ch
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

前往频道在 Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

显示更多
6 211
订阅者
-524 小时
-317
-30430
帖子存档
‼️የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአዊ ብሄ/አስ ትምህርት መምሪያ ገለፀ። በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ሳቢያ በብሄረሰብ አስተዳደሩ ከ43 ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች መካከል 20
‼️የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአዊ ብሄ/አስ ትምህርት መምሪያ ገለፀ። በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ሳቢያ በብሄረሰብ አስተዳደሩ ከ43 ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች መካከል 20 የሚሆኑ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ብቻ መልቀቂያ ፈተናውን እንደሚያስፈትኑ  ተገልጿል። የአዊ ብሄ/አሰ ትምህርት መምሪያ ተተኪ ሀላፊ አቶ ፀጋ ተሰማ እንደገለፁት በብሄረሰብ አስተዳደሩ  ከሚገኙ 43 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች 12ኛ  ክፍል ያሏቸው ቢሆንም  በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ሳቢያ መማር ማስተማር በሚከናወንባቸው 20 ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ብቻ ሀገራዊ መልቀቂያ ፈተናውን  እንደሚያስፈቱኑ ነው የገለፁት።5ሽህ 249 መደበኛ 1ሽህ 613  በግል ተፈታኝ ጨምሮ በድምሩ 6ሽህ 862  ተማሪዎች ፎርም ሞልተው ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉም ብለዋል። እንደ አቶ ፀጋ ገለፃ በነዚህ ት/ቤቶችም ቢሆን በተለያዩ ምክንያቶች ክፍለ ጊዜ የባከነባቸውን በማካካስ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ መምህራን ተማሪዎችን ልዩ እገዛ በማድረግ እያዘጋጁ ይገኛሉ። እንደ አንከሻ እና አዘና ያሉ ት/ቤቶች ችግሮችን በመቋቋም የተሻለ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎችን በመምረጥ ከፍተኛ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ለማስቻል ልዩ የንባብ ክፍል አዘጋጅተው ቅኸዳሜና እሁድን ጨምሮ የማገዝ ስራዎች እያከናወኑ እንደሆነም አቶ ፀጋ ተናግረዋል ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እን
‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 600 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 400 ብር   ✅ 2020 ========= 300 ብር   ✅ 2021 ========= 200 ብር   ✅ 2022 ========= 150 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ‼️2023 ከሆነ #january, #february, #march, #April, #may ብቻ ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት  2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ ለክፍያ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7

‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እን
‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 600 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 400 ብር   ✅ 2020 ========= 300 ብር   ✅ 2021 ========= 200 ብር   ✅ 2022 ========= 150 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ‼️2023 ከሆነ #january, #february, #march, #April, #may ብቻ ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት  2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ ለክፍያ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7

‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እን
‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 600 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 400 ብር   ✅ 2020 ========= 300 ብር   ✅ 2021 ========= 200 ብር   ✅ 2022 ========= 150 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ‼️2023 ከሆነ #january, #february & #march ብቻ ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት 2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7

‼️ሰኔ ማትሪክ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ
‼️ሰኔ ማትሪክ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ማድረጋቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በቅርቡ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡ የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቁም ተገልጿል። የፈተናው ሕትመት በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ለኢሳት የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥም አረጋግጠዋል፡፡ ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡

‼️670 ሺህ ተማሪዎች ተመዝግበዋል ለ2016 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የፀጥታ ችግር በሌላባቸው አካባቢዎች ብቻ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግ
‼️670 ሺህ ተማሪዎች ተመዝግበዋል ለ2016 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የፀጥታ ችግር በሌላባቸው አካባቢዎች ብቻ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በዛሬው ዕለት አሳውቋል። የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው ሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የተማሪዎች ምዝገባ ተካሂዶ መጠናቀቁን የገለጸው መ/ቤቱ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለብሄራዊ ፈተናው ምዝገባ ማከናወናቸውን ጠቁሟል። የፀጥታ ችግር ባለባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የሚገኙ ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በዚህ ሣምንት ይከናወናል ብሏል። የፈተና ዝግጅት ሥራው የሀገሪቱን ሥርዓተ ትምህርት የተከተለ እና ተማሪዎቹን በአግባቡ መመዘን በሚያስችል መልኩ መዘጋጀቱን አገልግሎቱ ገልጿል። የፈተናው ዝግጅት እየተገባደደ መሆኑን አመልክቶ በቀጣይ #የፈተናው_ሕትመት እንደሚጀመር አሳውቋል። የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የመስጫው የጊዜ ሰሌዳ ወደፊት ይፋ እንደሚሆንም የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ኢዜአ ዘግቧል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

8ቀን ቀረው!‼️ በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን ይታወቃል። ምዝገባው የካቲት 30/2016
+1
8ቀን ቀረው!‼️ በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን ይታወቃል። ምዝገባው የካቲት 30/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅና በተቀመጠው ቀነ ገደብ ያልተመዘገበ ተማሪ ፈተና እንደማይቀመጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የግል፣ የርቀት እና በበይነ መረብ ተምረው የሚፈተኑ ተማሪዎች ምዝገባ በክፍለ ከተማ፣ በልዩ ወረዳ እና በወረዳ የትምህርት ፅ/ቤቶች እንደሚካሄድ መዘገባችን ይታወሳል። በ2016 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የብሔራዊ ፈተናን በብዛት #የሚወድቁበትን_ምክንያት ጥናት እንዲጠና ባዘዝኩት መሠረት አጥንተህ አላቀረብክም ሲል የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፤ የትምህርት ሚኒስቴርን ወቀሰ፡፡ በተያዘው ዓመት ጥቅምት ወር መጀመሪያ የትምህርት ሚኒስቴር የሩብ ዓመት አፈጻጸሙንና የዓመቱን ዕቅድ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባቀረበበት ወቅት፣ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች በከፍተኛ ቁጥር ፈተና የመድወቅ ጉዳይ ተነስቶ እንደነበር ይታወሳል። የምክር ቤቱ የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴም ፤ የትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎቹ በብዛት የሚወድቁበትን ምክንያት በሰፊው አስጠንቶ ለም/ቤቱ እንዲያቀርብ ሐሳብ አመንጭቶና አዞት ነበር። ሚኒስቴሩ ባለፈው ሐሙስ ዕለት #የስድስት_ወራት አፈጻጸሙን ባቀረበበት ወቅት፣ " የታዘዘውን ትዕዛዝ አላዘጋጀህም " በሚል በተወካዮች ምክር ቤት አባላት  ተወቅሷል። በሐሙስ መድረክ ላይ ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ባለፉት 6 ወራት ስለሰራቸው ስራዎች፣  ስለፈተናዎች ጥያቄ አስተማማኝነት እና መሰል ጉዳዮችን ሲያብራራ ነበር። የቋሚ ኮሚቴው ዋና ሰብሳቢ የሆኑት ዶክተር ነገሪ ሌንጮ በመድረኩ ላይ የቀረበው ሪፖርት ከዚህ ቀደም ያቀረቡትን ጥያቄ የሚመልስ እንዳልሆነ ገልጸዋል። ኮሚቴያቸው ፤ ከ12ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ ሰፋ ያለ ማዕቀፍ ያለው ሰፊ ጥናት በአንድ ወር እንዲቀርብ መጠየቁን እንዲሁም ይህን በተመለከተ ደብዳቤም እንደተፃፈለት አመልክተዋል። ደብዳቤው ፤ በ2014 እና በ2015 የታየውን ዝቅተኛ ውጤት በሚመለከት (ከ96% በላይ ተማሪዎች ከ50% በታች ውጤት ማምጣታቸውን በሚመለከት) የዘርፉ ባለሙያዎች የተካተቱበት አጥኚ ቡድን በማቋቋም ፣ የችግሩን ዋነኛ መንስዔና መፍትሔዎችን ሊያመለክት የሚችል ጥናት እንዲቀርብ የሚያዝ እንደሆነ አስረድተዋል። ነገር ግን በቋሚ ኮሚቴው የታዘዘው ጥናት ተጠንቶ እንዳልቀረበ ፤ ኮሚቴው የተፈለገው ጥናት ከ1 ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አሁንም እንዲቀርብለት እንደሚፈልግ ገልጸዋል። የከዚህ ቀደም ጥያቄያቸው እስካሁን ምላሽ እንዳላገኘ ተናግረዋል፡፡   የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጥናቱን በሚመለከት ለተነሳላቸው ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል። ባለፈው " #ይጠና " በሚባልበት ጊዜ አንዱ ተነስቶ የነበረው የፈተና አሰጣጡና የፈተናው ምንነት ተቀይሮ እንደሆነ መጠየቃቸውንና እነሱም ያደረጉት ፈተናው በእርግጥ ተቀይሮ ከሆነ በገለልተኛ ይጠና ብለው እንዳከናወኑት ገልጸዋል፡፡ በአንድ ወር ውስጥ ተጠናቆ ይቅረብ ለተባለው ጥናት ደግሞ ፤ " የኢትዮጵያን የትምህርት ችግርና እዚህ ደረጃ የደረሰበትን ምክንያት አሁን በተሰጠ 1 ወር በገለልተኛ አካል አጥንቶ ማቅረብ አይቻልም፤ ይህ ይሁን ከተባለም የችኮላ ችኮላ ሥራ ነው  የሚሆነው " ብለዋል። ትምህርት ሚኒስቴር በራሱ ይህ አይነት ውጤት ለምን እየመጣ እንደሆነና ለምንድን 1,328 ትምህርት ቤቶች ፈተና እንዳላሳለፉ በተወሰነ ደረጃ በራሳቸው ለማጥናት እየሞከሩ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ ሆኖም ግን ም/ቤቱ አሁንም ከዚህ ሰፋ ያለ በገለልተኛ አካል ይጠና የሚል ከሆነ፣ ፓርላማው እንዲያግዛቸው ገለልተኛ በሆነ አካል የተሻለ ጥናት ቢያስጠኑ እነሱም እንደሚመርጡ ገልጸዋል፡፡   " በጋራ ብናደርገው ጊዜውን ለመወሰን ይጠቅማል፡፡ እንዲህ ዓይነት ጥናት ምን ያህል ጊዜ ይወስዳል ? " የሚለውን ለማወቅ እንደሚቻል ተናግረዋል፡፡ ዶክተር ነገሪ ፤ ምክር ቤቱ ፈተናው ችግር አለበት እና ፈተናው ይገምገም እንዳላላ፣ እንዲሁም እስከ ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ጊዜ ተሰጥቷቸው እንደነበር አስታውሰዋል፡፡   " ይህንን አዳምጠው ቢሆን ኖሮ ዛሬ ላይ ሊቀርብ ይችል ነበር ጥናቱ። ዛሬ ላይ ባይደርስ እንኳን ግዴታ አይደለም፣ እየተሠራ ነው ሲጠናቀቅ እናቀርባለን ማለት ይቻል ነበር " በማለት ነገሪ (ዶ/ር) መልሰዋል፡፡ አክለውም " የተከበረው ምክር ቤት ሕዝብን ወክሎ ነው ጥያቄ የሚያነሳው፡፡ አስፈጻሚው ደግሞ ሕዝብን የማክበር ግዴታ አለበት " ሲሉ ተናግረዋል። በ2014ቱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና  896,520 ተማሪዎች ተፈትነው ያለፉት 30,034 / 3.3 በመቶ ብቻ ሲሆኑ በ2015ቱ ፈተና 845,099 ተማሪዎች ተፈትነው ማለፍ የቻሉት 27,267 / 3.2 በመቶ ብቻ እንደሆኑ ይታወሳል። ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#Grade12NationalExam የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዛሬ የካቲት 7 ቀን 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት ፈተና (12ኛ ክፍል) የተፈታኞ ምዝገ
#Grade12NationalExam የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዛሬ የካቲት 7 ቀን 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት ፈተና (12ኛ ክፍል) የተፈታኞ ምዝገባ በሚመለከት ለሚዲያ አካላት ማብራሪያ ሰጥቷል። የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ምን አሉ ? - የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ለፈተና ከመቀመጣቸው በፊት የመመዝገቢያ መስፈርቱን ማሟላት አለባቸው። በተቀመጠው የጊዜ ገድብ ውስጥም መምዝገብ አለባቸው። - ምዝገባዉ የሚከናወነዉ በበይነመርብ /Online Registration / አማካኝነት ሲሆን ከየካቲት 3 -30/2016 ዓ.ም ይሆናል። - በየደርጃዉ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ትኩርት ማድርግ ያለባቸውን ጉዳዮችም የሚከተሉት ናቸው ብለዋል ፦ 1ኛ. ተፈታኞች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መምዘገብ አለባቸው። ከየካቲት 3 -30 /2016 ዓ.ም ብቻ። 2ኛ. ምንም አይነት ስህትት ማለትም የፆታ ߹የስም ስህተት߹የፎቶ ߹የትምህርት መስክ እና የመሳስሉት ችግሮች እንዳይፈጠሩ በትኩርት መስራት መቻል አለባቸው። 3ኛ. ከየካቲት 30 /2016 ዓ.ም በኃላ የሚመጣ ምዝገባ ተቀባይነት እንደሌለዉ ማወቅ አለባቸው። 4ኛ. የመደበኛና የማታ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወንው በተማሩበት ት/ቤት ይሆናል። 5ኛ. የግል ߹ የርቀት /የበይነ መርብ /ተፈታኞ ምዝገባ በክፍለ ከተማ ߹በወርዳና ትምህርት ፅ/ቤቶች ይሆናል። መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።

በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። አገልግ
በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። አገልግሎቱ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የምዝገባ ሂደትን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷የካቲት 3 የተጀመረው ምዝገባ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታውቋል፡፡ በ2016 በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ከ870 ሺህ በላይ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡ የተፈጥሮ ሣይንስ ፦ ➡ እንግሊዝኛ፣ ➡ ሒሳብ፣ ➡ ፊዚክስ፣ ➡ ኬሚስትሪ፣ ➡ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት የማኅበራዊ ሣይንስ፦ ➡ እንግሊዝኛ፣ ➡ ሒሳብ፣ ➡ ታሪክ፣ ➡ ጂኦግራፊ፣ ➡ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል። በዚህም የኢኮኖሚክስ ፈተና ለ2016 ዓ.ም ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው የሚዘጋጅ ሲሆን ሌሎች የትምህርት አይነቶች ከ9-11ኛ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት እንደሚሆን ያትታል። ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ወደፊት ጥናት ተጠንቶ እስከሚለይ ድረስ በነበረው አሠራር መሠረት ውጤት ተደምሮ የሚገለጽ መሆኑንም ገልጿል። የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ለተማሪዎች፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን እና ለትምህርት ማህበረሰቡ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከወዲሁ እንዲያውቁት እንዲደረግ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። የ2016 ዓ/ም ብሔራዊ ፈተና መቼ ሊሰጥ ታቅዷል ? የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ ቀደም ሰጥተው በነበረ ማብራሪያ ፤ የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ግንቦት ወር ላይ እንዲሰጥ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው። ሚኒስትሩ ፤ የዚህ ዓመት ፈተና ድብልቅ / ሃይብሪድ መሆኑንም በወቅቱ ገልጸው ነበር። ድብልቅ ፈተና ማለት ግማሹ #ኦንላይን (የኢንተርኔት ችግር የሌለባቸው አካባቢዎች) ፤ የኢንተርኔት ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ደግሞ ከዚህ ቀደም ሲሰጥ በነበረበት አካሄድ #በወረቀት ለመስጠት ነው እቅዱ። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ ሰጥተውት በነበረው ማብራሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ምንም እንኳን የመግዛት አቅም ባይኖረውም ለፈተናው የሚሆኑ #ታብሌቶችን ከመንግሥት ተቋማት ጋር በመነጋገር ለፈተናው ጊዜ በመውሰድ ፈተናውን በድብልቅ እንደሚሰጥ አሳውቀዋል። የ2016 ዓ/ም ፈተና ድብልቅ በሆነ መንገድ እንዲሰጥ የሶፍትዌር ስራው መጠናቀቁንም ይፋ አድርገው ነበር። የዘንድሮው ምዝገባ በኦንላይን እንደሚሆን ተፈታኞች በአካል ተገኝተው ፎቶ እንዲነሱ እንደሚደረግ እና በዚህ ረገድ ቁጥጥሩ ጠበቅ እያለ እንደሚሄድ ሚኒስትሩ ከወራት በፊት መግለፃቸውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ መዘገቡ አይዘነጋም። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

" ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ አስመልክቶ ጥር 9/2016 ዓ.ም ያስተላለፈው ውሳኔ ለትግራይ ተፈታኞች አይመለከትም " - የትግራ
+1
" ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ አስመልክቶ ጥር 9/2016 ዓ.ም ያስተላለፈው ውሳኔ ለትግራይ ተፈታኞች አይመለከትም " - የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ - የተፈጥሮ ሣይንስ ተማሪዎች እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት እንደሚፈተኑ ገልጿል። - የማኅበራዊ ሣይንስ ተማሪዎች ደግሞ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት እንደሚፈተኑ ገልጿል። የፈተናው አወጣጥም ፤ ከኢኮኖሚክስ ትምህርት ውጪ ሁሉን የትምህርት አይነቶች ከ9-11ኛ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ፈተናው ይዘጋጃል።  ዛሬ ጥር 15/2016 የትግራይ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ኪሮስ ጉዕሽ ፤ " ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ  በቅርቡ ያሳተላለፈው ውሳኔ ለትግራይ ተፈታኞች አይመለከትም "ብለዋል። በፈተናው የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችንም  ይፋ አድርገዋል። የተፈጥሮ ሳይንስ ፦ ➡ እንግሊዝኛ፣ ➡ ሒሳብ፣ ➡ ፊዚክስ፣ ➡ ኬሚስትሪ፣ ➡ ባዮሎጂ ➡ ስነዜጋና ስነምግባር እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት፤ የማኅበራዊ ሣይንስ፦ ➡ እንግሊዝኛ፣ ➡ ሒሳብ፣ ➡ ታሪክ፣ ➡ ጂኦግራፊ፣ ➡ ስነዜጋና ስነ-ምግባር እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት መሆናቸውን አስረድተዋል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️ 

ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች ፈ
+1
ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡ የተፈጥሮ ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት የማኅበራዊ ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል። በዚህም የኢኮኖሚክስ ፈተና ለ2016 ዓ.ም ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው የሚዘጋጅ ሲሆን ሌሎች የትምህርት አይነቶች ከ9-11ኛ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት እንደሚሆን ያትታል። ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ወደፊት ጥናት ተጠንቶ እስከሚለይ ድረስ በነበረው አሠራር መሠረት ውጤት ተደምሮ የሚገለጽ መሆኑንም ገልጿል። የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ለተማሪዎች፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን እና ለትምህርት ማህበረሰቡ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከወዲሁ እንዲያውቁት እንዲደረግ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። @Addis_news

❗For all haramaya university students join 👇👇👇👇 @Haramayainfo @Haramayainfo Share with you friends.

‼️ጥር 1 ይጀመራል በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትም
‼️ጥር 1 ይጀመራል በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ትምህርት ይጀምራሉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ክልል በ
+2
‼️በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ትምህርት ይጀምራሉ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ክልል በተፈጠረው ወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች በ2016 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያዉ ወሰነ-ትምህርት ተማሪዎቻቸውን ለመጥራትና መደበኛ የመማር ማስተማር ስራቸዉን ሙሉ ለሙሉ ለመጀመር አልቻሉም ነበር ብሏል ሚኒስቴሩ። በመሆኑም የትምህርት ሚኒስቴር ከክልሉ ኮማንድፖስት፣ የጸጥታ አደረጃጀቶችና የሚመለከታቸዉ አካላት ጋር ተከታታይ ውይይቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ተገልጿል። " የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ፣ የአስሩ ዩኒቨርስቲዎች ፕሬዝዳንቶችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ ጸጥታ አካላት ትናንት ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም በጉዳዩ ዙሪያ የመከሩ ሲሆን አሁን በክልሉ አንጻራዊ ሰላም የተፈጠረ በመሆኑ ዩኒቨርስቲዎቹ ተማሪዎችን መጥራትና ማስተማር እንደሚችሉ ውሳኔ ላይ ተደርሷል። " ሲል ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ አሳውቋል። በዚህም መሰረት ከጥር 1/2016 ጀምሮ ባሉ ሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ዩኒቨርስቲዎቹ ተማሪዎችን ጠርተው የመማር ማስተማር ስራቸውን ይጀምራሉ ተብሏል። በመሆኑም በአማራ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች ዩኒቨርስቲዎቹ የሚያደርጉትን ጥሪ እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በአማራ ክልል በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቷል። በክልሉ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል
+1
‼️በአማራ ክልል በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቷል። በክልሉ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 8,434 ተማሪዎች ብቻ የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) ገልፀዋል። በተፈጥሮ ሳይንስ 54 ተማሪዎች 600 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ሲሆን፤ በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ደግሞ ስድስት ተማሪዎች 500 እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን ጠቁመዋል። ከደሴ አዳሪ ትምህርት ቤት 646 በማምጣት በክልሉ ቀዳሚ ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ ኤልያስ ደሳለኝ እንዲሁም ከባህር ዳር ኤስ.ኦ.ኤስ ትምህርት ቤት 632 በማስመዝገብ ከሴቶች ቀዳሚ ውጤት ያመጣችው ተማሪ ሶስና ደሳለኝ ከተሸላሚዎቹ መካከል ይገኙበታል። ተማሪዎቹ ከገንዘብ በተጨማሪ የሞባይል ስልክ እና የመጽሐፍት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል። በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባ
‼️የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል። በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ምደባችሁን ለማየት የቀረቡ አማራጮች፦ በድረ-ገፅ፦ https://placement.ethernet.edu.et በቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/moestudentbot የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሕዝብ ትራንስፖር
‼️በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሕዝብ ትራንስፖርት አሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚ ከድልማግስት ኢብራሂም እንደገለጹት÷ በክልሎችም የትራንስፖርት ስምሪት ክፍተት እንዳይኖር በጋራ ዝግጅት ተደርጓል፡፡ ከ187 በላይ ተደራሽ በሆኑ ሀገር አቆራጭ መስመሮች ተማሪዎቹን ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለማድረስ ዝግጅት መጠናቀቁንም ነው ያመላከቱት፡፡ ተማሪዎቹ አገልግሎቱን ማግኘት የሚችሉት በመናኸሪያ ብቻ መሆኑን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡ ከታሪፍ በላይ ገንዘብ እንዳይከፍሉና በትርፍ እንዳይጫኑም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መክረዋል፡፡ ተማሪዎቹ ከትራንስፖርት ጋር በተያያዘ ችግር ሲያጋጥማቸው በነፃ የስልክ መስመር 9719 ላይ በመደወል ማሳወቅ እንደሚችሉ ጠቁመዋል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሕዝብ ትራንስፖር
‼️በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሕዝብ ትራንስፖርት አሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈፃሚ ከድልማግስት ኢብራሂም እንደገለጹት÷ በክልሎችም የትራንስፖርት ስምሪት ክፍተት እንዳይኖር በጋራ ዝግጅት ተደርጓል፡፡ ከ187 በላይ ተደራሽ በሆኑ ሀገር አቆራጭ መስመሮች ተማሪዎቹን ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለማድረስ ዝግጅት መጠናቀቁንም ነው ያመላከቱት፡፡ ተማሪዎቹ አገልግሎቱን ማግኘት የሚችሉት በመናኸሪያ ብቻ መሆኑን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡ ከታሪፍ በላይ ገንዘብ እንዳይከፍሉና በትርፍ እንዳይጫኑም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መክረዋል፡፡ ተማሪዎቹ ከትራንስፖርት ጋር በተያያዘ ችግር ሲያጋጥማቸው በነፃ የስልክ መስመር 9719 ላይ በመደወል ማሳወቅ እንደሚችሉ ጠቁመዋል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●