና የፈተና ኮሚቴ (School Examination Committee) አባላት፦ ምክትል ርዕሰ መምህር – ሰብሳቢ የትምህርት ክፍል የዲሲፕሊን ኃላፊ የመምህራን ተወካይ 2) የፈተና ዝግጅት (አዘጋጅ) ኮሚቴ አባላት፦ የትምህርት ክፍል ኃላፊ የትምህርት ክፍል (Subject) ኃላፊዎች በርካታ ተሞክሮ ያላቸው መምህራን 3) የፈተና ማረጋገጫ ኮሚቴ አባላት፦ የአካዳሚክ ኃላፊ – ሰብሳቢ ከተለያዩ ትምህርት ክፍሎች የተመረጡ ባለሙያ መምህራን 4) የፈተና ቁጥጥር (Invigilation) ኮሚቴ አባላት፦ የዲሲፕሊን ኃላፊ – ሰብሳቢ የመምህራን ተወካዮች የክፍል ኃላፊዎች 5) የፈተና አሰራርና ውጤት ማጣራት ኮሚቴ አባላት፦ የአካዳሚክ ኃላፊ – ሰብሳቢ የመምህራን ተወካዮች 6) የፈተና ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት፦ ርዕሰ መምህር – ሰብሳቢ የወላጆች ተወካይ (ካለ) የመምህራን ተወካይ የዲሲፕሊን ኃላፊ 7) የፈተና ዲሲፕሊን ኮሚቴ አባላት፦ የዲሲፕሊን ኃላፊ – ሰብሳቢ የክፍል ኃላፊ የመምህራን ተወካዮች #ሊንክ_ራይዞች_ነን ከመምህራን ስልጠና ጀምሮ እስከ ትምህርት ቤት አስተዳደር ማማከር ድረስ ከመንግስት እና ከግል ትምህርት ቤቶች ጋር በትብብር እንሰራለን። ቀጣዩን ትውልድ ለማብቃት እዚህ ነን። አድራሻችን ጉርድ ሾላ አብነት ግራንድ ሞል፣ ቢሮ ቁጥር SB 09 ይጎብኙን። 0916898969 / 0976851818 በቴሌግራም ይቀላቀሉን። https://t.me/linkrisesolutions

አዲሱ የክፍል መሸጋገሪያ መመሪያ ምን ይላል? ​በአዲሱ የትምህርት ሥርዓት (6-2-4) መሠረት፣ ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል ለመሸጋገር "ዝም ብሎ አማካይ ውጤት" ማምጣት ብቻ በቂ አይደለም። መመሪያው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አካቷል፦ ​1. የማለፊያ ነጥብ (Pass Mark): 👉​ማንኛውም ተማሪ ከክፍል ወደ ክፍል ለመሸጋገር በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ቢያንስ 50% እና ከዚያ በላይ ማምጣት አለበት። 👉​ከአንድ በላይ የትምህርት ዓይነት ላይ ከ50% በታች (Fail) ያመጣ ተማሪ እንደ ድሮው "በአማካይ" ማለፍ አይችልም፤ ክፍሉን እንዲደግም ይገደዳል። ​2. የ50/50 የውጤት አሰጣጥ ሥርዓት: 👉​50% ተከታታይ ምዘና (Formative Assessment): ይህ በክፍል ውስጥ የሚሰሩ ስራዎች፣ ፕሮጀክቶች፣ ተግባራዊ ሙከራዎችና አጫጭር ፈተናዎችን ያካትታል። 👉​50% የማጠቃለያ ፈተና (Summative Assessment): በሴሚስተር መጨረሻ የሚሰጥ አንድ ወጥ ፈተና። 👉​ትኩረት፦ ተማሪው በክፍል ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ካላደረገ የማጠቃለያ ፈተናው ብቻውን አያሳልፈውም። ​3. የብሔራዊ ፈተናዎች ለውጥ: 👉​6ኛ ክፍል: ተማሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ መካከለኛ ደረጃ (Middle School) ለመሸጋገር የክልል አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፍ አለባቸው። 👉​8ኛ ክፍል: ወደ ሁለተኛ ደረጃ (High School) ለመግባት ክልላዊ ፈተና የግድ ነው። 👉​12ኛ ክፍል: ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለመግባት የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በ10ኛ ክፍልም የመውጫ ፈተና ሊኖር ይችላል። ​4. የስነ-ምግባር እና የመገኘት መስፈርት: 👉​አንድ ተማሪ በዓመቱ ውስጥ ከ 80% በላይ በክፍል ውስጥ ካልተገኘ፣ ውጤቱ ምንም ይሁን ምን ወደ ቀጣዩ ክፍል አይሸጋገርም። ​5. ተግባር ተኮር ትምህርት: 👉​በአዲሱ ካሪኩለም፣ ተማሪዎች በንድፈ-ሀሳብ (Theory) ብቻ ሳይሆን በተግባር (Practical) ብቁ መሆናቸው ይገመገማል። በተለይ በሳይንስ ትምህርቶች የላብራቶሪ ስራዎች ውጤት ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አላቸው። ​💡 ወላጆች ምን ማድረግ ይኖርባቸዋል? 👉ልጅዎ በፈተና ሰሞን ብቻ እንዲያጠና ከመጠበቅ ይልቅ፣ በየቀኑ የሚሰጡ የቤት ስራዎችን እና የክፍል ስራዎችን (Portfolio) በትክክል መስራቱን መከታተል አለብዎት። ምክንያቱም 50% ውጤቱ የሚመዘገበው በየቀኑ ከሚሰራው ስራ ነው። #ሊንክ_ራይዞች_ነን ከመምህራን ስልጠና ጀምሮ እስከ ትምህርት ቤት አስተዳደር ማማከር ድረስ ከመንግስት እና ከግል ትምህርት ቤቶች ጋር በትብብር እንሰራለን። ቀጣዩን ትውልድ ለማብቃት እዚህ ነን። አድራሻችን ጉርድ ሾላ አብነት ግራንድ ሞል፣ ቢሮ ቁጥር SB 09 ይጎብኙን። 0916898969 / 0976851818 በቴሌግራም ይቀላቀሉን። https://t.me/linkrisesolutions ​#New_Curriculum #ትምህርት #follow