ASTU Network ®️
前往频道在 Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
显示更多4 853
订阅者
+824 小时
+587 天
+31330 天
帖子存档
4 856
+2
We would like to inform you that you can submit your proposals for the competition for the positions of
👉President
👉V/President
👉 Secretary
👉Head of Clubs, by 2/09/2017 in person at Room: B-302, R-6.
Note: We would like to remind you that we will not accept students who come outside the specified date.
@student_Union1
4 856
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+3
🥇P47 Wireless Bluetooth Headphones with
☑️ Mic – Noise Cancelling
☑️Stereo Sound
☑️Sports & Gaming Headset
☑️ Compatible with PC
☑️The ear muffs can be folded up and down 90°
☑️ significantly reducing storage space and making it easier to carry
☑️ Travel becomes more convenient and comfortable.
🎨Color black
DM: P47 Wireless 🎧
.
4 856
+1
" በአሰቃቂ ሁኔታ ነው ዶርም ውስጥ በጩቤ ተወጋግቶ የተገደለው " - ተማሪዎች
➡️ " ሕይወቱን ለማትረፍ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ ቀርቷል። ጥቃት አድራሹ ተማሪ በቁጥጥር ስር ውሏል " - ዩኒቨርሲቲው
የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪው ዶርም ውስጥ መገደሉን ተማሪዎች ገለጹ።
ዩኒቨርሲቲው ጥቃት አድራሹ ተማሪ እንደሆነና በቁጥጥር ስር እንደዋለ አሳውቋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የጫሞ ካምፓስ ተማሪዎች ፥ በጫሞ ካምፓስ ዛሬ ጠዋት ላይ ብሎክ 9 የወንዶች ዶርም ውስጥ አንድ ተማሪ በጩቤ ተወጋግቶ በአሰቃቂ ሁኔታ መገደሉን ገልጸዋል።
ተማሪዎቹ " እዚህ ካምፓስ ውስጥ መወጋት የተለመደ ከሆነ ሰነባብቷል " ያሉ ሲሆን ዩኒቨርስቲው በግቢ ውስጥ የሚፈጸሙ ተግባራትን ስሙን ለመጠበቅ ሲል መሸፋፈን ትቶ ለተማሪዎቹ ደህንነት ዋስትና እንዲሰጥ አሳስበዋል።
ተማሪዎች ባለው ነገር ስጋት ላይ እንደወደቁና መፍትሔ እንዲሰጣቸው ፤ ደህንነታቸውም በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲረጋገጥ ጠይቀዋል።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምን አለ ?
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪው ግድያ አረጋግጦ የሀዘን መግለጫ ዛሬ ምሽት አውጥቷል።
ዩኒቨርሲቲው " የሥነ- ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል የ2ኛ አመት ተማሪ የሆነው ናትናኤል ፀጉ አሰፋ ከጓደኛው ጋር በተፈጠረ የግል ፀብ በደረሰበት ጥቃት ዛሬ ጠዋት ሚያዚያ 28 ቀን 2017 ዓ/ም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል " ብሏል።
" ሕይወቱን ለማትረፍ በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ በመቅረቱ ማምሻውን 12:30 ላይ ሕይወቱ አልፋል " ሲል ገልጿል።
ጥቃቱም ያደረሰው ተማሪ በቁጥጥር ስር ውሎ አስፈላጊው ምርመራ እየተደረገ እንደሚገኝ ገልጾ የሕግ ሂደቱን በመከታተል ውሳኔውን ተከታትሎ በአጭር ጊዜ ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ቃል ገብቷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamilyAM
@tikvahethiopia
4 856
+1
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
Second year second semester final exam schedule#Tentative || @ASTU_Network
4 856
#Department: Civil Engineering #CE
Second year second semester final exam schedule#Final || @ASTU_Network
4 856
#Department: Electronics and Communication Engineering #ECE
Second year second semester final exam schedule
#Tentative
|| @ASTU_Network4 856
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
4G LTE WiFi Router 📶
Works with both Ethiotelecom & Safaricom! 📡
DM: 4G LTE WiFi 🌐
.
4 856
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይ ዓመት በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መስጠት ይጀምራል።
እ.አ.አ. በ2026 ከ2ዐ እስከ 25 ተማሪዎች ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ዩኒቨርስቲው ገልጿል።
ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ከቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን የካሪኩለም ቀረጻ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ዩኒቨርሲቲው የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል እንዲሆን መመረጡን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል።
ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እና የቻይናው ሽንግዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስር የአፍሪካ ኑክሌር ሳይንስ ማዕከል እንዲቋቋም ስምምነት ተደርጓል፡፡
ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ባለፈ ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የሚመጡ ተማሪዎች የሚቀበል መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው አምስት ኢትዮጵያውያንን ወደ ሩሲያ እና ቻይና በመላክ በኑክሌር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመጀመርያ ዲግሪ ሥልጠና ላይ መሆናቸውንና የመጨረሻ ዓመት ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡
የኑክሌር ሳይንስ ቴክኖሎጂ ማዕከሉን ሥራ ለማስጀመር ብቻ 200 ሚሊዮን ብር ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ ወጪውን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ እንደሚሸፍን ተገልጿል፡፡ #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
4 856
#URGENT‼️
If anyone is interested in buying an HP PC and its charger, which have only been used for two months, please contact us ASAP!
Manufacturer: HP
Model Number: EliteBook 840 G3
Processor: i5-6300U 2.4GHz
Generation: 6th
Memory: 250GB SSD, 8GB RAM
OS: Windows 10 Professional
DM: Contact Us
.
4 856
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+3
🥇P47 Wireless Bluetooth Headphones with
☑️ Mic – Noise Cancelling
☑️Stereo Sound
☑️Sports & Gaming Headset
☑️ Compatible with PC
☑️The ear muffs can be folded up and down 90°
☑️ significantly reducing storage space and making it easier to carry
☑️ Travel becomes more convenient and comfortable.
🎨Color black
DM: P47 Wireless 🎧
.
4 856
#MoE
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
@tikvahuniversity
4 856
#Department: Electrical Power and Control Engineering #EPCE
Second year second semester final schedule#Tentative || @ASTU_Network
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
