ch
Feedback
DIGITAL ELECTRONICS PLC

DIGITAL ELECTRONICS PLC

前往频道在 Telegram

Contact 0914839754 @R0bel 0950044950 Are you looking for Electrical and Mechanical items for your projects. Then you are in the right place to get Microcontrollers, Sensors, Motors...so what are you waiting for join now.

显示更多

📈 Telegram 频道 DIGITAL ELECTRONICS PLC 的分析概览

频道 DIGITAL ELECTRONICS PLC (@digitalelectronics_tech) 英语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 37 509 名订阅者,在 技术与应用 类别中位列第 3 653,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 881

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 37 509 名订阅者。

根据 17 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -1 490,过去 24 小时变化为 -81,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 2.31%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 869 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 2
  • 主题关注点: 内容集中在 ህንፃ፡, መንፈሳዊ, ስላሴ, ቅድስት, ኣድራሻችን፡ 等核心主题上。

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Contact 0914839754 @R0bel 0950044950 Are you looking for Electrical and Mechanical items for your projects. Then you are in the right place to get Microcontrollers, Sensors, Motors...so what are you waiting for join now.

凭借高频更新(最新数据采集于 18 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 技术与应用 类别中的关键影响点。

37 509
订阅者
-8124 小时
-3477
-1 49030
帖子存档
Repost from Fire🔥
Memhash airdrop event 🔥 Memhash Supply Limited 1B ነው ለAirdrop የተዘጋጀው እሱ mine ተደርጎ ሲያልቅ Project የሚጠናቀቅ ይሆናል ፤ Untill now 15%
Memhash airdrop event 🔥 Memhash Supply Limited 1B ነው ለAirdrop የተዘጋጀው እሱ mine ተደርጎ ሲያልቅ Project የሚጠናቀቅ ይሆናል ፤  Untill now 15% of 1B [ total supply] mine ተደርጎል Total miners 100k አይበልጡም. Supply Limited መሆኑ ለእኛ ጥቅም አለው because ሰው ከበዛበት Fail ያደርጋል ብለን አንጨነቅም ቀድሞውንም Limited amount ስለሆነ የተዘጋጀው ። Pavel Durove [ twitter and Telegram] mention አድርጎቸዋል ይህም ማለት ለCommunity ቅድሚያ የሚሰጡ ይሆናል 🔥 ለመስራት 600star መክፈል እና bot ላይ active መሆን ይጠይቃል ፤ ከባድ ነው ከባድ መሆኑም በአሪፍ ደረጃ የሰሩ ጥሩ ነገር እንዲያገኙ ያደርጋል ለመጀመር 👉 Link Memhash [ 500$+ ልትሰሩበት የምትችሉት እድል ነው ግን መስራት እና ጥረት ይጠይቃል ] @Piassa_Tech @Piassa_Tech

#JimmaUniversity በ2017ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ · ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባችሁ በመጪው ህዳር 19 እና 20/2017 በዩ
+1
#JimmaUniversity በ2017ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ · ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባችሁ በመጪው ህዳር 19 እና 20/2017 በዩኒቨርስቲው በተመደባችሁባቸው ካምፓሶች ማለትም የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (ከሴክሽን 1-26) እና ግብርና እና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ (ከሴክሽን 27- 31) እንዲሁም የሶሻል ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች ደግሞ በዋናው ግቢ እንደሚካሄድ ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። 👉ማሳሰቢያ 1. በ2017ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ በRemedial ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ግዜያችሁ በቀጣይ ማስታወቂያ የሚገለጽ መሆኑን አውቃችሁ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን፡፡ 2. በ2016ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ የRemedial ፕሮግራም ትምህርታችሁን የተከታተላችሁ ተማሪዎች በመጪው ቅርብ ቀናት https://portal.ju.edu.et ላይ የመለያ ቁጥራችሁን በማስገባት አጠቃላይ ውጤታችሁን ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ላለፋችሁ ተማሪዎች ምዝገባችሁ ከላይ በተጠቀሰው ቀናት በተመሳሳይ የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡ 3. አዲስ ገቢ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ሴክሽን እና ካምፓስ ከተወሰኑ ቀናት በ3.4 https://portal.ju.edu.et ላይ ስለሚለቀቅ የአድሚሽን ቁጥራችሁን በማስገባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ነባር የሬሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ደግሞ ይህንን መረጃ የመለያ ቁጥራችሁን (ID No) በማስገባት ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ @moeofficial

#MoE ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ለመፈተን እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ። ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝ
+1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ለመፈተን እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ። ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል። በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጡት ቃል ፥ " የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም " ብለዋል። አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል። ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ገልጸዋል።

Repost from Fire🔥
እንኳን ደስ አለን በቻናላችን ስም ብሉም ላይ የራሳችንን ኮይን ፈጥረናል 🥳 አሁን ላይ የ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ዶላር ማርኬት ካፕ ሲኖረው ይህን ኮይን ሳይጨምር በመግዛት ማትረፍ እና ማስቀመጥ የ
+1
እንኳን ደስ አለን በቻናላችን ስም ብሉም ላይ የራሳችንን ኮይን ፈጥረናል 🥳 አሁን ላይ የ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ዶላር ማርኬት ካፕ ሲኖረው ይህን ኮይን ሳይጨምር በመግዛት ማትረፍ እና ማስቀመጥ የምትፈልጉ የፈለጋችሁትን መጠን መግዛት ትችላላችሁ ። ይህን ለማድረግ ከብሉም ጋር ኮኔክት ያደረጋችሁት ዋሌት ውስጥ ቶን ያስፈልጋችሗል ።🔴 ብሉም ሊስት ሳይደረግ ነው ገንዘብ ምንሰራበት ፋሚሊ 🫡 ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉ 🤑 ለመግዛት👇 https://t.me/blum/app?startapp=memepadjetton_PTC_aQGF0-ref_EMGFDCr4zd To the moon 🚀 @Piassa_Tech @Piassa_Tech

Repost from Fire🔥
👌 በዚህ ወር የሚጠናቀቅ ኤርድሮፕ ቶሎ ጀምሩት ታፕ ታፕ ማድረግ የለውም ‼️ 🔗NodePay ⚡️ከ Grass ጋር ተመሳሳይነት ያለው AI ላይ የሚሰራ Internet በመጠቀማቹ ብቻ Point እየሰበ
👌 በዚህ ወር የሚጠናቀቅ ኤርድሮፕ ቶሎ ጀምሩት ታፕ ታፕ ማድረግ የለውም ‼️ 🔗NodePay ⚡️ከ Grass ጋር ተመሳሳይነት  ያለው  AI ላይ የሚሰራ  Internet በመጠቀማቹ ብቻ Point እየሰበሰባቹ በሰበሰባቹት መጠን ደግሞ point የምታገኙበት ነው  Grass ላይ ከዚህ  ቀደም የሰሩ  የተሻለ ገቢ ማግኘት ችለው ነበር 🔗Register ለማድረግ Email ብቻ ነው የሚያስፈልጋቹ Register አድርጋቹ ከጨረሳቹ በኋላ እንደአዲስ  ተመለሱና LOGIN አድርጉ ⚡️በስልክ የምትሰሩ Mises Browser ተጠቀሙ Desktop ከሆነ ማንኛውም  Browser መሆን  ይችላል ⚡️NodePay Extension አውርዱና አገናኙት Connected ካላቹ ጨርሳቿል። ⚡️Eligable ለመሆን  በተቻለ መጠን  100 ሰአት ኮኔክት መሆን አለበት  🚀በተጨማሪም  ኔትወርካቹ ፈጣን ከሆነ  የምትሰበስቡትም POINT ከፍ ያለ ይሆናል ⚡️Mumtiple account  እና VPN ባትጠቀሙ መልካም ነው ከሆነም ደግሞ multiple account  በተለያየ Device ስሩት  season 0 ላይ በጣም ብዙ ተጠቃሚዎች ታግደዋል በዚ ሊንክ ተመዝገቡ➡️ https://app.nodepay.ai/register?ref=zTKNRHCkoP44sh2 Referral code * ከጠየቃቹ zTKNRHCkoP44sh2 አስገቡ (100 point ይሰጣችሗል ) ያስቸገራችሁ ነገር ካለ ማንኛዉም አይነት ጥያቄ ጠይቁን @Piassa_Tech @Piassa_Tech

#WolloUniversity በ2017 ዓ.ም በወሎ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢ
#WolloUniversity በ2017 ዓ.ም በወሎ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ህዳር 13 እና 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ - የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት፣ - ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት - የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ - አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ - ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ፣ የስፖርት ትጥቅ። የተመደባችሁበትን ግቢ ለማወቅ 👇 Telegeram Bot: @WU_Registrar_bot Website: https://tinyurl.com/wu-Registrar-s

#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CAB
+2
#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CABIN CREW በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ (ዝቅተኛው) 200 ነጥብ ያስመዘገበ ለማመልከት ብቁ ነው። የዕድሜ ገደቡ ከ19 እስከ 30 ዓመት ነው። ቁመት ቢያንስ 1.58 ሜትር እና 212 ሴ.ሜ የሆነ ክንድ ለሴት እንዲሁም ለወንድ ቢያንስ 1.70 ሜትር ቁመት መሆን አለበት። የምዝገባ ጊዜው ከህዳር 08/2017 ዓ/ም እስከ ህዳር 12/2017 ዓ/ም ነው። ምዝገባው ፦ - በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አዳማ) - አዲስ አበባ (በኦንላይን ልክ ማመልከቻው ሲከፈት ይፋ ይደረጋል) - አምቦ ዩኒቨርሲቲ (አምቦ) - አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (አርባ ምንጭ) - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (አሶሳ) - ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (ባህር ዳር) - ወሎ ዩኒቨርሲቲ (ደሴ) - ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ (ድሬዳዋ) - ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ( ጋምቤላ) - ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ጎንደር) - ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ (ሀዋሳ) - ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ (ጅግጅጋ) - ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ) - መቐለ ዩኒቨርሲቲ (መቐለ) - ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ) - መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ (ሮቤ) - ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰመራ) - ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ወልቂጤ) ይከናወናል። @moeofficial

#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CAB
+3
#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CABIN CREW በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ (ዝቅተኛው) 200 ነጥብ ያስመዘገበ ለማመልከት ብቁ ነው። የዕድሜ ገደቡ ከ19 እስከ 30 ዓመት ነው። ቁመት ቢያንስ 1.58 ሜትር እና 212 ሴ.ሜ የሆነ ክንድ ለሴት እንዲሁም ለወንድ ቢያንስ 1.70 ሜትር ቁመት መሆን አለበት። የምዝገባ ጊዜው ከህዳር 08/2017 ዓ/ም እስከ ህዳር 12/2017 ዓ/ም ነው። ምዝገባው ፦ - በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አዳማ) - አዲስ አበባ (በኦንላይን ልክ ማመልከቻው ሲከፈት ይፋ ይደረጋል) - አምቦ ዩኒቨርሲቲ (አምቦ) - አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (አርባ ምንጭ) - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (አሶሳ) - ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (ባህር ዳር) - ወሎ ዩኒቨርሲቲ (ደሴ) - ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ (ድሬዳዋ) - ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ( ጋምቤላ) - ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ጎንደር) - ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ (ሀዋሳ) - ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ (ጅግጅጋ) - ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ) - መቐለ ዩኒቨርሲቲ (መቐለ) - ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ) - መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ (ሮቤ) - ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰመራ) - ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ወልቂጤ) ይከናወናል። @moeofficial

🎤VACANCY ANNOUNCEMENT [TRAINEE CABIN CREW] Ethiopian Airlines Group would like to invite qualified applicants for Trainee #C
🎤VACANCY ANNOUNCEMENT [TRAINEE CABIN CREW] Ethiopian Airlines Group would like to invite qualified applicants for Trainee #Cabin_Crew position. ➡️REQUIRED EDUCATIONAL QUALIFICATION: A MINIMUM OF ETHIOPIAN UNIVERSITY ENTRANCE EXAM CERTIFICATE (EUEEC) WITH A MINIMUM 200 RESULT. ➡️AGE LIMIT: 19-30 YEARS’ OLD INCLUSIVE. ➡️HEIGHT: A MINIMUM OF 1.58 METER AND AN ARM RICH OF 212 CM FOR FEMALE AND A MINIMUM OF 1.70 METER FOR MALE. ➡️WEIGHT: PROPORTIONAL TO HEIGHT ➡️ENGLISH LANGUAGE PROFICIENCY: LEVEL III 🗓 REGISTRATION DATE: - NOVEMBER 18, 2024 – NOVEMBER 22, 2024 📍REGISTRATION PLACES/ LOCATIONS 👉ADDIS ABABA, ONLINE (APPLICATION LINK WILL BE UPDATED DURING THE APPLICATION PERIOD) 👉ASTU, ADAMA 👉GONDAR UNIVERSITY, GONDER 👉HAWASSA AIRPORT, HAWASSA 👉AMBO UNIVERSITY, AMBO 👉JIGJIGA UNIVERSITY, JIGJIGA 👉ARBAMINCH UNIVERSITY, ARBAMICH 👉JIMMA UNIVERSITY, JIMMA 👉ASSOSA UNIVERSITY, ASSOSA 👉MEKELLE UNIVERSITY, MEKELE 👉BAHIR DAR UNIVERSITY, BAHIR DAR 👉WOLLEGA UNIVERSITY, NEKEMETE 👉WOLLO UNIVERSITY, DESSIE 👉MEDA WELABU UNIVERSITY, ROBE 👉DIRE DAWA UNIVERSITY, DIRE DAWA 👉SEMERA UNIVERSITY, SEMERA 👉GAMBELLA UNIVERSITY, GAMBELLA 👉WOLKITE UNIVERSITY, WOLKITE 📌NB ✍MAKE SURE YOU FULFILL ALL THE ABOVE STATED QUALIFICATIONS. ✍DURING REGISTRATION, PLEASE ATTACH ORIGINAL SCAN COPY OF ALL YOUR SUPPORTING DOCUMENTS & EDUCATIONAL CREDENTIALS INCLUDING BUT NOT LIMITED TO: ✍8TH GRADE MINISTRY CARD & BIRTH CERTIFICATE ✍GRADE 12 CERTIFICATE ✍KEBELE ID CARD (BACK AND FORTH) @moeofficial

የትምህርት ሚኒስቴር ከራሽያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። ---------------------------//------------
+2
የትምህርት ሚኒስቴር ከራሽያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። ---------------------------//--------------------------- የትምህርት ሚኒስቴር ከራሽያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል። የተፈረመው ስምምነት ሰነድ በእኩልነት፣ በጋራ ተጠቃሚነትና ውጤታማነት መርህ ላይ በመመስረት ሁለቱ ሀገራት በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸው መሆኑ ተመላክቷል። @moeofficial

Repost from Fire🔥
Game እየተጫወታቹ ብቻ በቀን እስከ 1Ton ወይመ 5$ ምሰሩበት airdrop እንጠቁማቹ Active ሁናቹ ስሩ የሰራቹትንመ ወዲያው Withdraw ማድረግ ትችላላችሁ ለመጀመር 👇👇👇 https:/
Game እየተጫወታቹ ብቻ በቀን እስከ 1Ton ወይመ 5$ ምሰሩበት airdrop እንጠቁማቹ Active ሁናቹ ስሩ የሰራቹትንመ ወዲያው Withdraw ማድረግ ትችላላችሁ ለመጀመር 👇👇👇 https://t.me/GoblinMine_bot/start?startapp=278956057 https://t.me/GoblinMine_bot/start?startapp=278956057

Repost from Fire🔥
#URGENT #BREAKING #ሰበር ዶናልድ ትራምፕ በድጋሚ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን ተመረጡ ። @piassa_tech @Piassa_Tech
#URGENT #BREAKING #ሰበር ዶናልድ ትራምፕ በድጋሚ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን ተመረጡ ። @piassa_tech @Piassa_Tech

የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራ
የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል። ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን ፦ ➡️ በዌብሳይት : https://placement.ethernet.edu.et  ➡️ በቴሌግራም : https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ተማሪዎች ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ  መሰረት የREMEDIAL ፕሮግራሙን እንዲከታተሉ ተብሏል። ትምህርት ሚኒስቴር የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ገልጿል።

የኖትኮይን መስራች የሆነው #ሳሻ እና #የብሉም ምክትል Ceo ቭላድሚር ይሄ አዲሱን Paws ኤርድሮፕ ከጀመሩ ታዋቂ ሰዎች መካከል ይገኙበታል 😮‍💨🔥 Paws በብሉም በኦፊሺያል የትዊተር ገፅም በ
የኖትኮይን መስራች የሆነው #ሳሻ እና #የብሉም ምክትል Ceo ቭላድሚር ይሄ አዲሱን Paws ኤርድሮፕ ከጀመሩ ታዋቂ ሰዎች መካከል ይገኙበታል 😮‍💨🔥 Paws በብሉም በኦፊሺያል የትዊተር ገፅም በተደጋጋሚ የተተዋወቀ ሲሆን በWeb 3 የትዊተር ገፅም አዲሱ ዶግስ ይሆናል ሲሉ Paws ን ለብዙዎች አስተዋውቀዋል Paws ላይ ያስገረሙኝ ነገሮች 1. ከቴሌግራም ድጋፍ ያለው መሆኑ 2. ከቴሌግራም ካልተደገፈ ቴሌግራም አካውንታችን የተጠቀምንበትን ቀን ማወቅ አስቸጋሪ ነው 2. ኖትኮይን የሰጠንን ቶክን ማወቁ 3. ዶግስ የሰጠንን ቶክን ማወቁ እነዚህ ማሳያዎች የ Paws መስራቾች የሚታወቁ እና #ከዶግስ #ከኖትኮይን እና #ብሉም በተጨማሪም #ከዱሮቭ ቴሌግራም ጋር ግንኙነት ያላቸው ሰዎች መሆናቸውን በቂ ማሳያ ነው መጀመር ለምትፈልጉ ጊዜው ሳይሄድ በትጀምሩት አሪፍ ይመስለኛል 🫡 Link 👉 https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=sv4NvSbC

ትምህርት ሚኒስቴር ከሁዋዌና ሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር የሚያዘጋጀው የአይሲቲ ውድድር አበረታች መሆኑ ተገለጸ። ከሁዋዌ ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ሀገር አቀፍ እና አህጉር አቀፍ የአይሲቲ ውድድር ፍጻ
+1
ትምህርት ሚኒስቴር ከሁዋዌና ሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር የሚያዘጋጀው የአይሲቲ ውድድር አበረታች መሆኑ ተገለጸ። ከሁዋዌ ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ሀገር አቀፍ እና አህጉር አቀፍ የአይሲቲ ውድድር ፍጻሜ ለተወዳደሩ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቷል። ሽልማቱ የተበረከተው የሁዋዌ የ2024/25 አይሲቲ የውድድር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ ሲሆን በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት በትምህርት ሚኒስቴር የአይሲቲ እና ዲጂታል ትምህርት መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ዘላለም አሰፋ ባስተላለፉት መልእክት ውድድሩ ለተማሪዎች የስራ እድልን በማመቻቸት እና የስራ ፈጠራ አስተሳሰብን ከማጎልበት አኳያ ሰፊ ሚና ያለው መሆኑን ገልጸዋል። ዶ/ር ዘላለም አክለውም ሁዋዌ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የተማሪዎችን ክህሎት ለማዳበር እያደረገ ላለው አበርክቶ ምስጋናቸውን ያቀረቡ ሲሆን መሠል ጥረቶችን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አጠናክሮ ማስቀጠል የሚገባ መሆኑን አስገንዝበዋል። የሁዋዌ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በኢትዬጵያ ሚስተር ሊሚንግየ በበኩላቸው ውድድሩ ለወጣቶች ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። @moeofficial

Repost from Fire🔥
Gift
telegram star500

抽奖奖品

500 星星将分配给 5 名获奖者。

完成日期

Repost from Fire🔥
Gift
telegram star500

抽奖奖品

500 星星将分配给 5 名获奖者。

完成日期

አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም እንዲሁም በ2017 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች ጥሪ #አለማድረጉን አሳውቋል፡፡ በአንዳንድ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች ሲዘዋወር የተመለከትነው ዩኒቨርሲቲው ከላይ
አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም እንዲሁም በ2017 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች ጥሪ #አለማድረጉን አሳውቋል፡፡ በአንዳንድ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች ሲዘዋወር የተመለከትነው ዩኒቨርሲቲው ከላይ ለተገለፁት ተማሪዎች "ለጥቅምት 27 እና 28/2017 ዓ.ም ጥሪ እንዳደረገ" የሚገልፅ ማስታወቂያ እውነተኛ ነው ወይ ስንል የዩኒቨርሲቲውን ከፍተኛ አመራር ጠይቀናል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ምንም አይነት ጥሪ አለማድረጉንና በአንዳንድ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች የሚዘዋወረው የጥሪ ማስታወቂያ ሐሰተኛ መሆኑን ኃላፊው ገልፀዋል፡፡ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ላመጡ እና በ2017 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርግ የገለፁት ኃላፊው፤ እስከዛ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ ኃላፊው ጠይቀዋል፡፡

👉ተማሪዎች ቢያንስ ሶስት ቋንቋዎችን እንዲማሩ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ 👉እስከ 6ኛ ክፍል ድረስ ያሉ ተማሪዎችን በደረጃ ማስቀመጥንም ረቂቅ አዋጁ ይከለክላል ኢትዮጵያ የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅን ለማሻሻል ያለመ ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅታለች፡፡ ይህ ረቂ አዋጅ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ በትናንትናው ዕለት ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም ይህን ረቂቅ አዋጅ ተጨማሪ ውይይቶች እና ሌሎች ግብዓቶች እንዲታከሉበት በሚል ለዝርዝር እይታ ወደ ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡ ይህ ረቂቅ አዋጅ እንደሚለው ከሆነ ተማሪዎች ስለ ሚማሯቸው ቋንቋዎች፣ ስርዓት ትምህርት ዝግጅት፣ መምህራን ቅጥር፣ ተማሪዎች ምዘና፣ ትምህርት ጥራት ማስጠበቂያ መንገዶች እና ሌሎችንም ጉዳዮች ይዟል፡፡ ቋንቋዎችን አስመልክቶ በረቂቅ አዋጁ ላይ እንደተቀመጠው የአፍ መፍቻ ቋንቋ እንደ ትምህርት አይነትነት እና እንደ ማስተማሪያ ቋንቋነት ከቅድመ አንደኛ ደረጃ ጀምሮ የሚሰጥ ሆኖ እንደ ትምህርት አይነትነት እና እንደ ማስተማሪያ ቋንቋነት መሰጠቱ የሚያበቃበትን የክፍል ደረጃ ክልሎች ይወስናሉ ብሏል፡፡ እንዲሁም የእንግሊዘኛ ቋንቋን በማስተማሪያነት በግዴታ ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ማስተማር ግዴታ ነው የተባለ ሲሆን ክልሎች ግን ከዚያ በፊትም የማስተማሪያ ቋንቋ ማድረግ ከፈለጉ ይችላሉ ተብሏል፡፡ ተማሪዎች ቢያንስ ሶስት ቋንቋዎችን እንዲማሩ ይደረጋል የተባለ ሲሆን የአፈጻጸም መመሪያ በቀጣይ እንደሚወጣም ረቂቅ አዋጁ ያትታል፡፡ እንዲሁም አንድ ተጨማሪ የሀገር ውስጥ ቋንቋ ከፌደራል መንግስት የስራ ቋንቋዎች መካከል የተማሪን አልያም የወላጅን ምርጫ ታሳቢ በማድረግ ከ3ኛ-10ኛ ክፍል ድረስ እንዲማሩ ይደረጋልም ተብሏል፡፡ በአጠቃላይ አንድ ተጨማሪ የውጭ ቋንቋ ክልሎች በሚመርጡት መሰረት ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ በአማራጭነት ይሰጣል የተባለ ሲሆን የእንግሊዘኛ ቋንቋ ደግሞ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ እንደ አንድ የትምህርት አይነት እንደሚሰጥም ተገልጿል፡፡ የተማሪዎች ምዘናን በሚመለከት ደግሞ እስከ 1ኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የሚባለው እስከ 6ኛ ክፍል ድረስ ተማሪዎችን በደረጃ ማስቀመጥን ይከለክላል፡፡ ከክፍል ወደ ክፍል መዘዋወርን በሚመለከት ደግሞ በሁሉም የትምህርት እርከኖች ከክፍል ወደ ክፍል ማለፍ የሚቻለው ተማሪዎች በሁሉም ትምህርት አይነቶች 50 ከመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ሲያመጡ ብቻ ነውም ተብሏል፡፡ ክልላዊ ፈተናዎችን ማለፍ ያልቻሉ ተፈታኞች ከሁለት ጊዜ በላይ በነጻ ፈተና ላይ መቀመጥ አይችሉም የተባለ ሲሆን ተፈታኞች በግላቸው እንዲፈተኑ ይደረጋል ይላል ረቂቅ አዋጁ፡፡ በዚሁ ረቂቅ አዋጅ ላይም የመምህራንን ትምህርት እና ስልጠና ጉዳዮችን በሚዘረዝርበት አንቀጽ ስር ሴቶች ለመምህርነት ስልጠና በሚወዳደሩበት ጊዜ ለምልመላ የሚያስፈልጉትን አጥጋቢ መስፈርት አሟልተው በውድድር ወቅት ከወንዶች ጋር እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ወቅት ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ደንግጓል፡፡ እንዲሁም አንድ መምህር በስራ ላይ እያለ በመንግስት ወጪ ደረጃውን የሚሻሽል ስልጠና ከወሰደ ለእያንዳንዱ የስልጠና ዓመት አንድ ዓመት በሙያው ማገልግል አለበት ሲልም ግዴታ ተጥሏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ወሲባዊ ጥቃትን የሚመለከቱ ወንጀሎች መፈጸሙ ተረጋግጦ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ መሆኑ የተረጋገጠበት ሰው በማንኛውም የትምህርት ተቋም ውስጥ በመምህርነት እንዳይቀጠር አግዷል፡፡ አንድ መምህር የሙያ ፈቃዱን በየሁለት ዓመቱ ከክፍያ ነጻ በሆነ መንገድ ማሳደስ እንዳለበት የደነገገ ሲሆን የስራ ፈቃድ ለማግኘት ከምረቃ በኋላ የ2 ዓመት ልዩ የመምራን ሙያ ስልጠናን መውሰድ እንዳለበትም በረቂ አዋጁ ለይ ተደንግጓል፡፡ የግል ትምህርት ቤትን ማቋቋም ስለ ሚከለከልበት ሁኔታ በሚያትተው አንቀጽ ስር በፍርድ ቤት የመክሰር ውሳኔ የተሰጠበት ወይም እዳ መክፈል ያልቻለ ሰው፣ ትምህርት ቤቱን ለማቋቋም ፈቃድ ከሚጠይቀው አመልካች ውስጥ ድርሻ ያለው ሰው በወሲባዊ ወንጀል አልያም በህጻናት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ጥፋተኛ መሆናቸው በፍርድ ቤት የተወሰበት ሰው ፈቃድ ማግኘት አይችልም ብሏል፡፡ በመጨረሻም መንግስት ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ትምህርትን በብቃት እና በጥራት ለማዳረስ ያለበትን ግዴታ ለመወጣት ሀገር አቀፍ የትምህርት ፈንድ እንዲቋቋም አዋጁ ይፈቅዳል ይላል፡፡ @MOEOFFICIAL

Repost from Fire🔥
🤘 PAWS COMMUNITY 🤘 🔥 በሁለተኛ ቀኑ ከ 3 ሚሊዮን ተጠቃሚ በላይ ማፍራት ችሏል ☄️ በዚህ airdrop ተጠቃሚ የሚያደርገው ዋናው ነገር invite ነው በተጨማሪ የሚሙጡትን task መ
🤘 PAWS COMMUNITY 🤘 🔥 በሁለተኛ ቀኑ ከ 3 ሚሊዮን ተጠቃሚ በላይ ማፍራት ችሏል ☄️ በዚህ airdrop ተጠቃሚ የሚያደርገው ዋናው ነገር invite ነው በተጨማሪ የሚሙጡትን task መስራት 📌 invite ከምታደርጉት ሰው ከሚሰጣችሁ በተጨማሪ ከሚያገኘው ላይ 10% ተጨማሪ የምታገኙ ይሆናል 💥 ዶግስ ያመለጣችሁ ሰዎች Paws እንዳያመልጣችሁ. 🐾 ሁለተኛ ዕድል ዳግም አይገኝም ለመጀመር ➡️ https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=vJs3G2Cx