3 661
订阅者
无数据24 小时
-37 天
+2330 天
帖子存档
👉ጥብቅ መልዕክት👈
👉ጥብቅ ማሳሰቢያ
👉1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ
👉2ኛ:- ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ::
👉3ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽን የሚወስዱት በ131 መፈተኛ ጣቢያ መሆኑን
👉👉ማሳሰቢያ
1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሱ ይነገር
2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት አለባቸው
3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆናል::
በተጨማሪም እያንዳንዱ ተፈታኝ በተሰጠው User name እና password ዋናው ፈተና ከመሰጠቱ በፊት መለማመድ እና ከ ፈተና መስጫ ሲስተሙ ጋር መለማመድ የግድ ይጠበቅበታል ። ይህንን ሳያደርግ ቀርቶ በዋናው የፈተና ቀን የሲስተም ችግር ቢገጥም ሀላፊነቱ የተማሪው ይሆናል።
ማሳሰቢያ :- ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ; ነገ ቅዳሜ 20/10/2018 ከጠዋት ጀምሮ የ online የጥያቄ ልምምድ ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
19/10/2018 - የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች ለመፅሄትና ተያያዥ ጉዳዮች የሚከፈለውን ገንዘብ እስከ ሰኞ 6:00 ሰአት ድረስ ገቢ እንድታደረጉ ኮሚቴው በጥብቅ እናሳስባለን ።
18/10/2018 - ት/ቤቱ የፈተና ጣቢያ በመሆኑና ቢሮዎችን ዘግተን ስለምንወጣ አድሚሽን ካርድ ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች በአስቸኳይ እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ ፦ ነገ ሰኔ 18 / 2018 የ12ኛ ክፍሎች የ Online የሙከራ ፈተና ይኖራል። በዚህም መሠረት ጠዋት ከ2:30-6:00 ተፈጥሮ ሳይንስ ፤ ከሰአት ከ 7:30 - 9:00 ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትለማመዱ ማሳሰቢያ ተላልፏል።
ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች ወላጆች :- የምርቃትና መፅሔት ዝግጅት ኮሚቴ ከትምህርት ቤቱ አስተዳደርና ጨረታውን ካሸነፈው የምርቃት ማቴሪያሎች አቅራቢ ድርጅት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሠረት የተማሪዎች ፎቶ 400 ብር ፣ መፅሔት , ባይንደር , እና የግራጁዌሽን ሪባን ጨምሮ የሚከፈል 2,800 ብር በአጠቃላይ 3,200 ብር ለምርቃት ዝግጅት የሚከፈል መሆኑን እናስታውቃለን። ክፍያው ትምህርት ቤት በተዘጋጀው ጊዜያዊ ሂሳብ ክፍል በወ/ሮ ታፈሱ በኩል የሚሰበሰብ መሆኑን ጨምረን እንገልፃለን ።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
