ch
Feedback
የረጲ ጃፓን ት/ቤት መረጃ መስጫ ገፅ(የተማሪ እና የወላጅ)

የረጲ ጃፓን ት/ቤት መረጃ መስጫ ገፅ(የተማሪ እና የወላጅ)

前往频道在 Telegram

Quality education for all

显示更多
721
订阅者
+124 小时
+87
+1230
帖子存档
ለ 2018 Remedial ተማሪዋች ታሰቦ የተከፈተ ቻናል ❗️ ☑️ የተለያዩ መረጃዎች የምታገኁበት ☑️ ለፈተናው የሚያግዙ መፀሀፍቶች ☑️ ከዚ በፉት የተፈተኑትን የፈተና ወረቀቶች ☑️ የተለያዩ Qui
ለ 2018 Remedial ተማሪዋች ታሰቦ የተከፈተ ቻናል ❗️ ☑️ የተለያዩ መረጃዎች የምታገኁበት ☑️ ለፈተናው የሚያግዙ መፀሀፍቶች ☑️ ከዚ በፉት የተፈተኑትን የፈተና ወረቀቶች ☑️ የተለያዩ Quiz የመታገኁበት ቻናል ከታች ሊነኩን በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇 https://t.me/+_dBz3AngtGYyZDE0

Hawaasa mana barumsa Karra Qoree mara,Waajjira Bar.Aanaa 3' dhimmamtoota barnootaa Kutaa Magaalaa Kolfee. Qaraaniyoo akkasumas Magaalaa keenyaa fi hordoftoota amantaa Kiristaanaa hundaaf,baga ayyaana daamaraa fi ayyaana Ammas=Qalaan nagaan isin ga'e jechaa ayyaanichis kan nagaa,jaalalaa,waloomaa fi milkaa'inaa akka isniif ta'un hawwa. ለመላው የካራ ቆሬ ቅ/መ/መ1ኛ:1ኛእናመለስተኛ ደረጃ ት/ቤት ማህበረሰብ:፣ለወረዳ 3ት/ት ጽ/ቤት፣ለክ/ከተማችን ት/ት ጽ/ቤትአመራሮችና የት/ት  ባለሙያ ዎች እንዲሁም ለመዲናችን የት/ት ባለድርሻዎችና ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች:"እንኳን ለደመ ራና የመስቀል በኣል በሠላጸም አደ ረሳችሁ  እያልኩ በኣሉ የደሰታ፣የአብሮነትነና የፍሰሓ እንዲሆንላችሁ መልከም ምኞቴን እገልጻለሁ።መልካም በኣል። To all Kara kore pre-primary,primary and Junior primary school staffs,school community ,Woreda 3 Education Office,kolfe sub-city edu.Office staffs and all education stakeholders of our city,I'd like to express my wish that the 'Meskel' festivity will be joyfull,hopefull,and  sign of success in all your dreams.Meseret Mitiku .

ለካራ ቆሬ ወላጆች በሙሉ 1.የህዳሴውን ግድብ መጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ በ7/01/2018ዓ.ም በትምህርት ቤታችን 1:00 ጀምሮ ይከበራል ።በመሆኑም ልጆቻችሁን 1:00 ወደ ትምህርት ቤት በአክብሮት እንጠይቃለን።እንዲሁም 5ኛ_8ኛ ክፍል ያላችሁ ተማሪዎች በቤተሰብ ተገዝቶ የተቀመጠ የህዳሴው ግድብ ቦንድ ካለ ለበዓሉ ድምቀት ስለሚያስፈልግ ትምህርት ቤት ይዛችሁ እንድትመጡ በአክብሮት እንጠይቃለን ።ፕሮግራሙ ከተጠናቀቀ ቦኋላ ቦንዱ በክብር የሚመለስ ይሆናል።

🌻እንኳን ከ2017ዓ/ም ወደ 2018 ዓ/ም በሰላም አሸጋገራችሁ አሸጋገረን🌻 አዲሱ ዓመት ከመላ ቤተሰባችሁ ጋር የጤና፣የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ እንዲሁም የአንድነትና የእመርታ ዘመን ያደርግላችሁ ያድርግልን!!🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌺 መልካም 🌺🌻 🌻🌻 በዓል! 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 አዬ ቢሻው 1/1/2018

#High_Quality Ministry Exam Grade 8 All subjects 2015 E.C ══════════════ 🍁@SmartstudyStream ◉ 𝐓𝐡𝐞 𝐒𝐭𝐫𝐞𝐚𝐦 𝐭𝐨 𝐒𝐦𝐚𝐫𝐭 𝐑𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭𝐬!

ህዳሴ የደም የላብ የእንባና የዉሃ ጠብታ ! የመሆኑ ማሳያ ሀውልት በግድቡ ዙሪያ ተመርቋል ጳጉሜ 4/2017 ዓ.ም
+3
ህዳሴ የደም የላብ የእንባና የዉሃ ጠብታ ! የመሆኑ  ማሳያ ሀውልት በግድቡ ዙሪያ ተመርቋል ጳጉሜ 4/2017 ዓ.ም

Repost from N/a
#ኢትዮጵያ - የታላቁ የኢትዮጵያ #ህዳሴ ግድብ ይፋዊ ምረቃ ሥነ-ሥረዓት ዋዜማ፣ የርችት ትርኢት በ #ቤኒሻንጉል_ጉሙዝ ክልል፣ #ጉባ ሰማይ ላይ።

የትምህርት ሚኒስቴር:- "ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ትምህርት ቤት መግባት አይችሉም" ጳጉሜን 2/2017 ዓ.ም የትምህርት ሚኒስቴር ከመጪው የ2018 የትምህር
የትምህርት ሚኒስቴር:- "ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ትምህርት ቤት መግባት አይችሉም" ጳጉሜን 2/2017 ዓ.ም የትምህርት ሚኒስቴር ከመጪው የ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት እና ትምህርትን የሚያውኩ ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ መወሰኑን አስታወቀ። ይህ ውሳኔ በሁሉም የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቤቶች ላይ የሚተገበር መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ እንዳብራሩት፣ አዲሱ የትምህርት ዘመን ሰኞ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. በይፋ ይጀምራል። አርብ መስከረም 2 ቀን ደግሞ መምህራንና ተማሪዎች ለመጪው የትምህርት ዘመን ዝግጅት የሚያደርጉበት ቀን ይሆናል። ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት የመመለስ ጥሪ ሚኒስቴሩ ባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጭ የነበሩ ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ወላጆች፣ መምህራን እና ባለድርሻ አካላት ንቅናቄውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርቧል። የምዝገባ ሂደቱም እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠይቋል። ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በተማሪዎች ሥነ ምግባር ላይ ተጽዕኖ እንዳያሳድሩ፣ ሞባይል ስልክና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች ይዞ ወደ ትምህርት ቤት መግባት በፍጹም የተከለከለ ነው። ይህ እገዳ የተጣለው የትኩረት መበታተንን በመቀነስ የተማሪዎችን ትምህርታዊ አፈጻጸም ለማሻሻል እንደሆነ ይታመናል። #Via አሕዱ

Repost from N/a
ለ2018_የትምህርት_ዘመን_ከ8ኛ_ወ9ኛ_ክፍል_የተዛወሩ_ተማሪዎች_ምደባና_ድልድል.pdf14.21 MB

#90ቀን #ስፖርት በክፍለ ከተማው የ90 ቀናት እቅድ አካል የሆነው የመምህራን የማስ ስፖርት እና እግር ኳስ ውድድር በቀራኒዮ መድሀኒአለም 1ኛ ደረጃ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሔደ። ሐምሌ 29/2017
+9
#90ቀን #ስፖርት በክፍለ ከተማው የ90 ቀናት እቅድ አካል የሆነው የመምህራን የማስ ስፖርት እና እግር ኳስ ውድድር በቀራኒዮ መድሀኒአለም 1ኛ ደረጃ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሔደ። ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም በኮልፌ ቀራኒዮ ትምህርት ፅህፈት ቤት አስተባባሪነት የክረምት የ90 ቀናት እቅድ አካል የሆነው የመምህራን የማስ ስፖርትና እግር ኳስ ውድድር በዛሬው እለት በቀራኒዮ መድሀኒአለም 1ኛ ደረጃ ደረጃ ትምህርት ቤት ተካሄዷል። በንቅናቄ መርሀ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልእክት ያስተላለፉት የክፍለ ከተማው የትምህርት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ገነነ ዘውዴ በንቅናቄው ትምህርት ቤቶች በክረምት ወቅት መምህራን በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሳትፎ እንዲያደርጉ እንደሚያግዝ ገልፀዋል። አቶ ገነነ አክለው የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ በክፍለ ከተማው በሚገኙ በሁሉም ትምህርት ቤቶች የ90 ቀናት የክረምት እቅድ በማድረግ ስፓርትን በትምህርት ቤቶች ባህል በማድረግ ጤናማ ንቁና ብቁ ትውልድ ለመፍጠር እንደሚያግዝም አስረድተዋል። ተማሪዎች በክረምት ወቅት የማጠናከሪያ ትምህርት ከማግኘት ባሻገር በስፖርታዊ እንቅስቃሴም ተሳትፎ እንዲያደርጉ እንደሚረዳም አቶ ገነነ ጨምረው ገልፀዋል። በዛሬው እለትም በክፍለ ከተማው የሚገኙ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርእሳነ መምህራን መካከል በሁለት ቡድን ተከፍሎ የእግር ኳስ ውድድር በመካሔድ ላይ ይገኛል። በመርሀ ግብሩ ላይም ርዕሳነ መምህራን፣መምህራን፣የትምህርት አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል።

ትምሀርት ለትውልድ 4ኛ ዙር የ2017ዓም የክረምት 90 ቀን እቅድ ለቅድመ መደበኛ የክፍል ማስፋፊያ የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሰነስርአት በተከበሩ ሲስተር ሳራ የወረዳ 03 ዋና ስራ አስፈጻሚ በዛሬው እለት ሀምሌ 17/11/2017 ተካሄደ።