WENDE TUTORIAL
前往频道在 Telegram
For any Promotion dm 👉👉 @wende161721 👉History for Grade 12, New curriculum grade 12 history, grade 12 Geography, Grade 12 Economics in Amharic on Youtube
显示更多📈 Telegram 频道 WENDE TUTORIAL 的分析概览
频道 WENDE TUTORIAL (@wendetutorial) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 985 名订阅者,在 教育 类别中位列第 16 540,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 818 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 985 名订阅者。
根据 10 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -113,过去 24 小时变化为 -5,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 2.90%。内容发布后 24 小时内通常能获得 2.86% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 348 次浏览,首日通常累积 343 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 2。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“For any Promotion dm 👉👉 @wende161721 👉History for Grade 12, New curriculum grade 12 history, grade 12 Geography, Grade 12 Economics in Amharic on Youtube”
凭借高频更新(最新数据采集于 11 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
11 985
订阅者
-524 小时
-647 天
-11330 天
帖子存档
11 985
🚨 የUAT 2026 የፈተና መርሃ ግብር ይፋ ሆኗል! 🎯
⏳ ፈተናው ሊጀምር 2 ቀናት ብቻ ቀርተዋል! 🔥
📅 ጷጉሜ 2-4፣ 2018 ዓ.ም
⏰ 3 የፈተና ሰዓቶች፦
🕣 Session I: 8:30 AM – 11:00 AM
🕦 Session II: 11:30 AM – 2:00 PM
🕝 Session III: 2:30 PM – 5:00 PM
📌 አስፈላጊ! በተመደባችሁበት የፈተና ቦታ መሠረት ትክክለኛውን ቀን እና ሰዓት ማረጋገጥ አትርሱ።
⚠️ የቦታ ለውጥ: St. Paul’s MMC፣ Ethiopian Public Service University ወይም Kotebe University of Education መርጣችሁ ወደ AASTU የተዛወራችሁ ተፈታኞች ለውጡን በጥንቃቄ ተመልከቱ።
👁️ የማየት እክል ላላቸው ተፈታኞች:
AAUን የፈተና ቦታ የመረጣችሁ ከሆነ ደ ጷጉሜ 3፣ Session III በDisability Center Lab 1 (Main Campus) ፈተናችሁን ትወስዳላችሁ።
🔥 ጊዜው አሁን ነው!
ፈተናውን ሳትዘጋጁ አትግቡ!
📚 Autoria ከእናንተ ጋር ነው፦
🎥 የትምህርት ቪዲዮዎች
📝 ዕለታዊ ሙከራዎች
📖 አጫጭር ማስታወሻዎች
🎯 UAT የዝግጅት ጥያቄዎች
💪 በዝግጅት ግቡ። በእምነት ውጡ።
🎓 AUTORIA — ለUAT ዝግጅትህ ከጎንህ!
#Autoria #AAU #UAT2026 #UAT #UATPreparation #AAUAdmission #Ethiopia
11 985
#AAU #UAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም በመደበኛ መርሐግብር የቅድመ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና (UAT) ጳጉሜን 02 እና 03/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
ፈተናው በተጠቀሱት ቀናት በሦስት ፈረቃ ማለትም ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ፈረቃ 2: ረፋድ ከ5:30-8:00 ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ8:30-11:00 የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
መርሐግብሩን እዚህ በጥንቃቄ ይመልከቱ። የመፈተኛ ማዕከልዎን የመፈተኛ ሰዓትዎን በደንብ ይመልከቱ።
🔔 ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ፣ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲን ለፈተና ማዕከልነት የመረጣችሁ አመልካቾች ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል የተዘዋወራችሁ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለፈተና ማዕከል የመረጡ ማየት የተሳናቸው አመልካቾችች በሙሉ ዋናው ግቢ በሚገኘው የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1 ማክሰኞ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም በፈረቃ 3 ፈተናቸውን የሚወስዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
11 985
Dear UAT Test Takers,
Please find attached the UAT Test Day Guide for your review and reference.
We wish you the best of luck on your examination!
Best regards,
AAU Testing Center
@AAUMEREJA
