MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩🎓👨🎓
前往频道在 Telegram
A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU
显示更多557
订阅者
无数据24 小时
+37 天
+2530 天
帖子存档
MIZAN TEPI UNIVERSITY LAW STUDENTS UNION
Telegram : @MTULSU To all Law School Students (1styear-5thyear)
Welcome to Mizan Tepi University school of law
We're excited to welcome the newest members of our legal community to Mizan Tepi University Law School. To celebrate the start of the new academic year, we're hosting a Welcome Program for our first-year students on saturday 23/02/2017 at afternoon 7:30 in Mizan Tepi University Senet Hall.
We invite ALL law students to join us for an evening of:
👉Introductions and Icebreakers: Meet your fellow law students and make new connections.
👉 Insightful Advice from teachers and Upperclassmen: Get tips and tricks from experienced law teachers and students on navigating the challenges of law school.
👉Fun Activities and Games: Enjoy a relaxed and social atmosphere with your peers.
👉 Free Food and Refreshments: Fuel up for the semester with delicious snacks and drinks!
👉This is a great opportunity to: Welcome our new students to the law school family, Build a sense of community among the entire law school & Share advice and support with one another.
We encourage everyone to attend and make this a memorable welcome for our first-year students!
We look forward to seeing you there!
Sincerely,
4thyear law students
On behalf of the Mizan Tepi University Law Students Union
E-Learning Account Activation Schedule (2).xlsx0.14 KB
new updated schedule only for 4th year law students.docx0.15 KB
Repost from Mizan Tepi University Students Union Channel
https://forms.gle/58GGQQcoyWo5WMJo9
ሰላም ዉድ የሚዛን ቴፒ ዪኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ ተማሪዎች! ከአሁን በፊት
ከላይ ባለው ሊንክ በመግባት የተጠዩቁ መጠይቆችን በመሙላት እንድትተባበሩኝ ጠይቄ ነበር የምፈልገው የ650 ተማሪ መልስ ነው ነገር ግን እስካሁን ግማሽ ተማሪ እንኳ አልሞላም።
ጥናታዊ ጽሁፌን ለማጠናቀቅ የግድ የናንተ መልስ ስለሚያስፈልገኝ አሁንም በድጋሚ መጠይቆችን በቅንነት እንድትሞሉልኝ በትህትና እጠይቃለሁ።
ለምታደርጉልኝ ቀና ትብብር ሁሉ ከወድሁ ከልብ አመሰግናለሁ😘
የመንግስት እና ሃይማኖት ግንኙነት በኢትዮጵያ፤ ትናንት ዛሬ እና ነገ
አዘጋጅ፦ የፌዴራል የፍትሕና የህግ ኢንስቲትዩት
NB:- ይህ ዶክመንት የፍትሕ ሚኒስቴር ላወጣው ረቂቅ አዋጅ ግብዓት ይሆን ዘንድ የተሰራ ጥናት ነው::
@MTULSU
በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የማይተኩ 10 ሙያዎች ምን ምን ናቸው?
AI የ300 ሚሊዮን ሰዎችን ስራ ሊተካ እንደሚችል ተጠቅሷል
አል-ዐይን
2024/5/12 15:35 GMT

ቴክኖሎጂው የተቋማትን እና ሰዎችን ምርታማነት ቢጨምርም በዛው ልክ ስራቸውን የሚቀማቸው ሰዎች አሉ ተብሏል
በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የማይተኩ 10 ሙያዎች ምን ምን ናቸው?
የሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚባለው ቴክኖሎጂ የሰው ልጆችን የዕለት ተዕለት ስራዎች በማቅለል ላይ ይገኛል፡፡
ይህ በዚህ እንዳለ ግን በኤአይ ምክንያት ከስራ ውጪ የሚሆኑ የሙያ መስኮች እንዳሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡
የሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ 300 ሚሊየን የሚደርስ የሰው ልጆችን የሙሉ ጊዜ ስራ ተክቶ መስራት ይችላል ተብሏል።
ይሁንና የተወሰኑ የሙያ መስኮች አሁንም በሰው ሰራሽ አስተውሎት የማይተኩ ሙያዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
እንደ ፎርብስ ዘገባ የዳኝነት፣ ጥብቅና፣ እና አመራርነት ሙያዎች ሰው ሰራሽ አስተውሎት የማያሰጋቸው የሙያ መስኮች ተብለዋል፡፡
እንዲሁም የፈጠራ ባለሙያዎች፣ ቴራፒስቶች እና የተለያዩ ሙያ አማካሪዎች ደግሞ በኤአይ ስጋት ውስጥ የሌሉ ሙያዎች ናቸው፡፡
ሌላኛው ሰው ሰራሽ አስተውሎት መዘመን ከማያሰጋቸው ሙያዎች መካከል የመምህርነት ሙያ ሲሆን ነርስ እና የንግድ ሙያም ከሰው ልጆች ውጪ የማይሰሩ የሙያ መስኮች እንደሆኑ ተገልጿል፡፡
#ለህግ_ምሩቃን ክፍት የስራ ማስታወቂያ #በፍትህ_ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ።
የተለማማጅ ሰራተኛ የቅጥር ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሥሩ ለሚገኙ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች ተለማማጅ ሰራተኞችን /Internship/ ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚሁም መሠረት ከዚህ በታቸው የተገለፁትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው የስራ ማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመንካት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
☑️በማኔጅመንት/ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን/ በአካውንቲንግና ፋይናንስ/ በኢኮኖሚክስ/ በማርኬቲንግ/ በሕግ/ በኮምፒውተር ሳይንስ/ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በሌላ ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ
☑️በቂ የመግባባት ችሎታ ያላት/ያለው
☑️የተቋሙን ደንብና መመሪያ የምታከብር/ የሚያከብር
☑️ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነች/ያልሆነ፤
☑️የቅጥር ሁኔታ፡ በጊዜያዊነት
☑️የስራ ቦታ አዲስ አበባ፣ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ሶማሌ እና ቤኒሻጉል
☑️አመልካቾች ከዚህ በታች በተቀመጠው የስራ ማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመንካት ማመልከት ይችላሉ፡፡
👉 https://pw.nebe-elections.org/internship
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።
ማሳሰቢያ፡-
ለሶማሌ ክልል ላይ አመልካቾች የክልሉን ቋንቋ ማወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
@MTULSU
Happy Easter to all beloved MTULSU Christian Families . May the holiday be a joyful, peaceful And satisfaction.
😘😘😍😍😍😍😍
happy holiday!!
@MTULSU
አስቸኳይ ማስታወቂያ
አድስ ወድ ህግ ትምህርት ቤት ለተቀላቀላችሁ ተማሪዎች
እናንተን የሚወክል አንድ ወንድ እና ሴት ተወካይ ህግ ትምህርት ቤት ባስቸኳይ ስለተፈለገ
በዚህ ስልክ ቁጥር ተዎካዮቻችሁን አሳውቁኝ
0974449187
+2
Congratulations 🎉
First of all, we would like to congratulate our freshman students who managed to join our beloved law school in 2016😘😘😘
We wish you a very fruitful and productive time at your law school stay.
Best of luck💥
@MTULSU
Introduction to Law and the Ethiopian Legal System.pdf1.35 MB
Announcement of Special Tutorial Schemes
Dear Law Re-sit Students,
Antidotal information revealed that the National Exit Examination will be administered since June 14 till June 21, 2016 E.C.
Nowadays, School of Law has arranged special tutorial schemes for its graduating students, to be offered as of 21/8/2016 E.C
Hence, you can be benefited from the special tutorial schemes equally with prospective graduating students.
With Kind Regards,
A Must Read Notice for Graduating Class of 2024
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
