5killo Jem'a official Channel
前往频道在 Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
显示更多1 161
订阅者
无数据24 小时
+37 天
+730 天
帖子存档
ታሪካዊው የቲክቶክ መድረክ በመጀመር ላይ ነው። ጆይን በሉ።
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
መድረካችንን ኡስታዝ ኢብራሒም ኸይረዲን በቁርዓን ይከፍታሉ። ኡስታዝ ኢብራሒም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ሲሆኑ የ6ኪሎ ጀመዓ ምክትል አሚርም ናቸው። በዘንድሮው አመት በሳዑዲ አረቢያ በተካሄደ እና 127 ሀገራት በተሳተፉበት የቁርዓን ውድድር ላይ ተሳትፈው 3ተኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነው ነበር።
ምሽት 3:00 አይቀርም!
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ምሽት 3:00 ሰዓት አይቀርም!
ሰርፕራይዞች አሉን።
በሰዓቱ እንገናኝ!!
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
+2
Ikhlas institute፤ የአምቦ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በዛሬው ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ አይቀርም ብለዋል።
እርስዎስ? አንተስ? አንቺስ?
ዛሬ- ሰኞ -- ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ ...
አንተስ? አንቺስ? እናንተስ? ያኡመተ ሙሐመድ ! ! !
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
+1
የከሚሴ ከተማ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እና ረያን በከሚሴ ከተማ የMata _ horoo 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀመዓ ከዛሬው ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ አንቀርም ብለዋል።
እርስዎስ? አንተስ? አንቺስ?
ዛሬ- ሰኞ -- ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ ...
አንተስ? አንቺስ? እናንተስ? ያኡመተ ሙሐመድ ! ! !
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ቻለንጅ 5 _ ለጥያቄ አለን ትውልድ !
የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ከዚህ ትውልድ አይሻገርም። ከጥያቄ አለን ትውልድ አይሻገርም።
ብዙ ሰርፕራይዞች አሉ!
ምሽት 3:00 !!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ !!!
https://vt.tiktok.com/ZSCUq6QSQ/ በመግባት ይህንን አዲስ ኮፒሊንክ ሪፖስት እናድርግ።
ይህ ትንሹ ሀላፊነት ነው።
ወደ ተግባር!!
@aaumsu
+1
የአባጅፋሩ ጅማ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እና የመቱ ጀመዓዎች በዛሬው ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ አይቀርም ብለዋል።
እናንተስ? እርስዎስ? አንተስ? አንቺስ? ያኡመተሙሐመድ!!!
ዛሬ- ሰኞ -- ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ ...
አንተስ? አንቺስ? እናንተስ? ያኡመተ ሙሐመድ ! ! !
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
+3
በአርባምንጭ ዙርያ የኮሌጆች ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ፤ AI Quran፤ የኢስላም መልዕክት፤ በወሎ ዩኒቨርስቲ የኮምቦልቻ ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የዛሬውን ታሪካዊ መድረክ ለመታደም ዝግጁ ነን ብለዋል።
ዛሬ- ሰኞ -- ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ ...
አንተስ? አንቺስ? እናንተስ? ያኡመተ ሙሐመድ ! ! !
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
+1
የወልቂጤ እና አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በዛሬው ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ ለመታደም ዝግጁ ነን ብለዋል።
ዛሬ- ሰኞ -- ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ ...
አንተስ? አንቺስ? እናንተስ? ያኡመተ ሙሐመድ ! ! !
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ቻለንጅ 4 _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ጥያቄ አለኝ!
የቲክቶክ ገፃችንን ለማዘጋት ሪፖርት ማድረግ ላይ የተጠመዱ ሰዎች አሉ። መብታችን የሆነውን ለብሰን ከመግባት ሲከለክሉን የነበሩት አካላት ዲጂታል ኮፒዎች በዲጂታሉ አለምም ችግር ለመፍጠር እየተውተረተሩ ነው። እንዲሳካላቸው ግን መፍቀድ የለብንም። በፍፁም።
https://vt.tiktok.com/ZSCUNKP13/ በመግባት የተቀመጠውን መልዕክት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ። የዩንየኑን የቲክቶክ ገፅ ለሁሉም አሰራጩ።
ይህ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው።
ወደ ትግባር !!!
@aaumsu
ቻለንጅ 3 _ እኔ የጥያቄ አለን ትውልድ ነኝ !!
በሙባረክ የቲክቶክ ገፅ ስለታሪካዊው የቲክቶክ መድረክ ማስታዎቂያ ተሰርቷል። https://vt.tiktok.com/ZSCDKFoXp/ በመግባት ኮፒሊንክ፤ ሪፖስት አድርጉ።
ይህ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው።
ወደ ትግባር !!!
@aaumsu
ቻለንጅ 2 _ እኔ የጥያቄ አለን ትውልድ ነኝ !!
ስለዛሬው ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ይፋው የቲክቶክ ገፅ መልዕክት ተላልፏል። https://vt.tiktok.com/ZSCDTXa4W/ በመግባት ኮፒሊንክ፤ ሪፖስት እናድርግ።
ይህ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው።
ወደ ትግባር !!!
@aaumsu
+2
የሐረማያ፣ AASTU እና አሶሳ ዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄዎች ውይይት በሚደረግበት ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ ለመሳተፍ ተሰናድተዋል። እናንተስ? አንተስ አንቺስ?!
ፕሮግራሙ ዛሬ ሰኞ ምሽት ከ3:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ይፋዊ የቲክቶክ ገፅ ይካሄዳል።
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በምርቃቷ ቀን "ሪቫንሽ ላይ የዩኒቨርስቲውን ሎጎ አላደረግሽም!" - በማለት ከእስር ቤት እንድትቆይ ለተደረገችዋ እህት የተላከ ደብዳቤ !
@aaumsu
+2
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት በምርቃታቸው ቀን የታሰሩትን የዩኒቨርሲቲውን ሙስሊም ተማሪዎች ቤታቸው ድረስ በመሄድ ዘየረ !
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ "ሪቫናችሁ ላይ ሎጎዬ የለም!" - በሚል ምክንያት 12 ሙስሊም ተማሪዎችን በምርቃታቸው ቀን እንዲታሰሩ በማድረግ የደስታ ቀናቸውን ከእስር ቤት እንዲያሳልፍ ማድረጉ ይታወሳል። ተማሪዎቹ ትላንት አመሻሽ ላይ የተፈቱ ሲሆን የዩኒቨርስቲው ጀመዓ ከተማሪዎቹ ቤት በመሄድ በዛሬው እለት ዚያራ አድርጓል።
የመጀመሪያ ዚያራ ለተደረገባት ታሳሪ እህት ከጀመዓው በኩል "ጥያቄ አለን!" - የሚል ኬክ፤ "ኒቃቧን እንደለበሰች ትማራለች!" - የሚል ሪቫን እና ባይንደር አንዲሁም ከጀመዓው በኩል የተላከ ደብዳቤ በስጦታ መልክ ደርሷታል። ተማሪዋም "ምርቃቴ ትላንት ሳይሆን ዛሬ ነው። ነፃነትን ከሚነፍገው እና እኩልነት ከሚፀየፈው ሰፊ አዳራሻቸው ይህች ፍትሕ የሰፈነባት ጠባብ ክፍል የተሻለች ናት። ሕመሜን እየተጋራ ስለመብቴ አብሮኝ ከሚታገል ጋር መዋል ምርቃትን ያደምቃል። በጣም ደስተኛ ነኝ። ከድግሪዬ በላይ ጀመዓዬ ስላለ አልሐምዱሊላህ። አላህ ድላችንን ያቅርብ!" - የሚልን መልዕክት አስተላልፋለች።
እንዲነጥቁን የምንፈቅደው ደስታ የለንም። በነኩን ቁጥር ተሳስበን፣ ተሰባስበን፣ በአንድነት ራሳችንን እንሰራለን። በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ ብንሆንም ስለመብቶቻችን መጠየቅን አናቆምም፤ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ። ይህ የጥያቄ አለን ትውልድ ነው።
@aaumsu
Story and Profile challenge ! ! !
ከላይ ያለውን ምስል ስቶሪ እና ፕሮፋይል እናድርግ። ለነገው ፕሮግራም በአንድ ልብ በአንድነት እንሰለፍ።
ይህ የጥያቄ አለን ትውልድ ነው ! ! !
@aaumsu
+1
የአዳማ እና ወራቤ ዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በነገው ታሪካዊ የቲክቶክ መድረክ ለመታደም ዝግጁ ነን ብለዋል። እናንተስ? አንቺስ? አንተስ?
ነገ ሰኞ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት የቲክቶክ ገፅ አይቀርም። ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና መፍትሔዎቹ ውይይት ይደረጋል።
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
ታላቁ የቲክቶክ መድረክ ነገ ሰኞ ከምሽቱ 3:00 ላይ ነው!
ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና አሁናዊ ሁኔታ ከመፍትሔ ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል። የድምፃችን ይሰማው ታጋይ ሙባረክ አደም፤ ጠበቃው ሙስጠፋ ሺፋ፤ የንፅፅር መምህሩ የሕያ ኢብኑ ኑሕ፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ፀሐፊው ሁሴን ዩሱፍ በመድረኩ ላይ ሀሳቦቻቸውን ያንፀባርቃል።
፨ ፖስተሩን በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ፤ ፕሮፋይልም እናድርግ
፨ የዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በቻናሎቻችሁ ላይ አጋሩ
፨ የሀይስኩል ጀመዓዎች መልዕክቱን አድርሱ
፨ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያላችሁ ተፅዕኖ ፈጣሪ ስብዕናዎች፤ ኡስታዞች እና ዳዒዎች መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ
ሁሉም ተጋባዥ ነው። አጀንዳው የሁሉም ነውና ሁሉም ይገኝ። ተማሪ፣ የተማሪ ወላጅ፣ መምህር፣ የመንግስት ሰራተኛ ወዘተ ... ማንም እንዳይቀር።
🗓 ቀን፡ ሰኞ፣ ሰኔ 22 (Monday, 29 June)
⏰ ሰዓት፡ ከምሽቱ 03፡00 ሰዓት
እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!
የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦
https://www.tiktok.com/@aaumsu
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! !
@aaumsu
~ከ ሁለት ዓመት በፊት በ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ(AASTU)
ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች የተደረገ ምክር ቢጤ!
ወንድም አቡ ሱፍያን
t.me/AbuSufiyan_Albenan
t.me/Sle_qelbachn1
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት የተላለፈ መልዕክት!
እአሰላም አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ
የተከበራችሁና የተወደዳችሁ ተመራቂ ወንድሞቼ እና እህቶቼ፤
የዛሬው ቀን በህይወታችን ውስጥ የማይረሳ ታሪካዊ ቀን ነው። በመጀመሪያ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፋችሁ ለዚህ ታላቅ ቀን ስላደረሳችሁ አላህ (ሱ.ወ) ምስጋና ይገባው። ሁላችሁንም እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉
ብዙ ውጣ ውረድን እና ድካምን አልፋችሁ ዛሬ ላይ ደርሳችኋል። አላህ በስራችሁም ሆነ በዕድሜያችሁ ላይ በረከትን ያድርግ። ዛሬ የሕይወታችሁን አንድ ምዕራፍ ዘግታችሁ ወደ ሌላው የሕይወት ምዕራፍ የምትሸጋገሩበት የጉዞ መጀመሪያ ነው። በቀጣይ የሕይወት ጉዟችሁ፤ ግባችሁን በጽናት፣ በትጋት እና ታላቅ አሻራን በማስቀመጥ እንድትጓዙ ምክሬን እለግሳለሁ። የተፈጠርንበትን ዋና ዓላማ እያስታወሱ፣ ለዲናችንም ሆነ ለኡመተል ኢስላም ጠቃሚ የሆኑ ስራዎችን ለመስራት መትጋት ይጠበቅባችኋል። አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ለሁላችንም ይወፍቀን።
የዛሬው ደስታችን ከታላቅ ጀግንነት ጋር የተቆራኘ ነበር። ዛሬ የምረቃ መግቢያ በር ላይ፣ "ሃይማኖታዊ መብታችን ይከበር! የእህቶቻችን መብት ይመለስ!" የሚል ህጋዊ እና ፍትሃዊ ጥያቄን በሰላማዊ መንገድ ሪቫን በማንገባቸው ብቻ የታሰሩ ወንድም እና እህቶቻችን ነበሩ። ይህ ድርጊት ምረቃችንን የትግል እና የጽናት አውድማ አድርጎት ውሏል።
እነዚህ ጀግና ወንድም እና እህቶቻችን ላለፉት ሁለት ዓመታት ያህል መብታችን ይከበር በማለት ሳይታክቱ እና ወደ ኋላ ሳይሉ ሲጠይቁ ቆይተዋል። ዛሬም ትምህርታቸውን አጠናቀው ከዩኒቨርሲቲው በክብር ሲወጡ እንኳ፣ ያንንኑ የፍትህ እና የመብት ጥያቄ እያሰሙ፣ ለእምነታቸው ዘብ እየቆሙ መውጣታቸው ምን ያህል ለዲናቸው ክብር ቀናዒ እና ጽኑ እንደሆኑ ያሳያል። ትምህርትን አጠናቆ ዲግሪ መቀበል ብቻ ሳይሆን፣ እስከ መጨረሻው ሰዓት ድረስ ለሃቅ እና ለፍትህ ፊት ለፊት መቆም ትልቁ ምረቃ መሆኑን ዛሬ በተግባር አሳይተውናል። ስለሆነም ዛሬ የታሰሩት ለእውነት፣ ለዲናቸው ክብር እና ለእህቶቻቸው መብት ነውና በእነሱ እጅግ ልንኮራ ይገባል።
ይህንን የደስታ እና የጽናት ጊዜ እያከበርን፣ ቀጣዮቹን ጀግኖች እና የጀመዓችንን ምሰሶዎች ማመስገን እወዳለሁ፦
● ዛሬ ታላቅ ጀግንነትንና ጽናትን ያሳያችሁ ወንድም እና እህቶቼ፦ ዛሬ የታሰራችሁት ለእውነት ነው። ታሪክ የማይረሳዉን ደማቅ አሻራ ጥላችኋል፤ አላህ ምንዳችሁን በላጭ አድርጎ ይክፈላችሁ። ሁሌም አንገታችሁን ቀና አድርጉ፣ ደስተኞች ሁኑ፤ በጀነት ጸጋም ተካፋይ ያድርጋችሁ።
● የህብረቱ ፕሬዝዳንት - ማህፉዝ ነጋሽ፦ እንኳን ደስ ያለህ! በፈተና እና በውጣ ውረድ ውስጥ ሆነህ ጀመዓዉን በጥበብ እና በብልሃት ስትመራ ቆይተሃል። ለእኔም ሆነ ለሌሎች በ5 ኪሎ እና በህብረቱ የመሪነትን እና የጽናትን ትምህርት አስተምረኸናል።
● የህብረቱ ምክትል ፕሬዝዳንት - አብዱልሀሚድ አህመድ፦ የመስጂዳችን ኢማም እና ኡስታዛችን በመሆንህ፣ ለጀመዓው ያበረከትከው አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ እና የተባረከ ነበር፤ እንኳን ደስ ያለህ።
● የህብረቱ ጸሐፊ - ዘይድ ሳዲቅ፦ እንኳን ደስ ያለህ ወንድሜ! የጀመዓው ደጋፊ እና የጀርባ አጥንት ነህ። በስራህ ታታሪ፣ ደከመኝ የማታውቅ ጀግና ነህ። በ4 ኪሎ ኢማምና አስቀሪ በመሆን ላሳለፍከው ጊዜ አላህ ስራህን ይቀበልህ።
● የ5 ኪሎ ተመራቂ ወንድም እና እህቶቼ፦ በተለይ በጀመዓ ተሳትፎ ላይ የነበራችሁ አንዋር፣ አብዱልፈታህ፣ ኡመር፣ ሐያት፣ ሆረኒየስ፣ ሂክማ፤ እንዲሁም አስቀሪዎቻችን ሙሐመድ በሺር፣ ካሊድ፣ ሀኒም፣ ሳራ... ሁላችሁንም እንኳን ደስ አላችሁ! አላህ ስራችሁን የተባረከ ያድርግ።
በኒቃብ ጉዳይ ላይ ስታግሉ ለቆያችሁ፦ ወንድሞች (አብዱረህማን እና ሌሎችም) እና እህቶች (ሃሊ እና ሌሎችም) የዛሬው ትግል የናንተ የትናንት ተጋድሎ ፍሬ ነው። ላደረጋችሁት ጽናት ምስጋናችን ይድረሳችሁ።
● በ6 ኪሎ ዶርም አብረን ላሳለፍናቸው ወንድሞች፦ አሚር፣ አቡበከር፣ አብዱልሀሚድ፣ ሰልማን እና ሌሎችም፤ አላህ ደስታችሁን እጥፍ ያድርግላችሁ።
የዛሬው የምረቃ ቀን የትግላችን ማብቂያ ሳይሆን፣ በየትኛውም የህይወት መስክ ዲናችንን እና መብታችንን ለማስከበር በጽናት የምንነሳበት አዲስ ምዕራፍ ነው። የተፈጠርንበትን ዋና ዓላማ እያስታወስን ለዲናችን እና ለኡመተል ኢስላም ጠቃሚ ስራዎችን ለመስራት አላህ ያብቃን።
በአጠቃላይ በሁሉም ካምፓስ የምትገኙ ተመራቂዎች፣ አላህ ለስኬት ያብቃችሁ።
Congratulations!
🎉🎉🎉🎉🎉🎉
✍️ ወንድማችሁ ሙሐመድ ኢድሪስ
@aaumsu
