AAU Computer Science Community
前往频道在 Telegram
Join our community of tech enthusiasts, programmers, and learners to explore the fascinating world of computer science. @contactforAds #ComputerScience #Programming #TechEnthusiasts #Learning #Innovation
显示更多6 621
订阅者
+224 小时
+287 天
+13930 天
帖子存档
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለ7ኛው ምርጫ የመራጭነት ምዝገባ ከሚያዝያ 17-24/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ተሰምቷል፡፡ በዚሁ መሰረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ፖርታል (https://uni.mirchaye.nebe.org.et) አዘጋጅቷል፡፡
ተማሪዎች ምዝገባውን ለማከናወን የሚያስፈልጋቸው የሚከተሉት ይሆናሉ፦
➫ በሚገኙበት ዩኒቨርሲቲ ኔትዎርክ ላይ መሆን፣
➫ ስልክ፣ ኮምፒውተር ወይም ላፕቶፕ መጠቀም፣
➫ ብሔራዊ መታወቂያ የተሟላ መረጃ፣
➫ ብሔራዊ መታወቂያ ሲያወጡ የወጣበት የስልክ ቁጥር፡፡
በዚሁ መሰረት ተማሪዎች መረጃውን እና ማስፈንጠሪያውን መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ⒸCNCS_studentCouncil
INTRODUCING THE CLASS OF 2018 GC COMMITTEE 🎓Following the recent elections, we are pleased to announce the official Graduating Class Committee. These representatives will be leading our upcoming celebrations, the GC Magazine, and all other graduation-related events. The Committee Members: Ababo Bilata — Biology Absira Aniley — Chemistry Bethelhem Solomon — IS (Section Dagim Sileshi — Statistics Dagim Sisay — Physics Dawit Genene — CS (Section A) Ezana Befekadu — IS (Section Pazion Beyene — Geology Rahel Getachew — Biology Tsion Misganaw — IS Yididiya Abera — CS (Section B) Zemen Abebe — Mathematics Congratulations to all elected members! Via CNCS Student Council
#NationalExam
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ምዝገባ መጋቢት 15/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ላይ ይጠናቀቃል፡፡
በድጋሜ በግላችሁ የምትፈተኑ ተፈታኞች ራስ-አገዝ በሆነው በዚህ ሊንክ 👉 https://register.eaes.et በመግባት መመዝገብ ይኖርባችኋል።
ተፈታኞች በተሰጠው የጊዜ ገድብ ውስጥ እንዲመዘገቡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳስቧል። ይመዝገቡ!
Ⓒtikvahuniversity
Check your Exit Exam result using the link below 👇
https://result.ethernet.edu.et/
Please let us know whether the link is working properly or not by sending your feedback.
Good luck to everyone!
🚀 Join the Udara Project – Africa’s AI Movement
The Udara Project is a continent-wide initiative mobilizing millions of Africans to help build the future of Artificial Intelligence in Africa. The goal is to create the largest open-source African language dataset and ensure African voices, languages, and perspectives are represented in global AI systems.
📅 Upcoming Event: April 20–25
Join thousands of participants across Africa and become part of a growing AI community.
💡 What You’ll Gain
☑️Understanding of Artificial Intelligence and Machine Learning
☑️Hands-on experience using AI tools and platforms
☑️Opportunity to contribute to African AI datasets
☑️Learn from a pan-African AI community
☑️Opportunity to become a Udara Ambassador and help grow the movement
👥 Who Can Apply
🔘Anyone interested in AI and technology
🔘Students
🔘Professionals and workers
🔘Anyone who wants to help build AI for Africa
🔗 Apply Here:
https://www.theudaraproject.com/register?ref=kalebmhtm
🌍 AI & Technology by Africans, for Africa.
Join CoreLink Ethiopia!
CoreLink Ethiopia is a national innovation and talent hub where Ethiopian students, professionals, entrepreneurs, and founders come together to meet like-minded people, collaborate, and grow professionally.
Students and professionals can develop skills, learn from others, and build a professional profile while using this platform to collaborate on projects, find co-founders, to meet like minded people , and access job and career opportunities. Companies and business owners can find talent, post opportunities, and connect with the people needed to grow their teams and ventures.
Join our community as the place where Ethiopian talent, vision, and collaboration come together. Visit corelink.et or search “CoreLink Ethiopia” in your browser to join and learn more.
Telegram: @CoreLinkEthiopia
Share @AAU_Computer_Science
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመዉጫ ፈተና (Exit Exam) ከየካቲት 16-27/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
ፈተናው አንድ ሳምንት ብቻ የቀረው ሲሆን፤ አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና መለማመጃ (Mock Exam) በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ዕጩ ተፈታኞች የፈተናው የይለፍ ካርድ እና ፋይዳ መታወቂያ ማዘጋጀታችሁን እንዳትዘነጉ፡፡
@AAU_Computer_Science
Ⓒtikvahuniversity
#NGAT
የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት (2ኛው ዙር) ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ረቡዕ የካቲት 04/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተናውን ለመውሰድ አመልካቾች ምዝገባ ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ምዝገባው አሁን ላይ የተጠናቀቀ ሲሆን፤ አመልካቾች ለፈተናው በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ይጠበቃል፡፡
ለ2ኛው ዙር የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና፣ ከ15 የሚበልጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ለፈተና ጣቢያነት የተመረጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡
©tikvahuniversity
@AAU_Computer_Science
↘️የመውጫ ፈተና (Exist Exam) የሚሰጥበት ጊዜ ከየካቲት 16 እስከ የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑ ተገለጸ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ-ግብር መሰረት፣ የ2018 ትምህርት ዘመን አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ከየካቲት 16 - 27 ቀን 2018 ዓ.ም ይሰጣል።
ይህንን የፈተና ፕሮግራም ተቋማት ለተማሪዎቻቸው እያሳወቁ ይገኛሉ።
©Tikvah
Exciting News!
Apply to Hack-Nation Global AI Hackathon 🔥
Hosted by MIT Club of Northern California & MIT Solan AI 🇺🇸
⭐ Registration is OPEN! ⭐
⏰ Last Date to Apply:
4 Feb 2026 (Apply Fast🏃♂️)
📢 Hackathon is hybrid (online and at MIT)
💫 No fee to apply in Hackathon
🌐 You can Participate online
📃 You will get International Certificate
👩💻👨💻 You can join solo or in team
🌟 Max 4 person per team
🏁 Every teammate needs to apply separately
👥 Who Can Apply?
✅ CS Background isn't mandatory but having it is beneficial
✅ Students 👩🎓👨🎓, researchers, AI engineers, builders, tech enthusiasts
✅ Anyone who can build using AI tools
💥 Why You Should Join
🏆 $28K+ in prizes (cash + API credits)
🚀 Venture Track access for top teams
🤝 Mentorship from top industry professionals
🏫 3 winning teams invited to MIT campus
🌍 Global exposure. Real-world impact.
📅 Hackathon Dates: 7–8 February 2026 (Sat & Sun)
📝 How to Apply
1️⃣ Visit 👉 https://hack-nation.ai
2️⃣ Click Join Hackathon
3️⃣ Fill the Google form completely
4️⃣ Use my Referral Code
5️⃣ Submit ✅
🔑 Referral Code:
Hack-with-Saira-at-MIT-or-online-4219
Note: If you use the referal code while applying, It shows the hackathon organizers which Ambassador shared the info with the student/participant who joined. So, they can check who is putting efforts in making this hackathon have impact globally. I will be grateful if you use it.😇
🚨Last Date to Apply:
4 Feb 2026 (Apply Fast⏳)
For any query related to hackathon you can ask me @Engr1280
@AAU_Computer_Science
#AAU
#Learning
#Innovation
#ComputerScience
#Programming
#Coding
#AI
#ML
#ExitExam
#ExitExamUpdates
የመውጫ ፈተና ለመውሰድ እየተመዘገባችሁ የምትገኙ አመልካቾች ከ OTP ጋር የተያያዘ ችግር ካጋጠማችሁ ወይም OTP ካልደረሳችሁ አቅራቢያችሁ የሚገኝ የፋይዳ አገልግሎት ቢሮ በመሔድ ወይም 9779 ላይ በመደወል ድጋፍ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ስልክ ቁጥርዎን ከቀየሩና OTP በቀድሞ ስልክ ቁጥርዎ ከተላከ፣ አቅራቢያዎ የሚገኝ የፋይዳ አገልግሎት ቢሮ በመሔድ ወይም 9779 ላይ በመደወል ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ሌሎች መረጃዎች በአግባቡ እስከተሞሉ ድረስ፣ የጾታ እንዲሁም የስልክ ቁጥር አለመመሳሰል ችግር አይሆንም፡፡ ስለዚህ የስልክ ቁጥር እንዲሁም የጾታ አለመመሳሰል ቢኖርም የፋይዳ መታወቂያችሁን በመጠቀም የራስ ማረጋጋጫ (Self-Identity Verification) ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ የተወሰነ የስፔሊንግ ስህተትም ችግር አይሆንም ተብሏል፡፡
ፋይልዎን በ FAN ቁጥርዎ አማካኝነት ማግኘት ካልቻሉ ወይም የFAN ስህተት ካለ ሁለተኛውን አማራጭ (Usinig Bio) የሚለውን በመጫን ከዚህ በላይ ከተያያዘው exel የግል መረጃቸውን በመውሰድ ቢሞሉ verify ማድረግ ይችላሉ።
መጀመሪያ ተፈታኝ ከሆኑ ተከታዩን ሊንክ ተጠቅመው ያረጋግጡ 👇
https://verify.ethernet.edu.et/
▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩
@AAU_Computer_Science
#AAU
#Learning
#Innovation
#ComputerScience
#Programming
#Coding
#AI
#ML
#ExitExam
Reminder:
Due to the Heritage Walk program scheduled for tomorrow morning, there will be no morning classes for all Addis Ababa University students. All AAU students are warmly invited to participate in the Heritage Walk.
#Jima_University_CS_Mock_Exam
▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩
@AAU_Computer_Science
#AAU
#Learning
#Innovation
#ComputerScience
#Programming
#Coding
#AI
#ML
#ExitExam
#ADDIS ABABA MODEL EXAM 2025
#Computer_Science Exit Model Exam
▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩▩
@AAU_Computer_Science
#AAU
#Learning
#Innovation
#ComputerScience
#Programming
#ExitExam
የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችና የሶሻል ሚዲያ ነጋዴዎች ግብር ሊከፍሉ ነው! ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም
* ከዩቲዩብ (YouTube)፣
* ከቲክቶክ (TikTok) እና ከሌሎች የዲጂታል መድረኮች ገቢ የሚያገኙ ግለሰቦችም ሆኑ ተቋማት፣ ከሚያገኙት ገቢ ላይ ግብር እንዲከፍሉ የሚያስገድድ አሰራር እየተዘረጋ መሆኑ ተሰማ።
ባለፈው ዓመት በተሻሻለው የገቢ ግብር አዋጅ መሰረት፣ በኦንላይን ይዘቶችን በማምረት ገቢ የሚያገኙ አካላት በሙሉ፦
* በገቢዎች ቢሮ የመመዝገብ፣
* የግብር መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እንዳስታወቀው፣ ክፍያዎችን የሚያመቻቹ የኦንላይን መድረኮች ለእያንዳንዱ ይዘት ፈጣሪ የከፈሉትን ዓመታዊ ጠቅላላ ገቢ ለቢሮው ሪፖርት የማድረግ ኃላፊነት ይኖርባቸዋል።
ቢሮው ይህንን ስራ ከኢትዮ ቴሌኮም፣ ከንግድ ቢሮ እና ከፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ገልጿል።
የቢሮው የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ሰውነት አየለ እንደገለጹት፣ እስካሁን ከዚህ ዘርፍ የሚገኘው ግብር እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። በመሆኑም የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ገቢያቸውን በፈቃደኝነት እንዲያሳውቁ ጥሪ የቀረበ ሲሆን፣ ይህ የማይሆን ከሆነ ግን ቢሮው ወደ ማስገደድ ስራ እንደሚገባ አስጠንቅቀዋል።
ቁጥጥሩ ይዘት ፈጣሪዎችን ብቻ ሳይሆን፣ የተለያዩ ምርቶችንና አገልግሎቶችን በማህበራዊ ሚዲያ (Facebook, Telegram ወዘተ) የሚያስተዋውቁና የሚሸጡ ነጋዴዎችንም የሚጨምር መሆኑ ታውቋል።
Via ©SHEGER FM
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
