ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
前往频道在 Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
显示更多3 309
订阅者
-224 小时
-97 天
-3630 天
帖子存档
በድጋሚ ታትሟል..
📚#ማስያስ 📚
....ረከብናሁ ለማስያስ” ሐዋርያው በሲቃ የተናገረው ቃል ነው (ዮሐ.1፡41)፡፡ ባሕርያችንን ባሕርይ አድርጎ፣ ከእኛ እንደ አንዱ ሆኖ አገኘነው፡፡ ቃል ሥጋ ሆነ፡፡ ረቂቁ ገዘፈ፡፡ በሥነ ፍጥረት የምናውቀው አምላክ በሥጋ ብእሲ ታየ፤ ተዳሰሰ፡፡ ቃል ሥጋ ሆነ፡፡ በእርሱ ሥጋን መዋሐድ የሥሉስ ቅዱስ አንድነትና ሦስትነት ታወቀ፤ ተረዳ፡፡ ወደመለኮታዊ ክብሩ በቸርነቱ ሳበን። በተወደደ ሥርዓተ አምልኮ በምንሳተፍበት ቅዱስ ቍርባኑ አቀረበን፡፡ በቸርነቱ የመለኮታዊ ክብሩ ተካፋዮች አደረገን፡፡ በየዘመናቱ በልዩ ልዩ አምሳል በመገለጥ፣ ኋላም ባሕርያችንን ባሕርይ በማድረግ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ይኸው ምሥጢር የሚፈጸምባትን ቤተ ክርስቲያን በመመሥረት ወደራሱ አቀረበን፡፡ ቀድሞ በጥላ የምናውቀውን በአካል አገኘነው፤ ረከብናሁ ለማስያስ፡፡ የዚህ የታናሽ ወንድማችን መጽሐፍ ማጠንጠኛዋ እንደዚህ ይመስለኛል፡፡ መጽሐፏ ከብሉይ እስከ ሐዲስ፤ ከአእምሮ ጠባይዕ እስከ አእምሮ መንፈሳዊ፤ ከሃይማኖተ ሰሚዕ እስከ ሃይማኖተ ርእይ፤ ከምሳሌ እስከ ፍጻሜ ክርስቶስን ለማሳየት መሞከር፡፡ አስቀድማ በጥንተ ተፈጥሮ፤ በዕውቀትና ሃይማኖት፤ በብሉይ አምሳላት ሁሉ ጥላውን ታሳየናለች፤ ኋላ ደግሞ በኩነተ ሥጋ በአካል “ረከብናሁ ለማስያስ” ታሰኘናለች፡፡ መጽሐፏ ረቂቅ የነገረ መለኮት ሐሳቦችን በውብ፣ ቀላልና ለዚህ ትውልድ በሚገባ ቋንቋ በምጥን ይዘት ታቀርባለች፡፡ አንብቦ ለመጠቀም ያብቃን፡፡ መልካም ንባብ!
✍️[በአማን ነጸረ ደብተራና የሕግ ባለሙያ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚#የየካቲት_ንቅናቄ📚
....ይኽን መቅሰፍት በዓይናችን ዓይተን በዦሮአችን ሰምተነ በዝምታ በቸልታ ብናልፈው በአገር ታሪክ ፊት ወንጀል
በመደበቅ ወንጀለኛ እንሆናለን፡፡
ተምሮ ከልብስና ከመብል ጋር የነጻነት መብቱን የማይፈልግ ስለዚህም የማይጋደል ሕዝብ በጥልቅ ገና አልተማረም፡፡ ...በሕይወቱ የነጻነት መብቱ በሕግ ያልተረጋገጠለት ሕዝብ በሕይወቱ ጊዜ ሁሉ እንደሞተ ይቆጠራል፡፡
...እኛግን በዚህ ክፍለ ዘመን ፍጻሜ ላይ ያለን ሰዎች ለነጻነት ኑሮ ስነጻ አገልግሎት አልታደልንም ማለት ነው ያሳዝናል፡፡ ...የእድላችን ፍሬ ከባዶ ጭቆና ላይ እንዳለፈው ይወድቅ እነደሆነ በዚህ በሃያኛው ዘመን የነጻነትና የልማት ውሃ የጠማን ኢትዮጵያዊያን የዚህን ጉዳይ ካላጤነት አባቶቻችን የበለጠ እድለቢሶች ነን ማለት ነው፡፡
[ከመጽሐፉ የተወሰደ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚#ሚተራሊዮን📚
“የሀገራችን የትምህርት ሥርዓት ትልቁ ድክመቱ መልካም ሰብዕና ሳይቀርፅ ጥሩ ባለሙያ ለማፍራት ማሰቡ ነው፡፡ እናም ብዙ ባለዲግሪዎች፣ ብዙ ባለ ሰርተፍኬቶች ብናፈራም በተግባር ከማይምነት አልወጣንም። ሰይፉን እንጂ ሰገባውን፣ ጐራዴውን እንጂ አፎቱን አላዘጋጀንም። ያለአፎት የተሳለው ጐራዴ ያገኘውን ሁሉ ሸረካከተና ብዙ ሳይቆይ ዶለዶመ፡፡ ዳግም እንዳደሞረድም ደንደስ አውጥቶ ቁጭ አለ። ነፍስ ሰርተን ሥጋ አልነበረምውና ተንሣፎ መሬት ሳይነካ ሰው ሳይሆን መንፈስ ሆኖ ቀረ።".....
ተወዳጁን #የዶክተር_ዓለማየሁ_ዋሴን መጻሕፍት እኛ ዘድ ያገቹታል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
+1
📚#የኢትዮጵያ_ታሪክ📚
➥ታሪክን ማወቅ የሰሚዎችን ጆሮ ይከፍታል። አንድ ፈረንጅ መጥቶ ስለ አክሱምና ስለ ላሊበላ ቢነግረን ታሪኩን ብናውቀው እንኳ ውስጣችን ደስ ይለዋል።ያንንም ሰው እንደ ባዕድ ከማየት ቤተኛ አድርገን እንመለከተዋለን። ታሪክን ማወቅ ቤተሰብ ይፈጥራል ።
➾ነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ስለ ታሪክ አጻጻፍ የተናገሩትን ማንሣት ጠቃሚ ነው፡-
፩- ታሪክን መማር ለሰው ሁሉ ይበጃል። ለቤተ መንግሥት መኰንን ይበልጥ ይበጃል።
፪- የታሪክ ትምህርት የሚጠቅመው እውነተኛ ሲሆን ነው ይላሉ ። በመቀጠል እውነተኛ ታሪክ ለመጻፍ ሦስት ነገሮች ያስፈልጋሉ ይላሉ፡-
ሀ- ቅንና አስተዋይ ልቡና
ለ- ሚዛናዊ ናየማያደላ አእምሮ
ሐ- ግልፅና የጠራ የቋንቋ አገባብ ።
-ልክ እንደ ተክለጻድቅ መኩሪያ ያለ ማለት ነው።በመኾኑም በእኚ ጉምቱ ጸሐፊ የቆየልንን ታሪክ እነኾ ብለናል..!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚#ገድለ_አቡነ_ዜና_ማርቆስ📚
➥ረዘም ላለ ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ እጅግ ውድ በሚባል ዋጋ ሲሸመት የነበረው በረከታችን ገድለ አቡነ ዜና ማርቆስ ገዳሙ በሊቃውንት ጉባኤ አስመርምሮ እንካችኹ ብሎናል ኋላ በድጋሚ ካለቀብን እንዳንቆጭ በጊዜው ወደ እጃችን ብናስገባ እንላለን..!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚#ሃይማኖተ_አበው📚
[ከቀድሞ አባቶች ሲወርድ የመጣው ንባቡና ትርጓሜው በአንድምታ]
➾ይህም፡መጽሐፍ፡በአራት፡ዐበይት፡ክፍላት፡ይከፈላል፡በአራቱ፡ክፍላተ ወንጌል፡አምሳል፡፡ከመጀመሪያው እስከ፡ኤጲፋንዮስ፡ያለው፡አንድ፡ክፍል፡፡ከኤጲፋንዮስ፡እስከ፡እመልዕክተ ሲኖዲቆን፡ሁለት፡ከእመልዕክተሲኖዲቆን፡እስከ፡ግዘት፡ሦስት፡፡ግዘትና፡ስምዓት፡እስከ፡መጨረሻው፡አራት ፡ተደርጎ በከፋፈል፡ክቡር፡ጌታው ሊቀሊ ቃውንት፡መንክር፡መኰንን፡ያዘጋጁበትን ረቂቁን፡እንደገና፡በመጻፍና በማዘጋጀት፡ሙሉ፡ንባቡ ከትርጓሜ ው፡ይዘቱን፡እንደጠበቀ፡የአብነት መምህራን፡ጉባኤ፡አስፍተው፡እንዲያስምሩበት፡ደቀ፡መዛሙርት ተምረ ው፡እንዲተኩበት፡ሕዝበ፡ክርስቲያን፡በሙሉ፡ሃይማኖታቸውን አውቀው ተረድተው፡በተዋሕዶ፡ሃይማኖታ ቸው ጸንተው፡ከክሕደት፡ከኑፋቄ እንዲጠበቁበት፡መናፍቃንን ተከራክረው እንዲረቱበት፡ቤተ፡ክርስቲያና ቸውን በሕግና፡በሥርዓት፡ጸንተው፡እንዲያገለግሉበት፡ፈጣሪያቸው፡እግዚአብሔርን፡እንዲያመሰግኑበት፡በማሰብ፡ለመጀመሪያ፡ጊዜ፡በጉባኤ፡ቤቱ፡ስም፡ታትሟል፡፡በማለት በ[ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ]የቀረበልንን ምግበ ነፍስ ለመመገብ አንዘግይ !!!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📖#ታኦዶኮስ📖
©በመምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
❝.....በጎንደር መንበረ መንግሥት መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የዐራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት የትርጓሜ መምህር የሆኑት የሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ ደቀ መዝሙርና የጉባኤ ቤቱ ምክትል መምህር በሆኑት በመምህር በጽሐ ዐለሙ ታኦዶኮስ በሚል ርእስ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ አማኞችን ሳይቀር ለሚያነታርከው እመቤታችን ጥንተ አብሶ አለባት የለባትም ለሚለው ጥያቄ ከቤተ ክርስቲያናችን ነባር ኣስተምህሮ አንጻር መልስ የሚሰጥ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡
✍️#ብርሃኑ አድማስ
[ዲያቆን፣ በሥነ ድርሳን ሁለተኛ ዲግሪ]
⩩እንደ እውነቱ የእናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ነገር የማይሸነቁጠው አማኝ [ኦርቶዶክሳዊ ] አለ ለማለት ያስቸግራል ለዚህም የልብን የሚያደርስ መጽሐፍ እነሆ ያሉንን የኔታ በጽሐ አለሙን ያኑርልንንን እያልን መጽሐፏን ሁላችንም አንብበን እናተርፍበት ዘንድ መጽሐፉን #በግዮን መጻሕፍት ያገኙታል ።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
#የተስፋ_ገብረ _ሥላሴ _ዘብሔረ _ቡልጋ ተአምር ኢየሱስ የድሮው ጥቂት ፍሬዎች አለን ይጎብኙን!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
👉 ©የነነዌን ጾም ማሳለጫችን ይኹን!!
#የምህረት በር
በ ቃኘው ወልዴ
ንስሐን [በአንጻረ-ሕዝበ-ነነዌ] አጥብቆ ሰባኪ ፣ መንፈሳዊነት ለሚጎረብጠው መንቻካ ልብ አለዛቢ ዘይት ፣ መንፈሳዊ ቁመናን ከራስ ጠጉር እስከ እግር ጥፍር በዓይነ ሕሊና የሚከስት መስታወት ፣ የእግዚአብሔርን ምሕረት እና የእኛን ምንነት መሳ ለመሳ እያሳየ ነፍስን ኧረ ንቂ እያለ ወትዋች......
መጽሐፍ #የምሕረት_በር!
የነነዌን ጾም ማሳለጫችን ይኹን!!
ከተጣልኹበት ሰማኝ!!
‹‹... ተጣልኹ ፣ እርሱም ከተጣልኹበት ከጥልቁ ሰማኝ ፣ ሞት በሲኦል መካከል አሳለፈኝ ፣ አንተ ግን ጠበቅኸኝ፡፡ ባሕር ከበበኝ አንተም ያለ መቅዘፊያ ጠበቅኸኝ፡፡ አንተ በጥልቁ ቆለፍኽብኝ ፣ ወደ ባሕሩም ጣልኸኝ፡፡ ወደ ባሕሩ ጥልቅ ወረድኹ ፤ እሞት ዘንድ ግን አልተውኸኝም፡፡ ሞት ሰለቀጠኝ ፣ አንተ ግን በአፉ ውስጥ ሕያው አድርገኽ አኖርኸኝ፡፡ ምንም እንኳን ውኃው ቢሸፍነኝም ፥ እታፈን ዘንድ ግን አልተውኸኝም፡፡ ዳሩ ግን መደነቅ ያዘኝ! ህየንተ ሞት ሕይወት ከፍ ከፍ አደረገኝ! ተስፋዬ ሙሉ ለሙሉ ሲሟጠጥ አንተ መለስኸኝ፡፡ ስለዚኽ ከጥልቁ ባሕር አንደበቴ በብዙ አመሰገነኽ ፤ ከባሕሩ ጠለልም በደስታ ለገናናው ስምኽ ዘመርኩልኽ!🙏 ጌታ ኾይ፥ በኢየሩሳሌም ባለው ታላቅ ቤተ መቅደስ በታቦቱ ተውኩኽ [ከአንተ ተለይቼ <ወደ ፍቃዴ> ወጣኹ] ፣ ነገር ግን በመሬት ሥር በጥልቁ ለእኔ መንገድን ስታዘጋጅልኝ አገኘኹኽ! አንተ ከውኆች በላይና በታች ፣ በእርሱ ውስጥና ከርሱ ወዲያም በምልዓት አለኽ፡፡ አድባራት ፣ ቀላያት ፣ አቅጣጫዎች ኹሉም ያለማቋረጥ ያለመታከት ያመሰግኑኻል!! ...»
[የምሕረት በር፣ ገጽ 261]
✍️[መ/ር ፍቅረ-ማርያም በላይ]
መጽሐፉን በ፦📚በፍኖተ መጻሕፍት ያገኙታል!
t.me/FinoteBooks1623
#ቅምሻ
📚#ገድለ_ምንኲስና📚
.... ሰሚ ያጣችው እማሆይ [ማየ ገነት] ያለ' ኃይሏን አጠራቅማ ቀና ብላ 'ወለቴ ኧረ ወለቴ' አለች በጩኸት። 'እ... ጠራሽኝ?' በማለት ቀና ብላ አየቻት። 'ኧረ መሞቴ ነው፥ እምነት ስጪኝ' ብላ መኝታዋ ላይ ተዘረረች። እማሆይ ወ/ሚካኤል ፈጠን ብላ ከቤቷ ይዛ የመጣችውን ዘንቢል ከፍታ የሆነ የተጠቀለለ ነገር አውጥታ ቆንጥራ ብርጭቆ ውስጥ ጨምራ በጥብጣ 'ከቤት ያመጣሁት እምነት ነው ጠጪው' አለቻት። እማሆይ ማየ ገነት የምትናገረውን ሁሉ ባይኗ ትከታተላት ነበርና 'እቤት ውስጥ ያለው እምነት እያለ ለምን ሌላ?' ብላ የሆነ ነገር ጠረጠረች። ግን ውጋቱ ፋታ ስለ ነሳት 'እምነት እምነት ነው' ብላ የግዷን ተቀበለቻትና ቀመስ ስታደርገው መረራት። የያዘችውን ብርጭቆ ወረወረችውና የቀመሰችው ካፏ ተፍታው መልሳ መኝታዋ ላይ ድፍት አለች።
"ምን መሆንሽ ነው የምታፈሺው? ግዴታ መጠጣት አለብሽ እኮ። ይሄ የማይገኝ እምነት ነው። የአባቴ ጓደኞች ከትልቅ ዘግተው ከሚኖሩ አባት ያመጡለት ነው'ኮ። ሰው 'በየት ባገኘነው?' ይላል። አንቺ ትደፊዋለሽ እንዴ? ወይስ ፀላኤ ያዘሽ? አባቴ ሲነግረኝ 'ሰይጣን ያለበት እንኳን ሊጠጣት እሱ የገባበት ቤት አይገባም' ብሎኛል። ስለዚህ በሽታሽን ንቅል እንዲያደርገው በግድ መጠጣት አለብሽ' ብላ ድጋሚ በጥብጣ በግድ ልታጠጣት ስትሞክር ከውጪ ቤቶች ክፈቱ የሚል ድምፅና በር መንኳኳት ተሰማ። ቶሎ ብላ ወደ አልጋው ውስጥ አስገባችውና 'ማነው? ይግቡ' ብላ በሩን ከፈተች...
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
🌹“...ዛሬ ልዑል የወረደባትና ከሰወች ጋር የተነጋገረባት ሕያዊት መሰላል በሞቷ ወደ ሰማይ ፈልሳለች። ዛሬ የሕይወትን ኅብስትን የያዘችው ሰማያዊት ጠረጴዛ፣ ወንድን ሳታውቅ እሳተ መለኮትን የቻለችው ርሷ ከምድር ወደ ሰማይ ፈልሳለች፡፡ የሰማይ በሮች የእግዚአብሔርን ደጅከምሥራቅ ለመቀበል በሰፊው ተከፈቱ። ዛሬ የእግዚአብሔር ሕያዊት ከተማ ከምድራዊቷ ወደ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ተሸጋገረች፤ የፍጥረት ኹሉ በኩር፤ የአብ አንድያ ልጅ የኾነውን ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው ልጇን የፀነሰችው ርሷ - በበኩር ቤተ ክርስቲያን አረፈች፡፡ እውነተኛ እና ሕያዊት የጌታ ታቦት የኾነችው ርሷ ወደ ልጇ ሰላም ተወሰደች᎓᎓ የሔዋንን አለመታዘዝ እና የአዳምን የሞት ቅጣት ያጠፋ የሕይወትን ዛፍ ያመጣችውን፣ የእግዚአብሔርን መንበር ለመቀበል የሰማይ ደጆች ተከፈቱ።
__ደግሞም የሕይወት ኹሉ ምክንያት የኾነው ክርስቶስ የተመረጠችውን መስታወት ተቀበለ፣ ያለእጅ - የኾነው ድንጋይ ከርሷ መጥቶ ምድርን የመላባት ተራራን ተቀበለ፡፡ ሥጋን የተዋሐደ የባሕርይ አምላክ አካላዊ ቃል ወልዳ ያመጣችው ርሷ እንደ ሙሽራ እልፍኝ በነበረ መቃብሯ አርፋለች።
ዮሐንስ ዘደማስቆ
#ጊዜ_ዕረፍታ_ለሶልያና
#ወረደ_ወልድ_እምዲበ_ልዕልና
ለእናታችን ለእመቤታችን ለብርሃን እናቱ በዓለ እረፍት እንኳን አደረሰን🙏🌹
📚#የበረሃው_ምጢር📚
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚#መጽሐፈ_ስንክሳር_ለልጆች📚
[ከመስከረም እስከ የካቲት]
➾በድጋሚ ታትሟል ብቅ በሉና ልጆችዎን በቅዱሳን ምግባር ቀርፀው ያሳድጉ..!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚#ሕይወተ_ወራዙት📚
(ክፍል ኹለት)
ከመጽሐፉ የተወሰደ...
......ከዚህ ጥቅስ በተጨማሪ መጽሐፍ ቅዱስም በብዙ ስፍራ የወይን ጠጅን ሲያመሰግን ታነባለህ፡፡ (መዝ.4÷7፤ መክ.10÷19) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በሠርግ ቤት በመገኘት ውኃን ወደ ወይን ጠጅነት ለውጧል፡፡ (ዮሐ.2÷1-11) ሆኖም ይህ ሁሉ ስካርን ለማበረታታት አለመሆኑን ማወቅ ያስፈልግሃል፡፡ ከዚያ ይልቅ ከንጹሕ ወይን የሚዘጋጀው አማናዊ የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት አንጽቶ የዘላለም ሕይወትን በመስጠት ደስ እንደሚያሰኝ ለመግለጽ ነው፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት የራሳቸው የሆነ አገባብ፣ ምስጢርና ትርጓሜ አላቸው፡፡ ስለሆነም አንተ እንደራስህ ፈቃድ ልትተረጉማቸው አልተፈቀደልህም፡፡ (2ጴጥ.1÷20-21)
የዘፈን ኃይልና ጫና ጎልቶ የሚታየው በሰው ላይ ብቻ አይምሰልህ፡፡ በደማዊት ነፍስ ሕያዋን የሆኑ ሰውን በሥጋው የሚመስሉት እንስሳትም ከዘፈን ተፅዕኖ ውጭ አይደሉም፡፡ ለዚህም ነብር፣ እባብና ኤርም የተባሉትን እንስሳት ብቻ መጥቀስ ይበቃል። በተጨማሪም ለመራባት የዘፈን ድምፅን እገዛ የሚሹ ነፍሳት እንዳሉ አታውቅምን? ባይገርምህ በዘፈን ኃይል አስተዳደጋቸው የሚወስን ዕፅዋቶችም እንዳሉ ዕወቅ፡፡
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
❝ኢየሱስም ዘወር ብሎ ሁሉን ተመለከተ....❞
#ጌታችን ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ የሚሸጡ የሚለውጡትን ጠራርጎ እንዳስወጣ በወንጌላት ተጽፎ እናገኛለን:: ይህንን ከማድረጉ ከአንድ ቀን
በፊት ያደረገው ግን እጅግ የሚያስፈራ ነበር::
"ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወደ መቅደስ ገባ፤ ዘወር ብሎም ሁሉን ከተመለከተ በኋላ፥ ጊዜው መሽቶ ስለ ነበረ ከአሥራ ሁለቱ ጋር ወደ ቢታንያ ወጣ" ማር 11:11
መቅደሱ ውስጥ ያለነውን “የሚያየን አብ ብርሃን ከልጁ ጋር ቤተክርስቲያንን ከሚጎበኙ መላእክት ጋር አለ"
#ልብ አድርጉ ገርፎ ከማስወጣቱ በፊት ወደ መቅደሱ ገብቶ፥"ዘወር ብሎ ሁሉን ከተመለከተ በኋላ "ወጣ ይላል::
ጌታ ሆይ ዛሬስ ወደ መቅደስ መጥተህ ዘወር ብለህ ባየህ ጊዜ ምን
አይተህ ይሆን? ምን ምን አይተህ አዝነህ ይሆን?
ዳግም ጅራፍህን ይዘህ እስክትመለስ
ድረስ በምሕረትህ አስተካክለን:: መቅደስ ሰውነታችንን በኃጢአት ንግድ ያቆሸሽን የልባችንን ጽላት በጣዖት የተካን ከአፍኒን በላይ የተዳፈርንህ ከፊንሐስም _ በላይ የምግባር መብራታችንን አጥፍተን ደጅህን ያጨለምን እኛን ዘወር ብለህ አይተኸን ይሆን? አንተ ዘወር ብለህ አይተኸው በጸጸት እንዳለቅሰው እንደ
ጴጥሮስ አድርገን::
"በሰውና በመላእክት ማኅበር መካከል ዕርቃኔን ቆሜያለሁና ማረኝ
"የቤተ መቅደስህ ተክል ያደረግኸኝ እባክህን የውጪ ተክል አታድርገኝ"
[ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ]
[ከውስጥ ገጽ የተቀነጨበ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
facebook.com/FinoteBooks1623
tiktok.com/@fenotebooks1623
💧በድጋሚ ታትሟል...!
📚#ሕይወተ_ ወራዙት📚
(የወጣቶች ሕይወት)
ወጣት ልጃገረዶች ስለ መልካቸው መሳሳትና መጨነቃቸው ከዘመነ ሔዋን ጀምሮ እንደነበር በመጻሕፍት ተገልጧል:: ይሁን እንጂ የሴቶች የወደፊት ሕይወት ሙሉ በሙሉ በመልክ ላይ የተመረኮዘ ይመስል ስለ ፊትና ቁመና ከመጠን በላይ መጨነቅ አይገባም:: በዙሪያሽ የሚገኙና በብዙ መንገድ የምትቀኚባቸውን ሰዎች አስተውለሽ ተመልከቻቸው:: አብዛኛዎቹ ተራ መልክ ያላቸው አይደሉምን? ስለዚህ ወደፊት ለሚኖርሽ ደስተኛ ኑሮ እውነተኛ ቁልፉ የቁመና ማራኪነት አለመሆን ለምን አታስተውዪም?
አለባበስሽና ውጫዊ ቁመናሽ በውስጥሽ ምን ዓይነት ሰው እንደ ሆንሽ መቶ በመቶ ባያስረዳም የቀረበ ግምት ለመስጠት ይረዳል:: ሕፃን ሳለሽ አለባበስሽ ምን ዓይነት ሰው እንደሆንሽ ብዙም አይናገር ኖሮ ይሆናል:: ልብሶችሽን የሚመርጡልሽና ፀጉርሽንም የሚያበጥሩልሽ አሳዳጊዎችሽ ናቸውና፡፡ እያደግሽ ስትሄጂ ግን ልብስ ስለ መምረጥ፤ ስለ ፀጉር አያያዝና ስለመሳለሉት የራስሽን ምርጫ እንድትከተዪ ይተውሻል:: ከዚያ ወዲያ የራስሽ ምርጫ መታየት ጀመረ ማለት ነው:: ስለዚህ ቁመናሽና አለባበስሽ በውስጥሽ ምን ዓይነት ሰው እንደሆንሽ ማንጸባረቅ ጀምሯል:: እስኪ ይህን ንባብ ገታ በማድረግ የሰውነትሽ አቋምና አለባበስሽ ስለ አንቺ ምን እንደሚናገር ለአፍታ ቆም ብለሽ አስቢው::
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📚«#ድርገት»📚
#መጽሐፉን ለማዘጋጀት ያነሣሣኝ ምክንያት ከዚህ ቀደም በቅዳሴ እና በሥርዓቱ ዙሪያ ለተሠሩ ሥራዎች ላዘጋጆቹ መምህራን ከፍተኛ አክብሮት የምሰጥ መኾኑን እየገለጥኩ ኾኖም በተዘጋጁ መጻሕፍት ውስጥ ይህ ቢከታተት ጥሩ ይኾን ነበር ያልኳቸውንና በአገላለጥ ስወር ያሉትንና ያልተዳሰሱ ጉዳዮችን ከመጻሕፍትና ዐበይት መምህራን ካስተማሯቸው ትምህርት እንዲሁም ካቀረቧቸው ጥናታዊ ጽሑፎች በማጠናቀር ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለውን የቅዳሴን ሥርዓትና የያዘውን መለኮታዊ ምስጢር ለመቃኘት ይህቺን «ድርገት» የተሰኘች አነስተኛ መጽሐፍ ለማዘጋጀት በቅቻለሁ::
✍️ሊቀ ጉባኤ ጌታሁን ደምጸ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
ለወቅቱ ተስማሚ ከኾኑቱ ውስጥ...
📚#ኦርቶዶክሳዊ_ቤተሰብ📚
ከመጽሐፉ የተወሰዱ
“ማግባት ስትፈልግ አስቀድመህ ጸልይ፤ አሳብህን ለእግዚአብሔር ንገረው፡፡ እግዚአብሔር መርጦ እንዲሰጥህ ለምነው፡፡ ጭንቀትህን ኹሉ በእርሱ ላይ ጣለው፡፡ አንተ እንደዚህ እርሱ እንዲመርጥልህ የምታደርግ ከኾነም አክብረኸዋልና እርሱም ለአንተ በጎ የትዳር አጋርን በመስጠት ያከብርሃል፡፡ ስለዚህ በምታደርገው ነገር ኹሉ ሽማግሌህ እርሱ እግዚአብሔር እንዲኾን ዘወትር ጠይቀው፡፡
“ስለዚህ አንድ ሰውስ እንኳን ዘፈን በአገራችን ልማድ ነው ብሎ አይንገረኝ፤ በፍጹም! ኃጢአት የሚፈጸምበት እስከ ኾነ ድረስ ባሕልን እርሱት፡፡ ክፉ ክፉ ነገሮች የሚከናወኑበት እስከ ኾነ ድረስ ባሕል የቱንም ያህል ጥንታዊ ቢኾንም ቅሉ ይህን ከእናንተ አርቁት፡፡”እያለ ሊቁ መንፈሳዊ ትዳርንና ጋብቻ እንዴት እንደኾነ በደንብ ይሰብከናል !!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
Telegram @FinoteBooks1623
Facebook @FinoteBooks1623
Tiiktok @fenotebooks1623
+9
📚#ፍኖተ_መጻሕፍት 📚
➥እኛ ዘንድ በይዘታቸው ለየት ያሉ መጻሕፍት ታገኛላችኹ !
፦መጽሐፍ ቅዱስ
-የተለያዩ ገድላት
-ድርሳናት
-መዝሙረ ዳዊት
-መዝገበ ጸሎት እንዲኹም አጠቃላይ የታሪክ፣ቆየት ያሉ ጥንታዊ እና መንፈሳዊ መጻሕፍት እዚህ ይገኛሉ ።
[እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል!]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Telegram @FinoteBooks1623
Facebook @FinoteBooks1623
Tiiktok @fenotebooks1623
➥ተወዳጆች ይህ ደግሞ አዲሱ ሎጎዋችን ነው!!
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
Join Us👇
●Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
