ch
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

前往频道在 Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

显示更多
3 584
订阅者
-124 小时
-67
+5130
帖子存档
Share የኮንስትራክሽን መብቶች ምንነት እና የሚስተዋሉ ችግሮች.pdf

ጥልቅ ሀዘን! ገዜ ጎፋ ወረዳ #ኬንቾ_ሻቻ_ጎዝዲ ቀበሌ ትላንት ረፋድ አካባቢ የተከሰተው የመሬት ናዳ ብዙ ሰዎችን ጎድቷል። ሁላችንም በምንችለው አቅም ትብብር እናድርግ ወንድማችን ኮንትራክተር አንዷለ
+1
ጥልቅ ሀዘን!
ገዜ ጎፋ ወረዳ #ኬንቾ_ሻቻ_ጎዝዲ ቀበሌ ትላንት ረፋድ አካባቢ የተከሰተው የመሬት ናዳ ብዙ ሰዎችን ጎድቷል። ሁላችንም በምንችለው አቅም ትብብር እናድርግ ወንድማችን ኮንትራክተር አንዷለም ገብሩ ድጋፍ አድርገዋል እባካችሁ ሌሎቻችንም ድጋፍ በማድረግ ከጎናቸው እንሁን!

ለማህበሩ አባላት በሙሉ! 7ኛው ዙር ስልጠና ምዝገባ
ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በኮንስትራክሽን የሙያ ደህነትና ጤንነት በተመለከተ እየተሰጠ ያለው ስልጠና አሁንም እንደቀጠለ ነው ። በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር  መሰብሰቢያ አዳራሽ የተካሄደው 6ተኛው ዙር 81 ሰልጣኞች የተሳተፉበት  ስልጠና ሐምሌ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል። 👩‍👩‍👧‍👦 ሰባተኛው ዙር ስልጠና ምዝገባ በመካሄድ ላይ በመሆኑ የማህበሩ አባላቶች የስልጠናው ተሳታፊ እንድትሆኑ ማህበሩ ጥሪውን ያስተላልፉል። የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ማህበር

ጠቃሚና ወቅታዊ መረጃዎችን ስለምንለቅ ቻናሉን join አድርጉት
http://t.me/ConSiteCatalogue 👈👈🚧🏗
ለሌሎችም ተያያዥ ስራ ላላቸው ባልደረቦቻችሁ አጋሩ በተለይ ኮንትራክተሮች እና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ውስጥ ላላችሁ ባለሞያዎች ይጠቅማችኃል መልካም ጊዜ!🤚

የሀምሌ_ወር_2016_ዓ_ም_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ_1.PDF3.01 MB

Share ደረጃ 8 ኮንትራክተሮች ሊስት.pdf

Share ደረጃ 8 ኮንትራክተሮች ሊስት.pdf

የስራ ማስታወቂያ
የስራው መጠሪያ: Office engineers የስራው አይነት: ባሉበት የሚሰራ - ቋሚ የስራው ዘርፍ: #ሲቪል_ምህንድስና_እና_ኮንስትራክሽን የስራው ቦታ: አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ የትምህርት ደረጃ: የመጀመሪያ ዲግሪ የልምድ ደረጃ: ከፍተኛ የተፈላጊ ሰው ብዛት: 3 የአመልካቾች ጾታ: ወንድ ደሞዝ/ክፍያ: ወርሃዊ የማመልከቻ ማብቂያ ቀን: August 2nd, 2024 የስራው ዝርዝር: የስራ አድራሻ: ተከስተ ዘሪሁን ጠቅ/ስ/ተ - የስራ መደብ መጠሪያ : office engineer -የስራ ቦታ : አ.አ ፆታ: ወንድ -የትምህርት ደረጃ : በengineering degree - የስራ ልምድ : 5አመት እና ከዚያ በላይ ጨረታ ላይ የሰራ
ስልክ : 0912663267 Tekesete zerihun General contractor

''በ2017 ዓ/ም የበጀት ዓመት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ያዘጋጀው የመጀመሪያው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡''
🚧በ2017ዓ/ም  ተግባራዊ መደረግ በሚጀምረው አዲሱ የስራ ተቋራጮች ምዝገባ መመሪያ መሰረት አባላቶቻችንን በቶሎ ለማዘጋጀት እንዲቻል የተጀመረው የHealh and Safety in Construction ስልጠና 6ኛው ዙር ተጠናቋል፡፡ 🚧ስልጠናው ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የአንድ ቀን Ethics in Construction (Code of Conduct for Members of CCAE) በሚል ርዕስ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ይህም በሚ/ር መስሪያ ቤቱ Membership of Professionals Associations እንደ አስገዳጅነት  ስለተቀመጠ ነው፡፡ 🚧በስድስተኛው ዙር ባጠቃላይ 70 ሥራ ተቋራጭ ድርጅቶች የተሳተፉ ሲሆን በሰልጣኝ ደረጃ 76 ሰልጣኞች ከስራ ተቋራጮች 4 ሰልጣኞች ከ ከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር እንዲሁም 1 ሰልጣኝ ከኢትዮጵያ OSH ማኅበር በድምሩ 81 ሰልጣኞች ተሳትፈዋል፡፡ 🚧የዕለቱ ክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት እና ለሰልጣኞች ሰርተፍኬት የሰጡት ክቡር ኢ/ር ወንድሙ ሴታ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስቴር ዴኤታ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ Healh and Safety in Construction በቅርቡ በሚጸድቀው የብቃት ማረጋገጫ መመሪያ ላይ በአስገዳጅነት እንደተካተተ ጠቅሰው የግንዛቤ መፍጠር ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ለባለድርሻ አካለት እንዲዳረስ እየሰራን ነው ብለዋል፡፡ 🚧የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ግርማ ኃብተማሪያም  በበኩላቸው ስራ ተቋራጮች አሁን እየተመቻቹ ያሉትን የስልጠና ዕድሎች  በመጠቀም ድርጅታቸውን በአቅም ግንባታ እንዲየሳደጉ በማለት አሁን የዓለም የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ከደረሰበት ደረጃ ለመድረስ ድርጅቶች የአሰራር ስርዓታቸውን ማዘመንና በስልጠና መታገዝ አለባቸው ብለዋል፡፡በተጨማሪም አባል ያልሆኑ ድርጅቶች የማኅበሩ አባል በመሆን መሰል እድሎችን እንዲጠቀሙ አስገንዝበዋል፡፡
(የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር)👍