ch
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

前往频道在 Telegram

Bashewam School Grade 1-8

显示更多
2 748
订阅者
+324 小时
+327
+4330
帖子存档
በተጨማሪም እሁድበ15/06/2018አ.ም :በት/ቤቱ :ግቢ:ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።

ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቀን 11/06/18ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆች በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የመማር
ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት                            ቀን 11/06/18ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆች በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የመማር ማስተማር ተግባር በልጅዎ ውጤትና ስነ-ምግባር ግንባታ ዙሪያ ልጆቻችንን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ እሁድ የካቲት 15/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ላይ ውይይት ስለሚደረግ በእለቱና በሰዓቱ ት/ቤት እንዲገኙ ስንል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ ማሳሰቢያ - በተለያዩ ምክንያቶች የት/ት ክፍያ ያልፈፀማችሁ ወላጆች እስከ 14/06/18ዓ.ም ያለቅጣት እንድትከፍሉ እናሳስባለን።  ክፍያ ካልተጠናቀቀ የውጤት መግለጫ (ሰርተፍኬት) የማንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

በ2018ዓም በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ከ1-4ኛ እርከን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ከ 1 - 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር
በ2018ዓም በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ከ1-4ኛ እርከን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ከ 1 - 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር

በ2018ዓም በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ከ1-4ኛ እርከን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ከ 1 - 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር
በ2018ዓም በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ከ1-4ኛ እርከን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ከ 1 - 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር

በ2018ዓም በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ከ1-4ኛ እርከን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ከ 1 - 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር
በ2018ዓም በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ከ1-4ኛ እርከን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ከ 1 - 3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር

ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቀን 11/06/18ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆች በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የመማር
ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት                            ቀን 11/06/18ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆች በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የመማር ማስተማር ተግባር በልጅዎ ውጤትና ስነ-ምግባር ግንባታ ዙሪያ ልጆቻችንን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ እሁድ የካቲት 15/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ላይ ውይይት ስለሚደረግ በእለቱና በሰዓቱ ት/ቤት እንዲገኙ ስንል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ ማሳሰቢያ - በተለያዩ ምክንያቶች የት/ት ክፍያ ያልፈፀማችሁ ወላጆች እስከ 14/06/18ዓ.ም ያለቅጣት እንድትከፍሉ እናሳስባለን።  ክፍያ ካልተጠናቀቀ የውጤት መግለጫ (ሰርተፍኬት) የማንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 2/2018 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ጥር 30/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህር
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 2/2018 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ጥር 30/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 2/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

On Monday 02/06/2918A.Y E.C

On Monday 02/06/2018A.Y E. C
+1
On Monday 02/06/2018A.Y E. C

👉📚የትምህርት ቤታችን የቤተ መፅሐፍት ምርጥ አንባቢ ተማሪዎች  አብርሆት ቤተ-መፅሃፍትን ሲጎበኙ በከፊል 📚📚!!!

photo content
+2

የፋይዳ መታወቂያ‼️ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር ከጠፋብዎት ወደ *9779# ፋይዳ ቁጥር ባወጡበት ስልክ ቁጥር በመደወል ከዛ ከሚመጡላችሁ አማራጮች ውስጥ 1 ቁጥርን በመጫን የፋይዳ ቁጥርዎን በመሴጅ ማስላ
የፋይዳ መታወቂያ‼️ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር ከጠፋብዎት ወደ *9779# ፋይዳ ቁጥር ባወጡበት ስልክ ቁጥር በመደወል ከዛ ከሚመጡላችሁ አማራጮች ውስጥ 1 ቁጥርን በመጫን የፋይዳ ቁጥርዎን በመሴጅ ማስላክ ይችላሉ። ስም ወይም አድራሻ ለመቀየር የፋይዳ መተግበሪያን ከ play store ወይም ከ app store ላይ በስልክዎ በማውረድ የትም መሄድ ሳይጠበቅባችሁ Demographic status ውስጥ በመግባት ማስተካከል ትችላላችሁ። ፎቶ ግን ለጊዜው መቀየር አይቻልም። (አዩዘሀበሻ) ​