ስልክ መግዣና መሸጫ
前往频道在 Telegram
ማንኛውም መሸጥ የምትፈልጉትን ስልክ እንገዛለን በ #0909255008 ወይም #0912739699 ላይ ያናግሩኝ @Abd_phone
显示更多📈 Telegram 频道 ስልክ መግዣና መሸጫ 的分析概览
频道 ስልክ መግዣና መሸጫ (@jijiphone) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 52 027 名订阅者,在 技术与应用 类别中位列第 2 546,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 606 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 52 027 名订阅者。
根据 03 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -1 624,过去 24 小时变化为 -32,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 0.57%。内容发布后 24 小时内通常能获得 0.18% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 298 次浏览,首日通常累积 96 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 1。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ማንኛውም መሸጥ የምትፈልጉትን ስልክ እንገዛለን
በ #0909255008 ወይም
#0912739699 ላይ ያናግሩኝ
@Abd_phone”
凭借高频更新(最新数据采集于 04 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 技术与应用 类别中的关键影响点。
52 027
订阅者
-3224 小时
-3207 天
-1 62430 天
帖子存档
52 012
ከዚህ በኋላ እድሜ መዋሸት ቀረ ! የእርስዎን ወይም የጓደኛዎን ፎቶ በማስገባት ብቻ የማንንም ሰው እድሜ ማወቅ ይቻላል ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጫን አፕሊኬሽኑን Download በማድረግ እድሜዎን ማወቅ ይቻላል
Download Link For
Android👉 https://t.me/funy_c
Iphone 👉 https://t.me/funy_c
52 012
የእግር ኩዋስ/Foot ball ጨዋታ በ video የምትመለከቱበት እጅግ ፅድት ያለ በትንሽ የኢንተርኔት ፍጥነት የሚሰራ ገራሚ አፕ አጊኝቻለው አፑን ቻናላችን ውስጥ ለቀነዋል እንዳያመልጣቹ 👇👇
https://t.me/funy_c
https://t.me/funy_c
52 012
🔵 ቤቲንግ ለምትመድቡ ሁሉ ይህን ምርጥ ቻናል እናስተዋውቃቹ 🤑
🔥 ብዙ ዓመት ልምድ ባላቸው ቀማሪዎች የተከፈተ ብችኛ ታማኝ ቻናል ነው ከኛጋ በመሆን ከሳምንት እስከ ሳምንት አሸናፊ ለመሆን ቻናሉን JOIN ያድርጉ 👇
52 012
ጎልልልልልልልልል አቡኪኪኪኪ
አቡበከር ናስር ከጉዳት መልስ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከመሃል ሜዳ ጀምሮ ሸንሽኖ ያስቆጠራትን ጎል ይመልከቱ ። 🔥👇
https://t.me/+EMhKIe8e7WI3MDM8
https://t.me/+EMhKIe8e7WI3MDM8
52 012
Repost from N/a
ፍቅር እስከ መቃብር
ዴርቶ ጋዳ
ዣንቶዣራ
ዝጓራ አንዲሁም የተለያዩ pdfochen ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ የፈለጉትን አማርጠዉ ያንብቡ📝📝📝📝📝
https://t.me/addlist/bQTU4Dm8CEBjYTE0
52 012
Repost from N/a
ዛሬ 🇪🇹 ኢትዮጵያ ከ ጊኒ 🇬🇳 የሚያደርጉትን ጨዋታ በቀጥታ በስልክ ለመከታተል ከታች #LIVE የሚለውን ይጫኑ
👇ድል ለሀገራችን 🤝💚💛❤️
https://t.me/addlist/RX5JetLozSg4MzU0
52 012
Repost from N/a
ከያሲን ቲቪ የሚበልጥ በትንሽ ኮኔክሽን የሚሠራ ምርጥ የኳስ አፕ Crucify
በቻናላችን ያገኙታል👇
https://t.me/+fDIx_NuN0m0wYzJk
https://t.me/+fDIx_NuN0m0wYzJk
52 012
❤️ድንግልናዬን ማን ወሰደው ❤️
🔞ቤቲ እባላለሁ በጣም ቆንጆ እና ቀበጥ የሀብታም ልጅ ስሆን 12 አመቴ ነው ከትናንት ወድያ ሰለ አረኩት ፊልም የሚመስል .... ታሪክ ልንገራችሁ ልጁ አቤል ይባላል የ ወንድሜ ጐደኝ ነው በብዛት እኛ ቤት ይዉላል በግዜ ማንም አልነበረም በቤት ዉስጥ ልወጣ ስለነበረ ሻወር ልወስድ መታጠቢያ ቤት ገባሁ ስገባ ግን ያልጠበቁት ነገር ነበር ያጋጠመኝ.......ሙሉውን ለማንበብ ይጫኑ👇👇👇👇
52 012
"የጠለቀችው ጨረቃ"
ፀሀፊ ሱለይማን መሀመድ
ክፍል 3
ድህነት አስቀያሚ ነው ድህነት ማንነትን ያረክሳል ፣ ድህነት ትልቅነትህን ይነጥቅሃል በድህነትህ ብቻ አንቱታህ ተነጥቆ አንተ መባልን ትቸራለህ።
እኔ ምወዳትን ከተማና ምወዳቸውን ቤተሰቦቼን ጥዬ የወጣሁት ድህነትን ተጠይፌ ነው ለእናቴ የክብር ዙፋን ለመቸር ነው እንደ ጓደዬች እናት ቆንጆና ውብ የሀበሻ ቀሚሶች ልገዛላት ነው ፣ ውድ ቤት ልሰራላት ፣ እኛን ላማሳደግ የጠወለገው ፊቷን ወደ ቀድሞ ማንነቷ ልመልስ ነው የጠቆረው እጇን ፣ የደከመ ሰውነቷን ለማውዛት ነው።
እውነት ነው ሩቅ ይመስላል ማይሳካ እውን ማይመስል ህልም ግን ማይቻል ነገር የለም።
እዚህ ምድር አይተን ማለፍ ማንችለው የእናቶቻችን መከራና ስቃይ ነው።
እናቴ "ለኔ" አትልም ህይወቷን ሙሉ ስለኛ ስትል ነው የኖረችው ታማ አልታከመችም ፣ ተርባ አልበላችም ፣ ልብሶቿ አመታትን አስቆጥረዋል ግን በአዳዲስ ልብሶች አልቀየረቻቸውም።
በሃሳብ ምልልስ ውስጥ ሆኜ ከመሸ አዲስ አበባ ደረስን።
"አዲስ አበባ" የብዙ ችግሮቼ መፍቻ ፣ የሌላ የአዲስ ህይወት መጀመርያ ቦታ ለእናቴን ያሰብኩትን ህልም ማሳኪያ ፣ የወንድሜ እና እህቴ የነገ ተስፋ ብርሃን መፈንጠቅያ ቦታ።
አዎ አዲስ አበባ ገብቻለው እዚህ ብዙ ጉዳይ አለኝ እረፍትን አልሻም ፣ ለጊዜው የተሻለ ህይወትም አልፈልግም አንድ አላማ አለኝ ነገየን ማሳመር።
ከድህነት አዘቅጥ ውስጥ የመውጣት ታላቅ አላማ የአንዲት ከርታታ እናት ልጅ በብዙ ትርምስ ውስጥ በምትገኘው መሀል ከተማ እገኛለው።
መናኸሪያው በግርግር ተሞልቷል ብዙዎች ሻንጣዎቻቸውን እየሸከፉ ወደ ቀጣይ ጉዞዋቸው እያዘገሙ ነው እኔ ግን አንድ ስልክ መደወል አለብኝ።
ትንሿን የደከመችዋን በተን ስልኬን አውጥቼ አጐቴ ወደ ሰጠኝ ስልክ ደወልኩኝ ስልኩ ይጠራል አይነሳም ደጋግሜ ደውልኩኝ ስልኩ መነሳት አልቻለም።
የመጀመርያው የከተማ ምሽት ፈተና ሌላ የማውቀው ሰው የለኝም ይህንንም ሰው አላቀውም አጎቴ ያቀዋል እንጂ መልኩም ሆነ ማንነቱን ለኔ አዲስ ነው።
ያለኝ አማራጭ እቃዎቼን ይዤ ወደ አንድ ጥግ ላይ ቆሜ የስልኩን ምላሽ መጠበቅ ነው ሆኖም ስልኩ አይነሳም ተመልሶም አይደወለም።
መናኸሪያው ጋር አንድ ደሴ እቃ አድራሾች ሚለብሷት ባለ አረንጓዴ ከለር ሰደርያ መሰል የስራ ልብስ የለበሰ ልጅ ተመለከትኩ ጠጋ ብዬ
ወንድም? አልኩት
"አቤት" አለኝ
እንደው ከመሸ መጥቼ የተቀባዮቼም ስልክ አልነሳ አለኝ ማደሪያ ቢጤ የት አገኛለው ብዬ በትህትና ጠየቅኩኝ።
ፊቱ ላይ ክፋት አይነበብም መልካም ሰው ይመስላል ወደኔ ጠጋ ብሎ ያልኩትን እንድደግምለት ጠየቀኝ እኔም ማደርያ መፈለጌን ደግሜ ነገርኩት።
"ና! ተከተለኝ" ብሎ መንገድ ጀመረ።
ዳግም ዞሮ ሲያየኝ የያዝኩት እቃ መብዛቱን ተመለከተ እና አንዱን ፌስታል ተቀብሎኝ መንገዱን ከፊት ሆኖ ይመራኝ ጀመር።
ባቅራቢያዬ ወዳለ ማደርያ በመውስድ ልብሴን እና እቃዬን እዛ እንዳሳርፍ አደረገኝ።
ቤቱ ብዙ ክፍሎች አሉት ደሴ ላይ እንዳሉ እንግዳ ማረፊያዎች ይመስላል።
ከልቤ አመስግኜ ወደ ክፍሉ ገባሁኝ
አንዲት ሴት "አዳር ነው አይደል?" አለችኝ በፈገግታ አዎ አዳር ነኝ ከክፍለ ሀገር መጥቼ ሚቀበሉኝ ሰዎች ስልክ አላነሳ አሉኝ የጅብ እራት ከምሆን ብዬ ልጁን ባናግረው ወደዚህ ይዞኝ መጣ ብዬ ያልተጠየቅኩትን አብራራሁኝ።
ታድያ እራት አልበላህማ? አለችኝ
"አዎ" የኔ መልስ ነበር
"ና ወዲህ እኔ እራት እየበላሁኝ ነው አንዲትም ልጅ አለች ያለውን እንቃመስ" አለችኝ።
እንደመግደርደር ብዬ ነበር ሆኖም ግን
"በድጋሚ ከዚህ በሗላ እራት ለማግኝት ውጪ መውጣት አለብህ ለሀገሩ አዲስ ነህ ለአንተ ተብሎ ሚሰራ ነገር የለም የተሰራውን ነው ምንቃመሰው ና እሺ በል" አለችኝ።
የልጅቷ ቀናነት ገርሞኛል ደሴ ያለው መሰለኝ ደሴ ሁሉም ጋር ቤትህ ነው የሁሉም ማዕድ ማዕድህ ነው። ሀሳቧን ተቀብዬ ተከትያት ሄድኩኝ።
ክፍሉ ላይ የነበረችው ሌላ ልጅ "ኖር" ብላ ተቀበለችኝ እና እጄን አስታጥበውኝ ወደ ማዕዱ ተጠጋሁኝ "ሽሮ" ነው።
ድንገት አይኔ በእንባ ተሞላ የእናቴ ትዝታ ተቀሰቀሰብኝ እናቴ ልጆቿን በሽሮ ነው ያሳደገችው።
ናፍቆቷ ገና በመጀመርያው ቀን ይረብሸኝ ጀመር ብቻዬን በልቼ አላቅም ሁሌም ወንድሜ እና እህቴ አሉ።
እናታችን እኛ ከጠገብን በሗላ ነበር ምትበላው መጥገባችን ስታውቅ ትበላለች።
አንድ አንዴ የሰራችው ምግብ ካነሰ ለኛ ሁሉንም ታቀርብ እና እርሷን ጦሟን ታድራለች።
የእውነተኛ ፍቅር ከእርሷ ተምርያለው ከራስ ይልቅ ለሰው መኖርን በእርሷ አይቻለው እርሷ የኔ ትናንት እና የኔ ነገዬም ነች በእርሷ ውስጥ ብዙ አይቻለው ለዚህም ለሴት ልጅ ክብር አለኝ ሴት ልጅ ሁሉ የእናቴ መገለጫ ይመስሉኛል እናቶች ደግሞ ይበልጥ ያነሰፈስፉኛል።
ሁሉም እናቶች እንደኔ እናት ልጆቻቸውን በመከራ ውስጥ እንደሚያሳድጉ ይሰማኛል።
"ብላ እንጂ?" አለችኝ ምግቡን ትቼ በሀሳብ መዋለሌን ስታስተውል
እሺ ብዬ በእጄ ላይ የያዝኩትን ጉርሻ ወደ አፌ አሰጠጋሁት...
ቀጣይ ክፍል እንዲለቀቅ START የሚለውን ይጫኑ 👇👇👇
💎💎💎💎💎
💎 START 💎
💎 💎
💎💎💎💎💎
52 012
"የጠለቀችው ጨረቃ"
ክፍል 2
ፀሀፊ ሱለይማን መሀመድ
እኔ አንድ ሰው ናፍቆኛል መች ላግኛት ፣ እንዴት ላግኛት ፣ ከየት ላግኛት አላቅም ብቻ ናፍቃኛለች ናፍቆት ከውሀ ጥማት ከምግብ ረሀብ በላይ ስቃይ አለው። ሁላችንም ሰው ናፍቆናል ብዬ አምናለሁ አሁንም ላይ በናፍቆት ላይ ያለን ሰዎች አለን የራቀንን ሰው እንናፍቃለን የማይመለስን ሰው እንናፍቃለን ዳግም እንደማንገናኝ እንኳን እያወቅን እንናፍቃለን።
የሚል የሬድዮ ትረካ ላይ ይህን አንቀፅ ስሰማ ከሃሳቤ ባነንኩኝ በናፍቆት ውስጥ በድጋሚ ወደ ማርታ ሃሳብ ተመለስኩኝ
ማርታን ለመናፈቅ ጊዜ አይወስድብኝም አዲስ አበባ ከተማ ላይ ያሉ ቦታዎችን አብዝሃኛውን አብረን ስላየናቸው ትዝታዎቻችን እዛ ቦታ ላይ አሉ።
ፍቅራችን በየቦታው ድር አድርቷል አስተናጋጆች ፣ የታክሲ ሹፌሮች ፣ የካፌ ጥበቃዎች ሳይቀሩ ስለኛ ያወራሉ።
ሰዎች በፍቅር አለም ውስጥ በየቀኑ ሲገናኙ ይሰላቻሉ ሚባለው እኛ ጋ አይሰራም ፤ ሳይተያዩ መዋል ነው እኔና እርሷ ዘንድ ጭንቀት ነው የሚሆነው።
ፍቅር ከፍተኛ ሃይል አለው ራስን በፍቅረኛህ አይን ውስጥ መፈለግ በእርሷ ፈገግታው ውስጥ የራስን ሳቅ ማጣጣም እንደሆነ የገባኝ ዘግይቶ ነው።
ብዙ ፍቅሮች መነሻቸው አይን ነው ማረፍያቸውም በአይን ይሆናል በፍቅር መተያየት ይዞት ሚመጣው መሳሳብ እና መሳሳምን ነው።
ስለ ራሴ ልነገራቹ ስላሳለፍኩት የህይወት ውጣ ውረድ.....
አሮማ እባላለው ተወልጄ ያደግኩት ከአዲስ አበባ በ 398.3 ኪሎ ሜትር ርቀት በምትገኝው ደሴ ነው።
ደሴ በወሎ ክፍለ ሃገር የምትገኝ ከተማ ስትሆን በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ወሎ ዋና ከተማ ናት።
ደሴ የፍቅር እና የመኗኗር የአብሮነት መአከል ነች ትንሿ ኢትዬጵያ ብትባል አይበዛባትም።
የደሴ ሰው ከሰው ጋ ለመኖር አይቸገርም ይባላል ደሴ የሁሉም ነች የደሴ እናቶች የሁሉም እናቶች ናቸው ደሴ መኖር የለመደ አዲስ አበባ መኖር ይጠናዋል።
የህይወት አጋጣሚ ግን ከምትወዳት ሀገር እና ከምትወዳት እናትህ ጉያ ያሶጣሃል።
በብዙ ችግር ያሳደገችንን እናታችንን ለመጦር ደሴ ላይ ሰፊ እድል አላገኝሁም የ 12ተኛ ክፍል ትምህርቴን እንደ ጨርስኩኝ ወደ አዲስ አበባ መጥቼ ስራ ለመስራት ወሰንኩኝ።
በህይወታቹ ጉልህ ክፈተታቹ ሚታየው ከእናታቹ ጉያ ስትወጡ ነው፡፡ ከእናት ጉያ መውጣት ለብዙ ነገር ያጋልጣል ብዙዎች ከቤታቸው ወጥተው የራሳቸውን ህይወት ለመኖር እንደ ጓጉት ከወጡ በሗላ ሚያጋጥማቸው የመኖር ፈተና የእናትን ደሳሳ ጐጆን ያስናፍቃል ለነፃነት ብሎ የወጣ ልጅ ነፃነቱ እናቱ ጋ እንዳለ አምኖ ይመለሳል።
እኔ ግን ወደ አዲስ አበባ ለመምጣት የወሰንኩት ለብቻዬ ለመኖር ሳይሆን እናቴን ከፍ ለማድረግ ነበር አንድ ምሽት ላይ ፈራ ተባ እያልኩኝ ለእናቴ የጉዞዬን ውሳኔ ልነግራት ወደ ቤት ገባሁኝ።
"እናቴ" በታናሽ ወንድሟ ድጋፍ ነው እኛን እያሳደገችን ያለችው ፤ አባታችን ካረፈ በሗላ ከራሱ ቀን ለቤተሰባችን በአቅሙ እየደረሰልን ያለው አጐታችን ነበር የደሴ ነዋሪ ሙስሊም ክርስትያን ሳይል ይረዳዳል በዚህ ሁኔታ ግን መቀጠል አልፈለኩም የደሴው ሸክ መስጂዳቸው ውስጥ ሲናገሩ "ከላይ ያለ እጅ ከታች ካለ እጅ ይሻላሉ ሲሉ ሰምቻለው" ከተረጂነት ረጂነት ይሻላል ነው ትርጉሙ።
ፍርሃት ባዘለው አንደበቴ ወደቤት ገብቼ ለእናቴ ወደ አዲስ አበባ ልሄድ እንደሆነና ስራ መስራት እንደምፈልግ ነገርኳት።
እናቴም አንዳች መርዶ እንደተረዳች ክው ብላ ቀረች የህይወት ውጣ ውረድ እንዳደከማት ኑሮዋችንም አባታችን ከሞተ በሗላ ከእጅ ወደ አፍ እንደሆነ ቢገባትም ልጆቼን በትኜ እቀመጣለው ሚል ሃሳብ እንዳልነበራት ፊቷ ላይ ያየሁት ድንጋጤ ያሳብቃል።
እናት የልጆቿን መሰብሰብ እንጂ መበተን መስማቷ ተስፋዋን ያጨልምባታል ለእናት ልጅ ምንም ባያደርግላት ከመሸ በሗላ በር ይዘጋላታል ፣ የእከሌ እናት መባሏ ለራሱ ያኮራታል በየመንገዱ ከሌሎች ልጆች ጋ ተቀላቅሎ ስታየው የኔ ልጅ ማለቷ ያስደስታታል በኑሮ ባይመቻትም በነዚህ ነገራቶች ደስተኛ ነበረች።
እናቴ መሄዴን በጥብቅ ብትቃወምም በተደጋጋሚ ባነሳሁላት ጥያቄ እንደማልመለስ አውቃ ፍቃዷን ሰጠችኝ ታናሽ ወንድሜና ታናሽ እህቴ ልሄድ እንደሆነ ሲሰሙ እንባ ተናነቃቸው።
ታናሼ "ለወንድሜ እነግርልሃለው!" ሚለውን ጓደኛውን ከአሁን በሗላ ላይለው እንደሆነ ተሰማው እርሱም እንደፈለገ እንደሚመታው ልቡ እየነገረው እግሬ ውስጥ ገብቶ ማልቀስ ጀመረ ታናሽ እህቴም አንድ እግሬን ይዛ ማልቀስ ጀመረች እድሜያቸው 13 እና 14 ቢሆንም በትልቅ እድሜ ደረጃ ላይ ያሉ ይመስል ነገሮች በጥልቀትን ይመለከቱ ነበር።
ወደ አዲስ አበባ ልሄድ ካሰብኩበት ቀን ጀምሮ ለትራንስፖርት እና ስራ ማፈላለጊያ ይሆነኝ ዘንድ ከሰፈር ልጆች ጋ እቃ በማውረድ እና በመጫን የተወሰኑ ብሮችን ሰበሰብኩ።
ጠዋት እንደነጋ እናቴ መሄዴ እርግጥ መሆኑን አውቃ ስለነበር መኪና እንዳያመልጠኝ ቀሰቀሰችኝ ፊቷን ፈገግ አርጋ ነበር ከእንቅልፌ ስነሳ።
እናቴ አንድ ነገር ከሆነ በሗላ ጠንከር የማለት አቅም አላት ይበልጥ ደሞ በልጆቿ ፊት ጠንካራ ሆና መታየትን ትፈልጋለች።
ቁርስ በልተን ማዘጋጀት ያለብኝን ጉዳዮች ጨርሼ ሻንጣዬን ይዤ ስነሳ እናቴ ከተመለደው አነሳስ በፈጠነ ሁኔታ ድንገት ብድግ ብላ አቅፋኝ ማልቀስ ጀመረች ለወትሮ ጠንካራ የነበረችው እናቴ ዛሬ ተረታች።
ጠንካራ ለመሆን የሞከርኩት እኔም ዛሬ ተሸነፍኩኝ እንባዬ ከአይኔ ቦይ አልፎ መፍሰስ ጀመረ ይሄ እቅፍ የመጨረሻ ይሁን አይሁን ማወቅ አልችልም ውጣ ውረዷን ለማቅናት ምሄደው ልጇ ዳግም ልመለስ አልመለስ አላቅም። ተሸነፍኩኝ ሆኖም መበርታት አለብኝ ቶሎ እመለሳለው እኮ ብዬ ለማረጋጋት ሞከርኩኝ በሌላ ሻንጣ በራሷ ያዘጋጀችልኝ ነገር ሰጠችኝ ወንድሜን እና እህቴን ተሰናብቼ ከጓደኞቼ ጋ ወጣሁኝ።
እናቴ መናኸሪያ ድረስ ለመምጣት ብትፈልግም ጨክኜ እዛው አስቀረሗት ዳግም እንድትረበሽ አልፈልግም ጓደኛቼ አሉ ይበቃል ብዬ መለስኳት።
ከጓደኛቼ ጋ እቃዎቼን ይዜ ወደ መናኸሪያ አቀናሁኝ ድንገት ባለፍኩበት መንገድ ሁሉ የተጫወትንባቸው የሮጥንባቸው ቦታዎች እያየሁኝ እንባ ይተናነቀኝ ጀመረ።
በርታ "አሮማ" አዲስ አበባ እኮ ነው ምትሄደው ስራ ካልሆነልክ እና ካላገኝህ መመለስ ትችላለህ አለኝ ሳሚ እኔም ምክሩን ተቀብዬ መንገዴን ቀጠልኩኝ።
"አዲስ አበባ ማን ነው ሚቀበልህ?" አለኝ ሳሚ።
አጎቴ አንድ ሰው አለ እሱ ይቀበልሃል ብሎኛል ስልኩን ሰጥቶ ነው የሸኘኝ እዛ አንድ ሁለት ቀን አርፌ ቅናሽ ቤት ፈልጌ ለአንድ ወርም እከራያለው። አልኩት
"በል ደህና ሁን" ብለውኝ ተሰናበተውኝ ሄዱ።
ሳሚ የቅርብ ጓደኛዬ ነው ብዙ ነገር አብረን አሳልፈናል ስልሱ ብዙ ምነግራቹ አለኝ።
መኪና ውስጥ ከገባሁኝ በሗላ ሳሚ ተመልሶ መጥቶ በእጁ የያዘውን ፖስታ ሰጠኝ እና መኪና ውስጥ አቀፎኝ ቆየና እየፈጠ ወርዶ ሄደ።
አዲስ አበባ ጓደኛ ይኖር ይሁን? አልኩት ለራሴ
አዲስ አበባስ ምን ትመስላለች? ቲቪ ላይ እንደምናያት ውብ እና ምቹ? ወይስ ሌላ?
የነዚህ ጥያቄዎች መልስ ሁሉ እዛው አዲስ አበባ አለ። አሁን ግን መላምት እንጂ ምንም እንዲ ብዬ ምናገረው የለም።
ከአንዲት ከተማ ወጥቶ ማያቅ ልጅ ወደ ሰፊ ከሀገሪቷ አሉ ከተባሉ ከተማዎች ወደ ዋናው እያቀናሁኝ ነው...
#ይቀጥላል....
@Sweet_Fikir
@Sweet_Fikir
52 012
" #የጠለቀችው_ጨረቃ"
#ክፍል_1
⚪️ፀሀፊ ሱለይማን መሀመድ
በመሬት ላይ ካሉ በጣም ጥሩ
ከሚባሉ ወንዶች ውስጥ አይደለሁም ወይም ደግሞ በጣም ብልህ ወጣትም አልነበርኩም ነገር ግን እድለኛ ነበርኩኝ በህይወቴ ውስጥ እርሷን የመሰለች ሴት ለማወቅ ከሷ ጋ ለመብላት ከእርሷ ጋ ምሽቶችን ለማሳለፍ በቅቻለው ፤ በቅቻለው ማለት ያለፈ ነው ሳታጣጥሙት ያለፈ ነገር ማለፉ በራሱ ህመም ነው እንደማይመለስ ማሰቡ ደሞ ሌላ ተጨማሪ ህመም።
ሰዎች የእናታቸውን ፣ የልጆቻቸውን ፣ የአባታቸው የሚስታቸውን ፍቅር ሳያጣጥሙ አልፈውባቸው ይህው ብዙዎች ሲብከነከኑ አይቻለው ማይመለስ ፍቅር ደሞ ጠዓሙ አፍ ላይ ቀርቶ ሁሌ ለትውስታ ሚዳርግ አንገብጋቢ መዓት የኔ ግን ይለያል ወይ አለች ወይም ደግሞ የለችም የለችም ብዬ እንዳላለቅስ ያረዳኝ የለም ፣ አለች እንዳልል ድምፇ የለም ።
ደሞ ጨረቃ ልትወጣ ነው እቤቴ ልግባ ፤
ጨረቃን ማየት አልፈልግም ጨረቃን ላለማየት ስሸፋፈን ነው ደሞ ያለፈው ታሪኬ ሚታወሰኝ ጨረቃ ስትጠልቅ ደስ አይለኝም እንደ ጨረቃዋ ማታ አውርቻት ጠዋት ነው ያጣሗት ጨረቃ ስትወጣ እናንተ እዩ እኔ ግን አላይም ምክንያቱም እኔ እንደምትገባ አውቅያለው ጨረቃ ለትንሽ ሰዓት ነው ምትታየው የትንሽ ሰዓት ደስታን እያየው ስትጠልቅ የረዥም ሰዓታት መከራን ከዚህ በሗላ መሸከም አልፈልግም።
እርሷ ለኔ ምርኩዜ መንገድ እንዳይጠፋብኝ ጠቋሚዬ ስደክም መደገፊያዬ ነበረች።
ዛሬ የት ትሁን የት አላቅም ምርኩዝነቷን ለሌላ ይሁን ወይም እርሷም ምርኩዝ ፈላጊ ትሁን አላቅም።
"እርሷ ማለት ለኔ ስንገዳገድ እጇን ክንዴ ውስጥ ከታ ከፍ ምታደርገኝ ፣ ስወድቅ መሬቱ እንዳይጐዳኝ ቀድማ መሬት ላይ ማገኛት በጨለማ ውስጥ ያገኘሗት ብርሃን ፣ በድህነቴ ውስጥ ያገኛሗት ሀብቴ ፣ በባዶ እግሬ ውስጥ ያገኝሓት ውብ መጫሚያዬ ናት።
አሁን በመኪና እሄዳለው ግና ከእርሷ ጋ የሄድኩበት የእግር ጉዞ ከሌላው ጊዜ የበለጠ እረፍት እንዲሰማኝ ያደርገኛል ፣ አሁን የተሻለ ቦታ ሄጄ እመገባለው ከእርሷ ጋ አንዲት ጠባብ ክፍል ውስጥ የተቋደስተው ቂጣ ይበልጥ ይማርካል፡፡
አሁን ብዙ ሰው ሊደግፈኝ ከዳር ላይ ቁሟል ሴትም ወንድም እርሷ ግን ሰው በሌለበት ሰዓት ጉድለቴን ሞልታ ሂዳለች ፣ አሁን ብዙ እጆች ስወድቅ ክንዴ ላይ ገብተው ያቆሙኛል አልልም ግን አንድ ክንድ ለብቻው አቁሞኛል ብዬ እናገራለው።
የኔ ታሪክ የእርሷን መልካምነት አመስግኖ ያልፋል እኔ ለታሪክ የበቃሁት ሰው ለመሆን የታጨሁት በእርሷ ነው።
እርሷ ብዙ ትርጉም አላት ስለ እርሷ ምነግረው ሰው ሁሉ ስለ መልካምነት ተረድቶ ይሄዳል ፣ የመልካምነት መለኪያ ናት ብለው ሚገረሙባት ሰዎች አሉ ለኔ ግን እራሱ መልካምነት ነች።
በአንድ ሰው ሕይወታችው ከነበረበት
የተበላሸ መስመር ሙሉ በሙሉ መ’ቀየር የቻሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አውቃለሁኝ ።
ተስፋ የላቸውም የተባሉ ህመምተኞች በመልካም ሰዎች እንክብካቤ ወደ ሙሉ ጤነኝነት ሲመለሱም አውቃለሁኝ።
የተሰበሩ ልቦች በመልካም ሰዎች ሲጠገን አይቻለሁኝ ፤ የፈረሱ አበቃላቸው የተባሉ ማንነቶች እንደ አዲስ በመልካም ሰዎች ቅንነት ሲገነቡ አይቻለው።
ከነዛ መልካሞች ውስጥ ለኔ እርሷ አንዷ ነች ደርሳ የጠገነችኝ።
እኔ ማለት ደግሞ በፊት እና ትላንት ዛሬን የጨመረ ነገዬን ማላቅ በሚል የተከፈልኩ የብዙ ህይወት ትርጓሜ ሰው ነኝ።
ይሄ ሁሉ ስለሷ ሳስብ እርሷ ስለምን እያሰበች ይሆን የትስ ነው ያለችው።
#ይቀጥላል…
👇👇Join & Share👇👇
@Sweet_Fikir
@Sweet_Fikir
52 012
+4
በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው እለት የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት በካዛንቺስ ፣ጀሞ ፣አባሬ ፣ ኮዬ ፣አያት ፣ፊጋ ፣ ስሚት እና ጀሞ አካባቢዎች ተሰምቷል።
ነዋሪዎች ጡርንባ ሲነፋ ከኮንዶሚንየም ቤቶች ወጥተዋል።
52 012
ቢሾፍቱና ዱከም እንዱሁም አንዳንድ የአዲስአበባ አከባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደደረሱ መረጃዎች እየደረሱኝ ነው በነዚህ አካበቢ ያላችሁ መረጃ አካፍሉኝ😢
http://t.me/Sweet_Fikir
http://t.me/Sweet_Fikir
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
