Soddo Christian General Hospital ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
前往频道在 Telegram
2 230
订阅者
+224 小时
+307 天
+12530 天
数据加载中...
吸引订阅者
八月 '26
八月 '26
+111
在1个频道中
七月 '26
+88
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+91
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+44
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+82
在2个频道中
Get PRO
三月 '26
+49
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+62
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+56
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+25
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+40
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+23
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+39
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+56
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+151
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+61
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+57
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+54
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+167
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+72
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+110
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+114
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+65
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+55
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+85
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+112
在3个频道中
Get PRO
六月 '24
+91
在2个频道中
Get PRO
五月 '24
+28
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+139
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+52
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+49
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+24
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+125
在2个频道中
Get PRO
十一月 '23
+189
在2个频道中
Get PRO
十月 '23
+310
在2个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 26 八月 | 0 | |||
| 25 八月 | +3 | |||
| 24 八月 | +3 | |||
| 23 八月 | +6 | |||
| 22 八月 | +2 | |||
| 21 八月 | +12 | |||
| 20 八月 | +7 | |||
| 19 八月 | +3 | |||
| 18 八月 | +2 | |||
| 17 八月 | +8 | |||
| 16 八月 | 0 | |||
| 15 八月 | 0 | |||
| 14 八月 | +2 | |||
| 13 八月 | +1 | |||
| 12 八月 | +3 | |||
| 11 八月 | +2 | |||
| 10 八月 | +2 | |||
| 09 八月 | +4 | |||
| 08 八月 | +16 | |||
| 07 八月 | +12 | |||
| 06 八月 | +2 | |||
| 05 八月 | +3 | |||
| 04 八月 | +7 | |||
| 03 八月 | +9 | |||
| 02 八月 | +1 | |||
| 01 八月 | +1 |
频道帖子
+4
ስፒታላችን ከሚታወቅባቸው የሕክምና ዘርፎች አንዱ የአጥንት ቀዶ ሕክምና ነው፤ በተለይም የጉልበት እና የዳሌ ቅየራ እንዲሁም የጉልበት የጅማት መበጠስ ቀዶ ሕክምና እንታወቃለን።
ታካሚዎቻችን ሀገር አቋርጠው እኛ ጋር የሚመጡት የላቀ ጥራት ያለውን ሕክምና ለማግኘት ብቻ ሳይሆን የመክፈል አቅምን ባገናዘበ ሁኔታ ሕክምናውን ስለምንሰጥ ጭምር ነው። የአጥንት ቀዶ ሕክምና ክፍላችን በዘመናዊ የሕክምና መሣሪያዎች የደረጀ ከመሆኑም በላይ በዘርፉ የረጅም ጊዜ ልምድ እና እውቀትን ባካበቱ የአጥንት ቀዶ ሕክምና ሐኪሞች የተዋቀረ ነው።
ከፍተኛ ጥራት ያለውን ሕክምና ለማቅረብ ዓለም-አቀፍ የጥራት ደረጃቸው የተመሰከረላቸውን የሕክምና ቁሳቁሶችን ተጠቅመን ስለምንሠራ ለረጅም ዓመታት የታካሚዎቻችንን እምነት መገንባት ችለናል።
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
አድራሻችን፦ ወ/ሶዶ ከጉታራ በስተጀርባ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ: 0465511164 ይደውሉ
ጤና ነክ የሆኑ መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ
https://t.me/soddochristiangeneralhospital
በጤና ይቆዩ
| 2 | 𝗡𝗼𝘁𝗶𝗰𝗲 𝗼𝗳 𝗜𝗻𝘁𝗲𝗿𝘃𝗶𝗲𝘄 𝗗𝗮𝘁𝗲
𝐷𝑎𝑡𝑒: 14/12 2018 𝐸𝐶
It is recalled that the hospital posted an advertisement on July 27, 2026 with reference number SCH/2009/14/18 for position in the engineering and construction department. Applicants whose names are listed below shall be present for the interview on the date and time provided below:
• The interview date and start time for applicants in the Office Engineer position will be on 𝘼𝙪𝙜𝙪𝙨𝙩 𝟐𝟒, 𝟐𝟎𝟐𝟔 𝙖𝙩 𝟐:𝟑𝟎𝙋𝙈 𝙞𝙣 𝙩𝙝𝙚 𝙖𝙛𝙩𝙚𝙧𝙣𝙤𝙤𝙣.
• All applicants shall be present with government issued ID. Original copy of their degree and CV.
𝗝𝗼𝗶𝗻 𝗼𝘂𝗿 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 𝗖𝗵𝗮𝗻𝗻𝗲𝗹 https://t.me/soddochristiangeneralhospital | 619 |
| 3 | ማስታወቂያ
ቀን: 11-12-2018 ዓ.ም
የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ኃላ.የተ.የግ.ማህበር የውስጥ ደዌ እስፔሻሊስት (Internist) ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ባለው ፍላጎት በቁጥር SCH-2064-19-18 በቀን 27-11-2018 ዓ.ም ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ቀርባችሁ የተመዝግባችሁና ፈተና የተፈተናችሁ፡-
የቃለ-መጠይቅ ፈተና ውጤት 80 እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተወዳዳሪዎች ያለፋችሁ ስለሆነ በቀን 14/12/2018 ዓ.ም ወደ ሆስፒታሉ ግቢ አስተዳደር ቢሮ ቀርባችሁ የቅጥር ፎርማሊቲ እንድታሟሉና ስትመጡ ቀደም ሲል ያቀረባችሁትን የትምህርት ማስረጃ ኦሪጅናል ይዛችሁ እንድትቀርቡ ማስፈለጉን ጭምር እንገልፃለን፡፡
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
አድራሻችን፦ ወ/ሶዶ ከጉታራ በስተጀርባ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ: 0465511164 ይደውሉ
ጤና ነክ የሆኑ መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ
https://t.me/soddochristiangeneralhospital
በጤና ይቆዩ | 876 |
| 4 | በዚህ ክረምት ነጻ የምርመራ አገልግሎት እየሰጠን ነው!
ስለዚህ ከታች የተዘረዘሩ ምርመራዎችን በሆስፒታላችን ቅጥር ግቢ በመገኘት በነጻ ማግኘት የምትችሉ መሆናችሁን ለማሳወቅ እንወዳለን!
‣ የደም ግፊት ምርመራ
‣ የስኳር ምርመራ
‣ የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ምርመራ
‣ የደም ልገሳ
‣ የምክር አገልግሎት
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
አድራሻችን፦ ወ/ሶዶ ከጉታራ በስተጀርባ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ: 0465511164 ይደውሉ
ጤና ነክ የሆኑ መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ
https://t.me/soddochristiangeneralhospital
በጤና ይቆዩ | 1 071 |
| 5 | ከሶማሌ ጅግጅጋ ወደ ወላይታ ሶዶ ለላቀ ቀዶ ሕክምና
እኚህ ታካሚያችን ወ/ሮ ሰፊያ አሕመድ ይባላሉ ለሕክምና ወደ ሆስፒታላችን የመጡት ከሶማሌ ጅግጅጋ ነው።
የ 70 ዓመት አዛውንት ሲሆኑ እሳቸውን ያጋጠማቸው የጉልበት ህመም (End-stage knee joint osteoarthritis arthritis (Stage 4 osteoarthritis) ነበር። በዕድሜ ምክንያት የሚፈጠር የጉልበት አጥንት ማርጀት ሲሆን የጉልበት መገጣጠሚያ እጅግ በጣም ከፍተኛ በሆነ ሁኔታ ተጎድቶ ነበር። ይህም ታካሚያችንን እንደልባቸው እንዳይንቀሳቀሱ አግዷቸው የነበር።
ሁሉቱም ጉልበታቸው የጉልበት ንቅለ-ተከላ ወይም ቅየራ የሚያስፈልጋቸው ሲሆን አሁን የቀኝ እግራቸው በዓለም-አቀፍ ደረጃ የጥራት ስታንዳርዳቸው በተመሰከረላቸው ሰው ሰራሽ ዕቃዎች በተሳካ ሁኔታ ተቀይሮላቸዋል፤ የግራ እግር ጉልበታቸው ደግሞ ከሁለት ወራት በኋላ የሚቀየርላቸው ይሆናል።
በሆስፒታላችን ዓለም-አቀፍ ደረጃን እና ስታንዳርድን በጠበቀ ሁኔታ ለበርካታ ታካሚዎች ሙሉ የጉልበት ቅየራ እንዲሁም የዳሌ ቅየራ ተደርጎላቸዋል። በርካቶች ከአፍሪካ (ከጎረቤት ሀገራት፣ ከኬንያ፣ ከኮንጎ፣ ከዩጋንዳ…) ጭምር በመምጣት ሕክምናውን እያገኙ የገኛሉ።
ሆስፒታላችንን ልዩ የሚያደርገው
ሆስፒታላችንን ከሌሎች የሚለየው ዋና ጥንካሬ፣ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃን የሚያሟሉ የ Joint Replacement Implant በተመጣጣኝና ተደራሽ (Affordable) ዋጋ ለታካሚዎች ማቅረባችን ነው።
ይህንን አገልግሎት ለአጭር ጊዜ ሳይሆን ለብዙ ዓመታት በተከታታይ በመስጠት የረጅም ጊዜ ልምድ፣ የሙያ ብቃት እና የታካሚዎች እምነት ገንብተናል። በተለይም የጉልበትና የዳሌ ቅየራ ቀዶ ሕክምናዎችን ዘወትር ጥራቱን በጠበቀ ሁኔታ ማቅረባችን የአገልግሎታችን ዋና መለያ ሆኗል።
ማስታወሻ፦ ታካሚያችን ፈቃደኛ በመሆናቸ | 1 356 |
| 6 | ማስታወቂያ
ቀን፡ 28-11-2018 ዓ.ም
የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ኃላ.የተ.የግ.ማህበር የOFFICE ENGINEER ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ባለው ፍላጎት በቁጥር SCH/2009/14/2018 በJuly 26/2026 ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ቀርባችሁ የተመዘገባችሁና መስፈርቶችን ያሟላችሁ-
በቀን 01/12/2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:40 ሰዓት ላይ ለፈተና Original የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን፤ ማንነታችሁን የሚገልጽ የብሔራዊ መታወቂያና የግል ላፕቶፕ ኮምፒውተር በመያዝ ወደ ሆስፒታሉ ግቢ CPD Center እንድትቀርቡ ማስፈለጉን እናስታውቃለን፡፡
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
አድራሻችን፦ ወ/ሶዶ ከጉታራ በስተጀርባ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ: 0465511164 ይደውሉ
ጤና ነክ የሆኑ መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ
https://t.me/soddochristiangeneralhospital
በጤና ይቆዩ | 1 317 |
| 7 | ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ቀን፡ 27-11-2018 ዓ.ም
የሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል ባለው ክፍት የሥራ ቦታ የውስጥ ደዌ እስፔሻሊስት (Internist) ሙያተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ፆታ፡- ወንድ/ሴት
ብዛት፡- አንድ (1)
መስፈርቶች
‣ የት/ደረጃ ከታወቀ የመንግስት/የግል ዩኒቨርስቲ በውስጥ ደዌ እስፔሻሊቲ (Internal Medicine Specialty) የተመረቀ/የተመረቀች 1
‣ የሥራ ልምድ 0 ዓመና ከዚያ በላይ፣
‣ መ/ቤቱ የሚሰጠውን የጽሁፍ፤ የተግባርና የቃለ-መጠይቅ ፈተና የሚያልፍ/የምታልፍ፣
‣ መልካም ስነምግባር ያለው/ያላት 1
‣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ንግግርም ሆነ መልካም የእጅ ጽሁፍ ያለው/ያላት)
‣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚሰጥ የሙያ ምዝገባ ማስረጃ (License) ስለመኖሩ ማስረጃ የሚያቀርብ/የምታቀርብ!
‣ በመ/ቤት የሥራ ፀባይ በማንኛውም ጊዜ የሚወጣውን የሥራ ፕሮግራም ለመስራት ፈቃደኛ የሚሆን/የምትሆን፤
‣ የጤና ምርመራ ወጪ በራሱ/በራሷ የሚሸፍን (በምልመላ ሒደት የተመረጠ ከሆነ)፤
‣ ደመወዝ በስምምነት፤
‣ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት ሆኖ/ና በምልመላ ሒደት የተመረጠ/ች ከሆነ/ች ከቀድሞ መ/ቤቱ/ቷ: ክሊራንስ ማቀረብ የሚችል/የምትችል
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአምስት /05/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ በሆስፒታሉ መዝገብ ቤት የማይመለስ ዶክዩመንት ኮፒ በመያዝ እየቀረበ/ች ሊመዘገብ/ልትመዘገብ የሚችል/የምትችል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
አድራሻችን፦ ወ/ሶዶ ከጉታራ በስተጀርባ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ: 0465511164 ይደውሉ
ጤና ነክ የሆኑ መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ
https://t.me/soddochristiangeneralhospital | 1 027 |
| 8 | ስልጠናው ተጠናክሮ ቀጥሏል... | 1 632 |
| 9 | ከትናንት ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆይ መሠረታዊ የሕይወት አድን ድጋፍ እና የላቀ የልብ እና የደም ዝውውር ህይወት ማዳን ድጋፍ (Combined BLS – Basic life support | ACLS – Advanced cardiac life support) ስልጠና በሆስፒታላችን ለጤና ባለሙያዎች እየተሰጠ ይገኛል።
ከአዲስ አበባ አለርት ሆስፒታል በመጡ አሰልጣኞች ዶ/ር ፊልሞን ፍጹም (Emergency Medicine Specialist) እና አቶ ተስፋዬ አበበ USRN (Emergency and critical care nurse specialist) የሚሰጠው ስልጠና የጤና ባለሙያዎቻችንን የሙያ ክህሎት እና ዕውቀት ወደ አንድ ደረጃ ከፍ እንደሚያደርገው ይታመናል።
የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ገ/ሥላሴ በስልጠናው ላይ ተገኝተው የጤና ባለሙያዎቹ ለሚሠሩት ሕይወት የማዳን ሥራ ዕውቅና እና ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ሠልጣኞች በዚህ ስልጠና ሙያቸውን እና ዕውቀታቸውን ሊያሳድጉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል
አድራሻችን፦ ወ/ሶዶ ከጉታራ በስተጀርባ እንገኛለን
ለበለጠ መረጃ: 0465511164 ይደውሉ
ጤና ነክ የሆኑ መረጃዎችን በየጊዜው ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከታተሉ
https://t.me/soddochristiangeneralhospital
በጤና ይቆዩ | 1 196 |
| 10 | 𝐉𝐨𝐛 𝐕𝐚𝐜𝐚𝐧𝐜𝐲 | 890 |
| 11 | We are so proud of our Pan-African Academy of Christian Surgeons General Surgery program, our dedicated team, and our remarkable graduate for achieving this international certification. Having one of Ethiopia’s two accredited FLS Testing Centers here at SCH allows us to train world-class surgeons right at home - bringing safer, advanced surgical care to our community and nation.
Praise God for His faithfulness and guidance in this journey! | 1 142 |
| 12 | ነጻ የልብ ምርመራ
በዘንድሮ የክረምት ወራት ዕድሜያቸው ከ 5-20 የሆኑ ልጆች እና ወጣቶች በሆስፒታላችን ነጻ የሩማቲክ የልብ ሕመም ምርመራ እና ልየታ የሚደረግላቸው ስለሆነ ወላጆች ልጆቻችሁን በነጻ እንድታስመረምሯቸው ለማሳሰብ እንወዳለን። በሽታው ምንም ዓይነት ምልክት ላያሳይ ስለሚችል ሁሉም ልጆች ቢመረመሩ እና የልባቸውን የጤና ሁኔታ ቢያውቁ በሽታውን በጋራ ለመከላከል ይረዳናል።
በሽታው ውስብስብ ደረጃ ላይ ሳይደርስ ቀድሞ ከታወቀ በቀላሉ በሕክምና መዳን ይችላል።
ምርመራ የሚሰጥበት ቀን ፦ ዘወትር ረቡዕ ከጠዋት 2፡30 – 6:00 ከሰዓት ከ8:00-11:00 ድረስ ይሆናል።
ሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል ከ Edwards Lifesciences Foundation ጋር በመተባበር!
ሁሌም ለላቀ የሕክምና አገልግሎት እንተጋለን!
ለበለጠ መረጃ 0465511164 / +251 91 682 8616 መደወል ይችላሉ!
Telegram: https://t.me/soddochristiangeneralhospital | 1 269 |
| 13 | በትናንትናው ዕለት መነሻውን ወላይታ ሶዶ በማድረግ መድረሻውን ዳውሮ አድርጎ የተነሳው የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ኪንዶ ዲዳዬ አከባቢ ሲደርስ በደረሰበት የትራፊክ አደጋ ምክንያት የተጎዱ ሰላሳ አምስት (35) ወገኖች ከምሽቱ 5:00 ሰዓት ገደማ ወደ ሆስፒታላችን ድንገተኛ ሕክምና ክፍል የመጡ ሲሆን በሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ነፍስ የማዳን ሥራ እና ርብርብ የሁሉንም ወገኖች ሕይወት ማዳን የተቻለ ሲሆን እያንዳንዳቸው እንደደረሰባቸው ከባድ እና ቀላል የጉዳት መጠን ቀዶ ሕክምና፣ የጥብቅ ጥንቃቄ ክፍል ሕክምና እና የተኝቶ ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።
ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች በወቅቱ ለሕክምና ክፍያ የሚሆን ገንዘብ ያልነበራቸው ቢሆንም ነፍስ የማዳን ሥራ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ ባለመሆኑ ሁሉም ሕክምናዎች የሕክምና ክፍያ ተፈልጎ እስኪመጣ ድረስ በነጻ እየተሰጡ ቀጥለዋል።
የሆስፒታልሉ ማኔጅመት ይህንን ነፍስ የማዳን ሥራን በመሥራት ከፍተኛ ርብርብ ላደረጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ከፍተኛ አድናቆታቸውን እና ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
Join our Telegram: https://t.me/soddochristiangeneralhospital | 1 061 |
| 14 | በትናንትናው ዕለት መነሻውን ወላይታ ሶዶ በማድረግ መድረሻውን ዳውሮ አድርጎ የተነሳው የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ኪንዶ ዲዳዬ አከባቢ ሲደርስ በደረሰበት የትራፊክ አደጋ ምክንያት የተጎዱ ሰላሳ አምስት (35) ወገኖች ከምሽቱ 5:00 ሰዓት ገደማ ወደ ሆስፒታላችን ድንገተኛ ሕክምና ክፍል የመጡ ሲሆን በሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ነፍስ የማዳን ሥራ እና ርብርብ የሁሉንም ወገኖች ሕይወት ማዳን የተቻለ ሲሆን እያንዳንዳቸው እንደደረሰባቸው ከባድ እና ቀላል የጉዳት መጠን ቀዶ ሕክምና፣ የጥብቅ ጥንቃቄ ክፍል ሕክምና እና የተኝቶ ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።
ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች በወቅቱ ለሕክምና ክፍያ የሚሆን ገንዘብ ያልነበራቸው ቢሆንም ነፍስ የማዳን ሥራ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ ባለመሆኑ ሁሉም ሕክምናዎች የሕክምና ክፍያ ተፈልጎ እስኪመጣ ድረስ በነጻ እየተሰጡ ቀጥለዋል።
የሆስፒታልሉ ማኔጅመት ይህንን ነፍስ የማዳን ሥራን በመሥራት ከፍተኛ ርብርብ ላደረጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያዎች ከፍተኛ አድናቆታቸውን እና ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
Join our Telegram: https://t.me/soddochristiangeneralhospital | 1 |
| 15 | 没有文字... | 852 |
| 16 | “እንዲህ ዓይነቱ ነገር በኢትዮጵያም ሆነ በአፍሪካ ሆኖ የማያውቅ ነው”
ወንድሙን በ6 ሳምንት የበለጠው ሕፃን እና የ74 ቀን የሆስፒታል ቆይታ
አንዲት የ19 ሳምንት እርጉዝ እናት ከፍተኛ የደም መፍሰስ እና የምጥ ምልክቶች እያሳየች ወደ ማህፀንና ፅንስ ክፍል መጣች። በተረኛ የነበሩት ሚድዋይፎች ሲመረምሯት፣ የአንድ ፅንስ እጅ ከማህፀን በር ውጭ(Prolapsing hand)መታየቱን አስተዋሉ። ይህንንም ሁኔታ ለተረኛው የማህፀንና ፅንስ ሐኪም በአስቸኳይ አሳወቁት።
ሐኪሙ በፍጥነት በመድረስ ምርመራ ሲያደርግ፣ እናቱ መንታ እርግዝና እንዳላት አረጋገጠ። አንደኛው ሕፃን በመወለድ ሂደት ላይ ነበር፤ ሌላኛው ደግሞ ገና በማህፀን ውስጥ ነበር። ብዙም ሳይቆይ አንደኛው መንታ በ19 ሳምንት ተወለደ(ዉርጃ ሆነ)።
በዚህ ጊዜ ሐኪሙ ሁለተኛውን ፅንስ በማህፀን ውስጥ ለማቆየት የሚያስችል ልዩ ውሳኔ አደረገ። ይህም Rescue Cerclage በመባል የሚታወቀው በጊዜያዊነት የማህፀን በር ማጥበብ ሕክምና ነበር። ህክናዉን በማድረግ እናት ሆስፒታል ዉስጥ እንድትቆይ ተደረገ።ሕክምናው ተሳክቶ፣ ሁለተኛው ፅንስ ተጨማሪ 6 ሳምንታት በማህፀን ውስጥ መቆየት ቻለ።
ከ6 ሳምንታት በኋላ፣ በ25 ሳምንት እርግዝና እና 960 ግራም ክብደት ሁለተኛው መንታ በተፈጥሯዊ ምጥ ተወለደ። ምንም እንኳን በእርግዝና ዕድሜው እና በክብደቱ መሰረት እጅግ ቀድሞ የተወለደ ሕፃን ቢሆንም፣ ወዲያውኑ ወደ ጨቅላ ሕፃናት ጥብቅ ጥንቃቄ (NICU) ክፍል ተዛወረ።
በNICU ውስጥ በመተንፈሻ ማሽን ድጋፍ ተደረገለት፣ እንዲሁም የሳምባ እድገትን የሚያግዝ surfactant መድሃኒት ተሰጠው። የጨቅላ ሕፃናት ክፍል ባለሙያዎች ቀንና ሌሊት ያለ እረፍት ባደረጉት ጥረት፣ ሕፃኑ 74 ቀናት በሆስፒታል ካሳለፈ በኋላ ክብደቱ 2055 ግራም ደርሶ በጤና ወደ ቤቱ ተሸኘ።
ይህ ታሪክ የሕክምና ዕውቀት፣ ፈጣን ውሳኔ እና የቡድን ሥራ በአንድነት ሲሰሩ ሕይወት እንዴት ሊድን እንደሚችል የሚያሳይ አስደናቂ ምሳሌ ነው።
የrescue cerclage (በጊዜያዊነት የማህፀን በር ማጥበብ)የሰሩት ዶ/ር ኔት (የማህፀን እና ፅንስ ስፔሻሊስት ሀኪም) ሲናገሩም :-
ታምራት ታምራት ነዉ ።ለ30 ዓመት የማህፀን እና ፅንስ ሃኪም ሁኘ ብዙ ልጆች አዋልጃለሁ። ከአንደኛዉ መንታ ዉርጃ በኋላ ሌላዉ እንዲቀጥል ብዙ ጊዜ ሞክሬ አዉቃለሁ ። የሞከሩም አዉቃለሁ። ነገር ግን ተሳክቶልኝ ሁለተኛዉ መንታ መሃፀን ዉስጥ አድጎ ተወልዶ አያዉቅም ። በአፍሪካም በኢትዮጵያም ተሳክቶ የታተመ ወረቀት አላየሁም። ስለዚህ ታምራት በዚህ መንገድ ተወልዶ ያደገ በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ የመጀመሪያዉ ነዉ የሚሆነዉ። ይህ ደግሞ የእግዚአብሔር ስራ ነዉ ።
ቤተሰብ:- ሆስፒታሉ ከመጀመሪያዉ ቀን ወደ ማህፀን እና ፅንስ ክፍል በ19ሳምንት እርግዝና በኋላ ከአጋጠማቸዉ አንደኛዉ ልጅ ዉርጃ ጀምሮ ስተደረገላቸዉ እንክብካቤ አመስግነዋል። ህክምናዉም በነፃ በመደረጉ ለልጁ እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳደረገ ተናግረዋል።
የሆስፒታሉ አስተዳደር :-ለዚህ ህፃን ከዚህ መድረስ አስተዋፅዖ ላደረጉት ለማህፀን እና ፅንስ ሀኪሞች :ለህፃናት ስፔሻሊስት ሀኪሞች :ለለጠቅላላ ሀኪሞች :ነርሶች : ሚድዋይፎች :ጥበቃ እና ፅዳት ሰራተኞች ምስጋና አቅርበዋል። ሰርፋክታት ላቀረበልን ድርጅት እና የህክምና ወጭ ለሸፈነዉ BF ምስጋና አቅርበዋል።
ዶ/ር ሀበነዮም ተበጀ (የህፃናት ስፔሻሊስት ሀኪም - ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል)
Join our Telegram: https://t.me/soddochristiangeneralhospital | 724 |
| 17 | 没有文字... | 1 163 |
| 18 | 没有文字... | 1 121 |
| 19 | 没有文字... | 790 |
| 20 | እጅግ በጣም የምንወዳቸውን እና የምንናፍቃቸውን ሚሲዮናዊያንን ወደ ሀገራቸው አሜሪካ ሸኝተናቸዋል!
ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ወደ ሀገራችን ኢትዮጵያ መጥተው ላለፉት በርካታ ዓመታት በሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል እንዲሁም በሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች በሕክምና ሚሲዮናዊነት እጅግ በጣም በከፍተኛ ርህራሄ፣ ፍቅር እና ትህትና ማህበረሰባችንን በሕክምና አገልግሎት ያገለገሉትን ሚሲዮናዊያንን፦ ዶ/ር ማርክ ካርነስ (የማሕጸን እና ጽንስ ሕክምና ሐኪም) እና ባለቤታቸው አሊሰን ካርነስ፣ ጆይ ፒየርሰን (የአይ.ሲ.ዩ ነርስ)፣ ዶ/ር ቲም ላቭ (የአጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ሐኪም፣ የፓን አፍሪካን አካዳሚ ኦፍ ክርስቲያን ሰርጅንስ ፕሮግራም ዳይሬክተር) እና ባለቤታቸው ላውራ ላቭ ከነልጆቻቸው በዚህ ያለውን የአገልግሎት ጊዜያቸውን ስለጨረሱ በክብር ሸኝተናቸዋል።
ሚሲዮናዊያኑ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ደግሞም ለሶዶ ክርስቲያን አጠቃላይ ሆስፒታል በሚሲዮን አገልግሎት፣ ድሆችን በመርዳት፣ ካላቸው በማካፈል፣ ሕሙማንን በነጻ በማከም ወዘተ … እጅግ በጣም ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያበረከቱ ከመሆናቸውም በላይ ሆስፒታሉ አሁን ላይ ለደረሰበት የሕክምና አድማስ እና ቴክኖሎጂ ትልቅ መሠረት የጣሉም ናቸው። በኢትዮጵያ በነበራቸው የአገልግሎት ጊዜ እጅግ በጣም ደስተኞች መሆናቸውን እና ሀገራችንን እንደቤታቸው እንደሚያስቡም ገልጸዋል።
በአገልግሎታቸው በርካቶች ተፈውሰዋል፣ ልጅ መውለድ ያልቻሉ ወልደዋል፣ ያለቀሱ ተጽናንተዋል፣ በርካቶች የኢየሱስ ክርስቶስን ፍቅር ተካፍለዋል። እያዘኑ እና እያለቀሱ ወደ ሆስፒታላችን ለመጡ እልፍ ታካሚዎች በደስታ እና በሳቅ ለመመለሳቸው ምክንያት መሆን ችለዋል።
ዶ/ር ቲም ላቭ በሆስፒታሉ የአጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ሐኪም በመሆን እንዲሁም የ ፓን አፍሪካን አካዳሚ ኦፍ ክርስቲያን ሰርጅንስ ፕሮግራም ዳይሬክተር ሆነው ለበርካታ ዓመታት በትጋት ያገለገሉ ሚሲዮናዊ ሲሆኑ በዛሬው ሽኝታቸው የሥራ ኃላፊነታቸውን ለምክትላቸው ዶ/ር ገዛኸኝ ጥላሁን አስረክበዋል። በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ እጅግ በጣም ደስተኛ እንደነበሩ የገለጹ ሲሆን ወደፊትም ከሆስፒታሉ ጋር ሊሠሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል፤ ለሆስፒታሉ አጠቃላይ ሠራተኞች “እግዚአብሔርን ነው የምታገለግሉት ወይስ ሥራ ብቻ ነው የምትሠሩት” የሚል ጥያቄን በማቅረብ እግዚአብሔርን ልናገለግል እንደሚገባን በምክራቸው አሳስበውናል።
የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኤፍሬም ገ/ሥላሴ ፣ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር አብርሃም አዴ እንዲሁም የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ሚሲዮናዊያኑ ስለ ሠሯቸው ሥራዎች ከፍተኛ አድናቆትን እና ምስጋናን አቅርበዋል። | 495 |
