ch
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

前往频道在 Telegram

Bashewam School Grade 1-8

显示更多
2 781
订阅者
+1524 小时
+287
+8230
帖子存档
የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች 1.የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ 2.በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ 3.ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ 4.ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ 5. በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ 6) ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ 7.ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 8.መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ 9. ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ መልካም ፈተና ለተማሪዎቻችን

ለሁሉም የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1444ኛው የኢድ አል-አደሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳቹ። መልካም የአረፋ በዓል እንዲሆንላቹ ከልብ እንመኛለን። ፡ ባሸዋም ትምህርት ቤት ኢድ ሙባረክ

የ2015 ዓ.ም የተከለሰ የማጠቃለያ ትምህርት ፈተና መርሃ-ግብር 1.ከሰኔ 7-9/2015 ዓ.ም  የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ይሰጣል፡፡ 2.ከሰኔ 7-8/2015 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ይሰጣል፡፡ 3.ከሰኔ 12-16/2015 ዓ.ም የ2ኛ ወሰነ-ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል፡፡ 4.ከሰኔ 19-20/2015 ዓ.ም ለተማሪዎች የመልስ ወረቀት የሚመለስበት ጊዜ ይሆናል፡፡ 5.ከሰኔ 20-25/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ማጠናቀቂያና ርክክብ የሚደረግበት ይሆናል፡፡ 6.ከሰኔ 26-27/2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል፡፡ 7.ከሰኔ 28-30/2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል(በ30/10/2015 ዓ.ም ጠዋት ለአፋን ኦሮሞ የገዳ ት/ት ፈተና ብቻ የሚሰጥ ይሆናል)፡፡ 8.ከሐምሌ 1-2/2015 ዓ.ም(ቅዳሜና እሁድ) የተማሪ ውጤት ለወላጅ የሚሰጥበት ይሆናል፡፡ 9.ከሐምሌ 3-5/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ትንተና ለክ/ከ/ት/ጽ/ቤት ገቢ ይደረጋል፡፡ 10.ከሐምሌ 8-12/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ትንተና ለትምህርት ቢሮ ገቢ ይደረጋል፡፡ 11.ከሐምሌ 19-30/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ይሰጣል፡፡ የመረጃ ምንጭ ትምህርት ቢሮ

ውድ የ6ኛ እና8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች :ክልላዊ ፈተና የሚፈተኑት 8ኛ ክፍሎች ሰኔ 26እና|27/10|15 :6ኛ ደግሞ 28እና29/10/15 መሆኑን ይታወቃል ሆኖም ሀሙስ በ22/10/15 ከጠዋቱ 2፡30 በት/ቤታቸው(ባሸዋም)ግንዛቤ የሚሰጥ እና የመፈተኛ ፈቃድ(admission card)ከክፍያ እና መሰል ጉዳዮች ነፃ መሆናቸው ተረጋግጦ ይሰጣቸዋል።ከዚህም በተጨማሪ ዓርብ በ23/10/15 በመፈተኛ ጣቢያቸው :በብስራት ት/ቤት ግንዛቤ የሚሰጣቸው መሆኑን እየገለፅን መቅረት :በፍፁም አይፈቀድም።

ከ2ተኛ ዙር ወደ 3 ተኛ ዙር ያለፋችሁ ተማሪዎች ቀጣይ ፈተና ቅዳሜ ሰኔ 24/2015 ዓ.ም ነው። እስከ አርብ 16/2015 ዓ.ም ወደ ቀጣይ ዙር ያለፋችሁበትን ሠርተፍኬት ከየት/ ቤቶቻችሁ እንድትወስዱ።

የኢትዮ ማት ውድድር አራት ኪሎ ሔዳችሁ የተፈተናችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁ ተለቋል።

photo content