ch
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

关闭频道
1 146
订阅者
无数据24 小时
-37
-1830
帖子存档
photo content

photo content

photo content
+1

photo content
+1

photo content

photo content

የኮሌጃችን ማህበረሰብ ኤግዚቢሽን በጋራ ጎበኙ ። ሰኔ 17 ቀን 2016 የእንጦጦ ፖ/ቴ/ኮሌጅ ተማሪዎች ፣ የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ አሰልጣኞች እና አመራሮች በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እየተካሄደ ያለዉን 14ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ኤግዚቢሽን በዛሬዉ እለት ጎበኙ ። በጉብኝታቸዉም በተለይ ሰልጣኞች ያዩት የምርት ፣ የማምረቻ እና ሃገር በቀል ቴክኖሎጅዎች የሃገሪቱን ችግር ከመፍታቱም በላይ ለፈጠራ እንዳነሳሳቸዉ ተናግረዋል። የኮሌጁ ሰራተኞች እና አሰልጣኞች ደግሞ በኤግዚቢሽኑ ደስተኛ መሆናቸዉን ገልጸዉ በቴ/ሙ ዘርፍ በዋነኛነት የግብአት ፣ ተጨማሪ ስልጠና እና አንዳንድ መሰል ማነቆዎች ባይኖሩ ከዚህም የበለጠ ችግር ፈች ቴክኖሎጅዎች እና ምርቶች መስራት እንደሚቻል ተናግረዋል። አጋጣሚዉም ከተለያዪ የስልጠና ማእከላት ከመጡ ባለሙያዎች ጋር ልምድ ለመለዋወጥ እንዳስቻላቸዉና መሰል ሁነቶች በስፋት ተጠናቅረዉ መቀጠል እንዳለባቸዉ እንዲሁም ሁነቱን ያዘጋጁ እና የተሳተፉ አካላት መመስገን እንዳለባቸዉ ገልጸዋል። 14ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ኤግዚቢሽን ሊጠናቀቅ 3 ቀናት ብቻ የቀሩት ሲሆን በዛሬዉ አለትም በአድዋ ሙዚየም የፓናል ዉይይት እንዲሁም በአ /አ ኤግዚቢሽን ማዕከል ደግሞ የፋሽን ሾዉ ዉድድር እየተከናወነ ይገኛል።

photo content
+1

መልካም ዕድል

photo content
+1

ዛሬ የእንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በእግዚቢሽን ማዕክል 5:00 ሰዓት ላይ መልካም ዕድል (ለT M S) 1917 ዓ.ም

photo content
+2

እድር የተቆረጠባቸው.xml1.01 MB

photo content
+1

photo content
+2

14ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ኤግዚቢሽን በድምቀት ተከፈተ። ሰኔ 15 ፤ ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በድምቀት ተከፍቷል። በቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ ኤግዚቢሽን መክፈቻ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ ባደረጉት ንግግር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ የሚሰሩ እጆችን እና የሚፈጥሩ አዕምሮዎችን በማስተሳሰር ለኢኮኖሚ ዕድገት ከሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው ብለዋል። ከንቲባዋ አያይዘውም በቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ የሚቀርቡ ቴክኖሎጂዎች ችግር ፈቺ ብቻም ሳይሆኑ በገበያ ውስጥ በብዛት በመግባት የውጭ ምንዛሪን ማዳን መቻል እንዳለበት ገልፀዋል። በኤግዚቢሽኑ 99 የምርት፣የማምረቻ፣የሀገር በቀል እና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ መቅረባቸውን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጥራቱ በየነ ተናግረዋል። የቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ ፈጠራን በማበረታታት እና ኢንተርፕራይዞች ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የህብረተሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ ለከተማዋ እድገት ያለው አበርክቶ ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል። ከሰኔ 15 ጀምሮ እስከ ሰኔ 20 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እየተካሄደ ባለው ኤግዚቢሽን የፋሽን ሾው እና የክህሎት ውድድሮችን ጨምሮ የፓናል ውይይት እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።

photo content

ሰላም እንዴት አረፈዳቹ የላይብረሪ ባለሙያ የሆነችው ባልደረባችን ወ/ሮ ብዙሀየው ወ/ሰንበት ባለቤታቸው ስላረፉ  ቀብሩ ቅዳሜ 15/1016 ከ 6-7  ፈረንሳይ አቦ ቤተክርስቲያን ነው።

ሰላም ወንድሞች እንዴት ናችሁ 👉 ነገ ሰኔ 15/2016 በኤግዚቢሽን ማዕከል ለሚጀመረው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት የዝግጅት ስራ ዛሬ ተጠናቋል። በመሆኑም ኤግዚቢሽኑ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ሰራዎችን ለማስ
+2
ሰላም ወንድሞች እንዴት ናችሁ 👉 ነገ ሰኔ 15/2016 በኤግዚቢሽን ማዕከል ለሚጀመረው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት የዝግጅት ስራ ዛሬ ተጠናቋል። በመሆኑም ኤግዚቢሽኑ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ሰራዎችን ለማስጎብኘት የተመደባችሁ ባለሙያዎች እና ቴክኖሎጂ የቀዳችሁ አሰልጣኞች በቦታው በጠዋት በመገኘት ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ ይሁን።

14/10/1016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለኮሌጁ ማኔጅመንትና አካዳሚ ኮሚሽን አባላት በሙሉ ዕሮብ ሰኔ 19/10/16 ዓ.ም የ4 ተኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ስለሚካኤድ የየስራ ክፍላችሁን ሪፖርት በፓውር ፖይንት በማዘጋጀት ከጠዋቱ 3፡30 ላይ በኮሌጁ ኮንፍረንስ ሩም እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡ እ/ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት