ch
Feedback
Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

前往频道在 Telegram

● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸

显示更多
213
订阅者
无数据24 小时
-17 天
-430 天
帖子存档
መጽሐፍትን ማንበብ ከሰለችዎ ድህረገፅ ላይ የሚገኙ የድምፅ መጽሐፍትን ይጠቀሙ። 7122 SMS | ያስተዋውቁን

Gardens of Paradise _ Shaykh Abdurrazzaq al-Badr حفظه الله

40 Benefits of Sending Salutations to the Prophet ﷺ _ Shaykh Aziz al-Enezy حفظه الله

📚 ከተባዳዮች ጎን አለመሰለፍ በባለቤቱ ላይ የሚወድቅ ውርደት ነው። ወደ 7122 SMS OK | ለወዳጆ ያስተዋውቁ

أكثِروا من الصَّلاة على النبي ﷺ 🤍 روى البيهقي عن أنس قال، قَالَ رَسُولُ اللَّه ﷺ، "أكثِروا الصَّلاةَ عليَّ يومَ الجمُعةِ و ليلةَ الجمُعةِ ، فمَن صلَّى عليَّ صلاةً صلَّى اللهُ عليهِ عَشرًا" 📚 البيهقي (5994) وحَسَّنه الألباني في الصحيحة ( 1407) •─────✧─────• Al-Bayhaqi (5994) narrated that Anas said: The Messenger of Allah (ﷺ) said: “Send many blessings upon me on Friday and the night before Friday, for whoever sends blessings upon me once, Allah will send blessings upon him tenfold.” Classed as hasan by al-Albaani in as-Saheehah (1407)📚 ‎#يوم_الجمعة ‎#الصلاة_على_النبي ﷺ 🍃 اللَّهُمَّ صَلٌِ عَلَى مُحَمَّدٍ وَّ عَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَّ عَلَى آلِ مُحَمَّدٍ كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد https://t.me/islamicAuthenticReminder

Allah Will Replace You | Shaykh Saleh al-Fawzan حفظه الله

Saying SubhanAllāhi wabihamdih SubhanAllāh Al Azeem | Shaykh Salih al Fawzan حفظه الله

Prophet ﷺ said, Whoever fulfilled the needs of his brother, Allāh will fulfill his needs; whoever brought his brother out of a discomfort, Allāh will bring him out of the discomforts of the Day of Resurrection, and whoever screened a Muslim, Allāh will screen him on the Day of Resurrection. 📓-[Sahih al Bukhari 2442]

ይህ የፊልም ትዕይንት አይደለም ከኻን ዩንስ በስተምስራቅ በሚገኘው ናስር ሆስፒታል በባዶ እግር ያለ ፍራሽ ያለ አንሶላ ከመሬቱ የተጋደሙ ፍልስጤማዊያን ናቸው። በከባድ የታንክ አጀባ እየተተኮሰባቸው እ
ይህ የፊልም ትዕይንት አይደለም ከኻን ዩንስ በስተምስራቅ በሚገኘው ናስር ሆስፒታል በባዶ እግር ያለ ፍራሽ ያለ አንሶላ ከመሬቱ የተጋደሙ ፍልስጤማዊያን ናቸው። በከባድ የታንክ አጀባ እየተተኮሰባቸው እቃቸውን እንኳ ሳይሸክፉ በለበሱት ስስ ጨርቅ ከተማውን ለቀው እንዲወጡ የተገደዱ። አዎ ሴቱም ወንዱም መንገዱ አድክሟቸው ቀኑን ሙሉ ሲጓዙ ውለው በየፊናቸው በብርድ ተቆራምደው ተኝተዋል። አላሁ ተዓላ በዱንያ ድልን ወፍቆ በጀነቱ ጨፌ አደላድሎ ያሳርፋችሁ።

ሶላት የአላህ መልእክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- በትንሳኤ እለት(የዉመል ቂያም) ሰዎች ከስራቸው መጀመሪያ የሚተሳሰቡት ሶላታቸውን ነው፡፡ ሶላቱ ካማረ ሁሉ ነገሩ ያምራል። ሶላቱ ከተበላሸ ሁሉ ነገሩ
ሶላት የአላህ መልእክተኛ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- በትንሳኤ እለት(የዉመል ቂያም) ሰዎች ከስራቸው መጀመሪያ የሚተሳሰቡት ሶላታቸውን ነው፡፡ ሶላቱ ካማረ ሁሉ ነገሩ ያምራል። ሶላቱ ከተበላሸ ሁሉ ነገሩ ይበላሻል። [አቡ ዳዉድ እና ጠበራኒ ዘግበዉታል] https://t.me/islamictrueth

+2
📚የአማኞች ጋሻ ክፍል 01/03 🔖 በኦዲዮ (MP3) 🎙በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ ____ 🏳️ የኡስታዝ ኢልያስ አሕመድ የትምህርት መድረክ  https://www.facebook.com/ustathilyas t.me/ustazilyas

🌙 የነቢዩን (▫️) ምልጃ ትፈልጋለህ? ከጃቢር ቢን አብደላህ (▫️)ተይዞ፡ ረሱል (▫️) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَن قالَ حِينَ يَسْمَعُ النِّداءَ: اللَّهُمَّ رَبَّ هذِ
🌙 የነቢዩን (▫️) ምልጃ ትፈልጋለህ? ከጃቢር ቢን አብደላህ (▫️)ተይዞ፡ ረሱል (▫️) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَن قالَ حِينَ يَسْمَعُ النِّداءَ: اللَّهُمَّ رَبَّ هذِه الدَّعْوَةِ التّامَّةِ، والصَّلاةِ القائِمَةِ، آتِ مُحَمَّدًا الوَسِيلَةَ والفَضِيلَةَ، وابْعَثْهُ مَقامًا مَحْمُودًا الذي وعَدْتَهُ، حَلَّتْ له شَفاعَتي يَومَ القِيامَةِ﴾ “አዛን ከሰማ በኋላ እንዲህ ብሎ ‘አላህ ሆይ! የዚህች ሙሉ ጥሪና የዚህች ለመስገድ የተቃረበች ሶላት አምላክ ነህ። ሙሃመድን ‘ወሲላ’ እና ‘ፈዲላ’ የተባሉትን የክብር ደረጃዎች ለግሳቸው። ቃል የገባህላቸውን የተመሰገነ ደረጃም አጐናጽፈህ (ከሞት) ቀስቅሳቸው። አንተ ቃልህን የምታጥፍ አይደለህምና።’ ዱዓእ ያደረገ በእለተ ትንሳዔ የኔ ሸፈዓ (ምልጃ) ተረጋግጦለታል።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 4719 ✅በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✈️፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📗፦ https://bit.ly/486xnrS 📒፦ https://bit.ly/41zEZkk 📷፦ https://bit.ly/4arMbTx 🚹፦ https://bit.ly/41tIUPv 🖤፦ https://bit.ly/3UTTSwh

🧎‍♀አላህ ሆይ! ስነምግባራችንን አሳምረው! ከእናታችን አዒሻ (▫️) ተይዞ እንዲህ ትላለች፡ ረሱል (▫️) እንዲህ ይሉ ነበር፦ ﴿اللَّهمَّ كما أحسنتَ خَلْقِي، فأَحْسِنْ خُ
🧎‍♀አላህ ሆይ! ስነምግባራችንን አሳምረው! ከእናታችን አዒሻ (▫️) ተይዞ እንዲህ ትላለች፡ ረሱል (▫️) እንዲህ ይሉ ነበር፦ ﴿اللَّهمَّ كما أحسنتَ خَلْقِي، فأَحْسِنْ خُلُقِي﴾ “አላህ ሆይ! አፈጣጠሬን እንዳሳመርከው ሁሉ ስነምግባሬንም አሳምረው።” 📚 ሶሂህ አተርጊብ: 2657 ✅በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ⬛️፦ https://bit.ly/4ayf0xJ ⬛️፦ https://bit.ly/486xnrS ⬛️፦ https://bit.ly/41zEZkk ⬛️፦ https://bit.ly/4arMbTx ⬛️፦ https://bit.ly/41tIUPv ⬛️፦ https://bit.ly/3UTTSwh

ደረቅ ሙግት ተከራካሪውን እውነትን እንዲክድና እንዳይቀበል ያደርገዋል። 7122 SMS | ለወዳጆ ያስተዋውቁ

ወደ ሰው ቤት ሲገባ ያለው ስነስርዓት! ከከልደኽ ቢን ሐንበል () ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦ ﴿فدخلتُ عليهِ ولمْ أسلمْ، ولمْ أستأذنْ، فارْجع، فقلْ: - السلامُ عليك
ወደ ሰው ቤት ሲገባ ያለው ስነስርዓት! ከከልደኽ ቢን ሐንበል () ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦ ﴿فدخلتُ عليهِ ولمْ أسلمْ، ولمْ أستأذنْ، فارْجع، فقلْ: - السلامُ عليكمْ، أَأَدْخلُ؟﴾ “ወደ ነቢዩ () ዘንድ ሰላምታ ሳላቀርብና ሳላስፈቅድ ገባሁ፤ እንዲህ አሉኝ፦ ተመልሰህ አሰላሙዐለይኩም ብለህ አትገባምን?” አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 5176

“የላቀው አላህ በሌሊት እጆቹን ይዘረጋል።ቀን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ።በቀንም እጆቹን ይዘረጋል ለሊት እሱን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ።ፀሀይ በመግቢያዋ እስከምትወጣ ጊዜ ድረስ።” ነብያችን(ﷺ) (ሙስሊም ዘግበውታል:2759)

“አንድ ሰው ገንዘቡን ከሀላል ነው ወይስ ከሀራም የማመጣው የሚለው ደንታ የማይኖርበት ጊዜ በርግጠኝነት በሰዎች ላይ ይመጣል።” ረሱል ﷺ (ቡኻሪ ዘግበውታል፡2083)

ምግብ አያነውሩም! ከአቡ ሁረይራ (رضيﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦ ﴿ما عابَ النبيُّ (ﷺ) طَعامًا قَطُّ؛ إنِ اشْتَهاهُ أكَلَهُ، وإلّا تَرَكَهُ.﴾ “ነ
ምግብ አያነውሩም! ከአቡ ሁረይራ (رضيﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦ ﴿ما عابَ النبيُّ (ﷺ) طَعامًا قَطُّ؛ إنِ اشْتَهاهُ أكَلَهُ، وإلّا تَرَكَهُ.﴾ “ነቢዩ (ﷺ) ምግብን አነውረው አያውቁም። ከፈለጉ ይበሉታል ካልፈለጉ ይተውታል።” 📚 ቡኻሪ (3563) ሙስሊም (2064) ዘግበውታል