ch
Feedback
EHPM in Addis Ababa

EHPM in Addis Ababa

关闭频道

显示更多
未指定国家未指定类别
3 532
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天

数据加载中...

相似频道
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
频道帖子
ተምረን ያገኘነው እንጂ ስጦታ አይደለም አይ ካላቹ ደግሞ ችግር የለውም የትራንስፖርት ቻሉን እኛ እናምጣላቹ።

2
Then 2 days later??min letaderge nw ke 2 ken bhulaa???
0
3
https://www.facebook.com/share/1DVwpTD8Q7/?mibextid=wwXIfr As you have seen on the above link on his Facebook page, One of the active advocates of Health Professionals questions, Dr Habtamu Alemu is being harassed by Dire Dawa Police and he is feeling apprehensive since they are making a false campaign against him by their digital cadres. So we all should stand by his side and support him in whatever means possible. We are by your side Dr Habtamu Alemu. We are also hearing that Dr Habtamu, Orthopedic surgeon, the other independent candidate in central Ethiopia is also facing similar challenges. This government is anti - intellectual specially anti Health professionals! We don’t know why! Our Questions will be answered only if we could have strong independent candidates in the parliament who are free from party influence!
0
4
Our Facebook page has only 10,000 Followers so far. Please go to the page by clicking the link below and like and follow the page! Winter is comjng for MOH‼️ https://www.facebook.com/share/1A1cmciBce/?mibextid=wwXIfr
0
5
ሀኪምን መደብደብ ዋጋ ያስከፍላል። ትግሉ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ሀገሪቱ ወይ የኛም ትሆናለች ወይ የካድሬ መጫወቻ ትሆናለች።
0
6
没有文字...
0
7
በአዲስ አበባ ብቻ ከ 20 በላይ ጤና ባለሙያዎች እንደታሰሩ እና ካለምንም ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳሰበ! Amnesty International welcomes the release of Yontan Dagne earlier this week. But the situation remains dire. At least 20 healthcare professionals are currently being held incommunicado at the Addis Ababa police station headquarters. #JusticeAndAccountability #EndImpunity
0
8
没有文字...
0
9
Please add all members to this group and talk what is there,freely.
0
10
ሰኞ ካለፈ ከባድ ነው ።ምክንያቱም ብዙ ታካሚ ሰኞ ስለሚመጣ ጥሩ አይሆንም
0
11
💥ይህን እያየን እንዴት እንመለሳለን??? ማሰቡስ ተገቢ ነው? ሁሉም የጤና ባለሞያዎች ተፈተው፣ የተባረሩት በሙሉ ወደ ስራ ገበታቸው ተመልሰው ማስጠንቀቂያ የተፃፈባቸው በሙሉ ደብዳቤው ተነስቶላቸው ካልሆነ በቀር የምንደራደርበትም ወደ ስራ የምንመለስበትም ምንም ምክንያት የለም። እንደዚህ ጊዜ የጤና ሙያም ሆነ ባለሙያው የተናቀበትና የረከሰበት ጊዜ የለም። ይበቃል‼️
0
12
💥Let us go and flood the comment section of US Embaasy AA with our concerns… - Bread for Ethiopian Health Professionals! - Justice for Ethiopian Health Professionals! - Ethiopian Health Professionals are under Hunger! - Tangible and timely answer for Ethiopian Health professionals legitimate and survival related questions! https://www.facebook.com/share/p/1GRX18fcz5/?mibextid=wwXIfr
0
13
Free Dr Daniel Fentaneh also known as Debol immediately ‼️ Stop attacking Health care professionals! #JUSTICE
0
14
没有文字...
0
15
🟡በመጀመሪያው ዙር በ EHPM በተመራው የጤና ባለሞያዎች ትግል እና የስራ ማቆም አድማ ላይ በኦሮሚያ እየሰሩ የሚገኙ ጤና ባለሞያዎች በሚፈለገው መጠን አልተሳተፉም። ምክንያቱም መንግስት ንቅናቄያችንን የፖለቲካ ስም እና ታርጋ በመስጠት ለመከፋፈል በመሞከሩ ነው። በዚህ ዙር የነቃ ተሳትፎ ከሁሉም ይጠበቃል። 🟡🟡🟡 12ቱ ጥያቄዎቻችን በተለይም 3ቱ ከወቅቱ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ሁኔታ የሚገናኙ እና የህልውና ጥያቄዎች በአስቸኳይ ይመለሱ‼️ Winter is coming for MOH!
0
16
💥💥💥💥💥💥💥💥💥 ከየካቲት 12 ሆ/ሜ ኮሌጅ ሲንየር ሀኪሞች የተሰጠ የአቋም መግለጫና የመፍትሄ አቅጣጫ.    እኛ የየካቲት 12 ሆ.ሜ. ኮሌጅ ሲንየር ሀኪሞች በሀገር አቀፍ ደርጃ የህክምና ባለሙያዎች ያቀረቧቸው  ጥያቄዎች በአቀረቡት ጊዜ ገደብ ውስጥ ባለመመለሳችው ምክንያት ሬዝደንቶች እና በየደርጃው ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ስራ ማቆማችዉን ተከትሎ አቅም በፈቀደ መጠን ለህይወት አስጊ የሆኑ የህክምና ችግሮችን ቅድሚያ በመስጠት ማለትም የፅኑ ሁሙማን፣ የድንገተኛ ክፍልና አልጋ ይዘው የተኙ ታካሚዎችን በማገልገል ላይ እንገኛለን። ሆኖም ግን የሆስፒታሉ አስተዳደር ሰራተኞች እና በየደረጃው ያሉ የመንግስት ባለስልጣናት ጉዳዩን የያዙበት መንገድ ይበልጥ ችግሩን እያባባሰው እንደሆነ ስላየን ከዚህ በታች የተዘርዘሩትን የአቋም መግለጫ ነጥቦች እና የመፍትሄ አቅጣጫ ለመግለፅ እንወዳለን ።   1. የህክምና ባለሙያዎች ያቀረቧችው ጥያቄዎች የህክምና አገልግሎት ስርዐቱ እና የህክምና ባለሙያዎች ያለንበትን ችግር በገሀድ የሚያንፀባርቁ ስለሆነ መንግስት አሁን የያዘውን አቋም ረገብ  አድርጎ ቢመለከታችው  እና ለውይይት መንገዶችን ቢያመቻች የህክምና ስርዓቱን ከውድቀት ለመታደግ ብቸኛ አማራጭ መሆኑን እናምናለን።   2. በሬዝደንት እና ኢንተርን ሀኪሞች ላይ በየኮሌጁ ሴኔት በኩል የተወሰነውን የማባረር ውሳኔ የሀገሪቱን የህክምና አሰጣጥን ሂደትን የሚያቃውስ እና አሁን ካለበት ደረጃ የባሰ የማህበረሰቡን የጤና አገልግሎት የሚጎዳና ለአመታት የሚዘልቅ ችግር ዉስጥ የሚከት መሆኑ እሙን ነዉ። ይህም ዉሳኔ የጤና ስርአቱ ላይ በሰዉ ሃይል እንዲሁም ጥራት ላይ ችግር የፈጠረ ሲሆን ይህም ቶሎ በግዜ ካልተፈታ ከፍተኛ የሆነ የጤና አገልግሎት እክል መፍጠር መቀጠሉ የማይቀር ይሆናል። እንደሰብአዊነትም ካየነዉ ደግሞ እራበኝ መስራትም ሆነ መማር አልቻልኩም ስላለ የሀገር ባለዉለታ የሆነዉን የህክምና ባለሞያ ጥያቄ ስለጠየቀ ብቻ ከትምህርት ማባረር ትክክል ነዉ ብለን አናምንም።     3. በመንግስት መገናኛ ብዙሀን በኩል እየተላለፉ  የሚገኙ የጤና ባለሙያዎችን ስም የማንቋሸሽ እና ሃላፊነታችውን የማይወጡ የሃገር ሸክም አድርገው የሚስሉ ዜናዎችን ከማስተላለፍ እንዲታቀቡና ይልቁንም ለችግሩ መፍትሄ በማፈላለግ ሂደት ላይ የራሳችውን ሚና እንዲወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።   4. በየሆስፒታሎችና በተለያዩ ደረጃዎች የጤና ስርዓትን በመምራት ላይ የሚገኙ ሃላፊዎች እና የፀጥታ ሃይሎች ከመቶ ሺ እስከ ሚሊዮን ማህበረሰቦችን አገልግሎት የሚሰጡ የህክምና ባለሙያዎችን ከማሰር እና ማሳሰር ወጥተው የሀገር ባለውለታን ተገቢ ክብር በመስጠት ችግሩን ከማቀጣጥል  ቢታቀቡ  ከትላንት በተሻለ ዛሬ ለመፍትሄ እንቀርባለን ። ይህንን እያልን ጊዜ በረዘመ ቁጥር የሚጎዳው ማህበርሰቡን፣ የህክምና ባለሙያዉን እና የህክምና ስርአቱን እና ባጠአቃላይ ሀገርን ስለሆነ እና ይህም አሁን የተያዘዉ የባለሞያዉን ጥያቄ ችላ ማለት እና ተገቢ ምላሽ አለመስጠት እንደሀገር ሊቋቋሙት የማይቻል ችግር ውስጥ እየከተተን ስለሚገኝ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጠዉ እንጠይቃለን።   5. ከላይ በጠቀስናቸዉ ነገሮች ምክንያት አሁን በታካሚዎች ላይ እየተስተዋለ ያለዉ ጥራቱን የጠበቀ ህክምና የማግኘት ችግር እና ምሬት እንዲሁም በዚሁ ምክንያት ለሚደርሰዉ ችግር እኛ የየካቲት 12 ሜ/ኮሌጅ ሲንየሮች ሀላፊነት የማንወስድ እንደሆነና ይልቁንም ሀላፊነቱን የሚወስዱት በየደረጃዉ የሚገኙ የጤና ስርአቱን በመምራት ላይ የሚገኙ የበላይ ሀላፊዎች እና የመንግስት አካላት ይሆናሉ። ስለዚህ የመንግስት አካላት በጤና ባለሞያዎች ለተጠየቁት ጥያቄዎች  ውይይት በማድረግና አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ወደተሟላ የህክምና አገልግሎት መስጠት ወደሚቻልበት ደረጃ እንዲኬድ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ እንጠይቃለን።    6. በተጨማሪም መንግስት የታሰሩትን የህክምና ባለሞያዎች ያለምንም ቅድመሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈታ እና ለዉይይት መንገድ ዲከፍት እንጠይቃለን።   • ስለሆነም ወደ እራሳችን ተመልስን እልህ መጋባቱን ትተን አደጋ ላይ የወደቀውን የጤና ስርዓትና ጤና ባለሞያዉን በመታደግ ህዝቡን እንታደግ እንላለን።     ከየካቲት 12 ሆ/ሜ ኮሌጅ ሲንየር ሀኪሞች 24-09-2017 💥💥💥💥💥💥💥💥💥
0
17
没有文字...
0
18
没有文字...
0
19
አስገድደውን ነው እያስፈራሩን ነው እና ሌላም የምትሉ አጋሮቻችን በጤናቹ ነውን? የጀመርነው ትግል ምን ያህል ከባድ እንደሆነ አልተረዳችሁንም ማለት ነው? እኛ ራሳችንን ሰጥተን ከፊት እየመራን የናንተ ማለቃቀስ በሰላም ነው? ወደ ቀልባቹ ተመለሱ‼️
0