Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
前往频道在 Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
显示更多3 587
订阅者
无数据24 小时
+27 天
+2430 天
帖子存档
የጨረታ | Tender
የለኩ ከተማ አስ/ር ፋይናንስ ጽ/ቤት በከተማው ባህል ፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት ሥር በ01 ቀበሌ ዉስጥ ያለዉን ስታድዬም አጥርና የጥበቃ ቤት ሥራ ህጋዊ የሆኑና ደረጀቸዉን BC-5/ GC-5ና ከዚያ በላይ የሆኑትን ተጫራቾችን በማወዳደር ለማሰራት ይፈልጋል።
በዚሁ መሰረት
- የዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸዉ
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ
- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
- የቲን ተመዝጋቢ የሆኑበት ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
የመልካም ሥራ አፈፃጸም ያላቸዉ
የ2015 ዓ.ም. የንግድ ሥራ ፈቃዳቸዉ ያሳደሱ
የጨረታ ዶክሜንት ሰነድ 1 (አንድ) ኦርጅናል እና ሁለት (2) ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ
የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋጠ CPO ማስያዝ የምችሉ የማይመለስ 200 (ሁለት መቶ ብር) በገቢዎች ጽ/ቤት በመክፈል የስራዉ ዝርዝር የሚያሳይ /ሰነድ ከለኩ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት መዉሰድ ይችላሉ።
ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ አንስቶ ለ15(አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ባለዉ ጊዜ ዉስጥ የእስታድዬም አጥርና የጥበቃ ቤት ግንባታ ሥራ የሚሰሩበትን ጠቅላላ ዋጋ በመግለጽ በፖስታ አሽጋችሁ ዘወትር በስራ ሰዓት ለኩ ከተማ አስ/ፋይናንስ ጽ/ቤት በግፋን ስራ ሂደት ክፍል በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማኖር ይችላሉ። ጨረታዉ የሚከፈተዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት /ባልተገኙበት/ በ16ኛዉ ቀን 2015 ዓ.ም. ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ በዕለቱ በ8፡30 ሰዓት ታሽጎ በዚያዉ እለት በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል።
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ በጨረታዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ። 16ኛዉ ቀን የበዓል ቅዳሜ/እሁድ ከሆነ በማግስቱ ስራ ቀን ይከፈታል።
ለበለጠ መረጃ 0984 16 54 39
በሲዳማ/ብ/ክ/መንግስት የለኩ ከተማ አስ/ር ፋይናንስ ጽ/ቤት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ | Tender
Proc. Ref/No: DDA/HB/PC-01/2015
1. To: ALL CONTRACTORS OF GC/BC-8 & Above CONSTRUCTION ENTERPRISES WITH LICENSE VALID FOR THE YEAR 2015
2. The D.D Administration Health Bureau has funds with a procurement entity budget to be used for the procurement construction of Health Facility upgrading Located at Legeoda Gudufeta Health Center and Sabyan General Hospital
3. all eligible bidders should present from the mandated public body:
Renewed trade license for the year
Supplier certificate in Dire Dawa Administration
Renewed professional certificate of registration
Tax clearance and VAT registration certificate
Micro and Small enterprise certificate & level of grade from the Administration Micro and Small enterprise Development agency.
4. A complete set of bidding documents may be purchased by any interested eligible bidder on the submission of a written application to the D.D Administration Health Bureau Room No- up to the payment of 200(Two Hundred BIRR ONLY)
5. Bidding will be, conducted in accordance with open national tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Gov't of Ethiopia and is open to all bidders from eligible source countries.
6. interested eligible bidders may obtain further information from D.D Administration Health Bureau and inspect the bidding document at the address given below from 7:30-12:00 Am & 2:00-5:30 pm working hours.
7. Bids must be delivered to the address below at or before 9:00 AM on the 22nd Date from the date of Announcement. Bids shall be valid for a period of 90 days after bid opening and all bids must be accompanied by a bid security of 100,000(One hundred thousand birr) in the form of cash, a certified check or payable order, bank draft, letter of credit, or an unconditional bank guarantee. The bid security shall be valid for 28 days beyond the validity of the bid. Late bids shall be rejected.
8. Bids will be opened in the presence of bidders' representatives who choose to attend at the same place & Date at 9:30 AM at the office of D.D Administration Health Bureau
9. The Construction works shall be complete within a maximum of 240 calendar days from the commencement of the work.
10. The Employer Reserves The Right to Reject Any or All Bids
Address: D.D Administration Health Bureau
Telephone No. 025-111-2330
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የጨረታ | Tender
የወራቤ ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ2015 በጀት ዓመት ለሚያስገነባው
ሎት 1: የስቶር ግንባታ እና
ሎት 2፡ የእንስሬተር ግንባታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም በዘርፉ ፈቃድና አቅም ያላቸው G.C./B.C6 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ተጫራቾችን፡-
የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታከስ የምዝገባ ሰርተፊኬት የሚያቀርቡ።
የንግድና የሥራ ፈቃድ የ2014 በጀት ዓመት የታደሰ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
የኮንስትራክሽን ከተማ ልማት ሚኒስቴር የዘመኑን ምዝገባ ሰርተፍኬት የሚያቀርቡ።
የጨረታ ዋስትና 5,000 (አምስት ሺህ) ማስያዝ የሚችሉ ሲሆን ለስድስት ወር የጸና መሆን አለበት ከዛ በታች ሆነ ውድቅ ይደረጋል።
መስራት አቅም እንዳላቸው የሚገልጽ የወቅቱን የባንክ እስቴትመንት እና የስራ ልምድ ብቃት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
የዚህ ጨረታ ተካፋዮች በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚ/ር በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው።
የኦዲት ሪፖርት እና የድርጅቱ አወቃቀርንና ከዚህ በፊት የሰራቸውን ስራዎች የሚገልጽ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል ተቋራጮች ሰነዱን ከወራቤ ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይድ ሆስፒታል ቢሮ ቁጥር 205 በመቅረብ ለሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመከፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የጨረታ ሰነዱን ፋይናንሺያል ዶከመንት በሚገባ በመሙላት አንድ ኦርጅናልና 2 ኮፒ ለየብቻ ቴክኒካል ዶክመንትን አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታተመበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት በኋላ ባለው የስራ ቀን ውስጥ ከ8፡00 ሰዓት ድረስ በግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ክፍል 205 ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
የጨረታ ሳጥኑ በዚሁ እለት በ8፡00 ታሽጎ ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል።
ማሳሰቢያ፡
የተወዳዳሪ ያቀረቡት የጨረታ ዋስትና ከተጠየቀው ዋጋ አንሶ ከተıኘ ከጨረታው ይሰረዛል።
የተወዳዳሪ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አለመገኘት የጨረታ መክፈቻ ቀን አይለውጠውም።
ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር
046 329 9263 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ።
የወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የግንባታ ጨረታ | Tender
አዲስ ዘመን ህዳር 14 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የግንባታ ጨረታ | Tendar
ኢትዮጵያን ሄራልድ ህዳር 14 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ኦሞ ዞን የበና ፀማይ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በወረዳ ጉርማመሮ ቀበሌ አላቶር ወንዝ ላይ ለሚገነባው
ድልድይ (ራቶር ድልድይ) የመዳረሻ መንገድ ጥገና (Approach Road Maintenance) እና
የወንዙን ፍሰት ማስተካከል ሥራ (River Training Work) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በመሆኑም ሥራውን ለመስራት መስፈርቶችን የምታሟሉ በዘርፉ የተሰማራችሁ
ተጫራቾች፡-
በዘመኑ እና በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ እና የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል እና ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ የተመዝጋቢነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
ለግንባታ ሥራ የሚያስፈልገውን የሰው ሀይል፣ ማቴሪያልና ማሽነሪዎችን ሙሉ በሙሉ በራሱ አቅርቦ መስራት የሚችል፣ BC Grade-6 or Grade-7 እና በላይ የግንባታ ፍቃድ ያለው፣
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ዋጋ ሞልተው ሲመልሱ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 21000.00 (ሃያ አንድ ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ. በበና ፀማይ ወረዳ ፋይናንስ ስም አሰርተው ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስገባት
አለባቸው።
አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀበት በ15 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በአጫራቹ የሚወሰነውን የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መያዝ የሚችል መሆን
አለበት፤
ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሥራ ተቋራጭ ሁሉ የጨረታ ዶhመንቱን የበና ፀማይ ወረዳ (ቀይ-አፈር ከተማ) አስተዳደር ግቢ ውስጥ የወረዳው ፋይናንስ ልማት ጽ/ቤት
/ቤት ህንፃ ድረስ በመቅረብ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 300.00(ሦስት መቶ ብር) በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላል።
ተወዳዳሪ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በአግባቡ በመሙላትና በማሸግ
በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 3:59፡ድረስ በመቅረብ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
ጨረታው የሚዘጋው በ22ኛው ቀን
ከጠዋቱ 4:00፡ ሲሆን የሚከፈተውም በዚሁ ዕለት
ከጠዋቱ 4:30፡ ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መሆኑን እንገልጻለን። ሆኖም ተጫራቾች በጨረታው መገኘት ካልቻሉ መስፈርቱን እስካሟሉ ድረስ ጨረታው በእለቱ ይከፈታል።
የጨረታውን ኦሪጅናሉን ፋይናንሻል እና ቴክኒካል እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያውን ለየብቻ በማሸግ እንደገና ሦስቱን በአንድ እናት ፖስታ ማሸግ እና በተጨማሪም ፋይናንሻልና ቴክኒካል በአንድ ላይ በማድረግ ሁለት ኮፒ ለየብቻ በማሸግ በእያንዳንዱ ፖስታ ላይ የመ/ቤቱን ሙሉ ስምና አድራሻ በመጻፍ ማህተም በማድረግ በተጠቃለለ አንድ እናት ፖስታ በአስተማማኝ ሁኔታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው።
መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ማሳሰቢያ፡-የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም በበዓል ቀናት ከሆነ ጨረታው በቀጣዩ የስራ ቀን ተዘግቶ የሚከፈት ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ
በስልክ ቁጥር +251-0916 85 62 90 በመደወል መጠየቅ ትችላላችሁ።
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በደቡብ ኦሞ ዞን የበና ፀማይ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢኒስቲትዩት በ2015 ዓ.ም. ለሚያሰራው የG+2 ህንጻ የግንባታ የቁጥጥር ስራ በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውን የአርቴክቸራል እና ኢንጅነሪንግ አማካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
ተ/ቁ
የስራው አይነት
ደረጃቸው
የማጠናቀቂያ ግዜ የመቁጠሪያ ቀናት
ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ቼክ እና ካሽ
1.በባህር ዳር እና ጅጅጋ የግንባታ ቁጥጥር ስራ
ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
240 ቀናት
50,000.00
2.በአሶሳ እና ጅማ የግንባታ ቁጥጥር ስራ
ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
240 ቀናት
50,000.00
3.በጋምቤላ የግንባታ ቁጥጥር ስራ
ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
240 ቀናት
25,000.00
ኢንስቲትዩታችን ይህን የግንባታ ቁጥጥር ስራ የሚፈጽመው በማስታወቂያውና በጨረታ ሰነዱ ላይ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ከሚያሟሉት መሀከል በመምረጥ ይሆናል።
ተጫራቹ የሥራ ብቃታቸውንና ውጤታማነታቸውን ባለፉት 5 ዓመታት ያለምንም እንከን የተወጡ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና ከአሰሪው መስሪያ ቤት እና ከሌሎች መንግስታዊ ቢሮዎች የሥራ ማስጠንቀቂያ ያልደረሳቸው መሆን ይኖርበታል።
ተጫራቹ በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንስ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል/ይኖርበታል።
ተጫራቾች ካለፋት 5 ዓመት ውስጥ የሥራ አፈጻጸም ማስረጃቸውን፣ በበጀቱ አመቱ የታደሰ ህጋዊ ፈቃዳቸውን እንዲሁም ከገቢዎች ባለስልጣን መ/ቤት ጨረታ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ፤ (ታክስ ክሊራንስ) ተ.እ.ታ የተመዘገበበት ሰርተፊኬት እና ከከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የሚሰጠውን የምዝገባ የምስክር ወረቀት በበጀቱ አመቱ የታደሰ ዋናውን በማቅረብ በግዥ ኤጀንሲ ዌብ ሳይት ላይ ተመዝጋቢ የሆኑ የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰአት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ ከሚገኘው መ/ቤታችን ከግዥ ኬዝ ቲም ሰነዳቸው ከተረጋገጠ በኋላ የማይመለስ ብር 400.00 ከፍሎ መውሰድ ይችላል።
አንድ ተጫራች ከአንድ ጨረታ በላይ መወዳደር አይችልም።
አንድ ተቋራጭ ሌላው በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም።
ተቋራጮች የዋጋ ማቅረቢያውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውን በመግለጽ በጨረታው የስራ ዝርዝር ላይ በተገለጸው መሰረት ለሚያሠሯቸው ስራዎች አጠናቆ ለመስራት የሚሰጡትን ዋጋ በአሀዝና በፊደል መጻፍ አለባቸው። በሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ በግልጽ በሚነበብ መልኩ መጻፍ አለበት።
ተቋራጮች የጨረታ ሰነዶችን ሞልተው ቴክኒካልና ፋይናንሽያል ኦሪጅናል እና ለእያንዳንዳቸው ሁለት ሁለት ፎቶ ኮፒዎችን ሁሉንም ለየብቻ በመለየት በታሸገ ኤንቨሎፕ በማስገባት ኤንቨሎፖች ላይ በድርጅቱ ማህተምና ፊርማ በማረጋገጥ በተጨማሪ ሙሉ አድራሻቸውን በመጻፍ ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል። ጨረታው በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በመ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜ እሁድ ወይም የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።
መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ማሳሰቢያ፦ በገዙት ኦርጅናል ሰነድ ላይ ዋጋ ሞልተው ፈርመው ማህተም በማድርግ ሙሉ ሰነዱን ይመልሱ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ ከላይ በተገለጸው መጠን በድርጅቱ ሂሳብ ቁጥር 1000007241295 በድርጅታችሁ ስም አስገብታችሁ የባንh አድቫይስ ይዘው በመምጣት ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።
ፖ.ሳ.ቁ 1090 ስ.ቁ 011 551 2299
ወይም 011 558 6313/ አዲስ አበባ
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ | Tender
ሪፖርተር ህዳር 11 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ/Tender
ሪፖርተር ህዳር 11 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ |Tender
ሪፖርተር ህዳር 11 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ | Tender
ሪፖርተር ህዳር 11 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ | Tender
አዲስ ዘመን ህዳር 10 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
" የቀድሞ የአቅራቢነት ምዝገባ ከህዳር 30 በኃላ አገልግሎት አይሰጥም " - የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን
የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን በመንግስት ግዥ ለሚሳተፉ አቅራቢዎች ባሰራጨው ደብዳቤ የቀድሞው የአቅራቢነት ምዝገባ ከህዳር 30 ቀን 2015 ዓ.ም በኋላ አገልግሎት እንደማይሰጥ አሳውቋል።
በዚህም ፤ ከዚህ በፊት በባለስልጣን መ/ቤቱ ድረ-ገጽ (https://www.ppa.gov.et/) ላይ የተመዘገቡ አቅራቢዎች ምዝገባቸው ተቀባይነት የሚኖረው የኤሌክትሮኒክ የግዥ ሥርዓትን (e-GP) መጠቀም ባልጀመሩ ተቋማት ብቻ እስከ ህዳር 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በመሆኑም በ https://egp.ppa.gov.et/ ላይ በመግባት ተገቢውን ምዝገባ በማከናወን በመንግስት ግዥ ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ አሳውቋል::
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
Re-Invitation for Bids (IFB)
The Sidaama National Regional State, Industrial Parks Development Corporation (SNRS, IPDC) now invites sealed Bids from eligible Bidders of category General Contractor (GC1) and Building Contractor (BC-1) for the construction of sheds and main gates at Aleta Wondo Rural Transformation Center with procurement reference number SIPDC/AW-RTC/NCB/CW-01/22(Lot-1).
The bidder should deliver renewed trade license, VAT Certificate, TIN number, and Construction license during purchasing of the bid document.
Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures as specified in the recent editions of the Ethiopian Federal Government Procurement and Property Administration Proclamation and Public Procurement Directive.
Interested eligible Bidders may obtain further information from the SNRS, IPDC and inspect the Bidding document during office hours from 8:30 AM to 12:30 PM and 1:30 PM to 5:00 PM Monday to Friday during working days and from 8:30 AM to 5:00 AM on Saturday at the address given below.
The Bidding document in English may be purchased by interested eligible Bidders upon the submission of a written application to the address below and upon payment of a non-refundable fee of ETB 600.00 (Six hundred Birr). The method of payment will be a cashier's check. The bidding document will be purchased starting from the date this IFB is posted on Addis Zemen News Paper. The document will be sent by Bidders or their designated representatives.
Bids must be delivered to the address below on or before the 21st day after the publishing of this Invitation for Bid on Addis Zemen News Letter on working days and time, and on or before 12:00 PM on the deadline. Electronic Bidding will not be permitted. Bids will be publicly opened in the presence of the Bidders' designated representatives and anyone who chooses to attend at the address below at 2:00 pm, on the 21st day of the publishing of this Invitation for Bid on Addis Zemen News Letter. If the bid opening date does not fall on a working day, the bid will be opened on the next working day at the same time as specified on the IFB. Late bids shall also be rejected.
All Bids must be accompanied by a security in the form of a certified Cheque or unconditional bank guarantee or CPO of an amount ETB 500,000.00 (Five hundred thousand birr) by the name of SIDAAMA IPDC.
A bid shall be valid for a period of 120 days after the bid submission deadline.
Sidaama IPDC reserves the right to accept or reject any or all bids.
The address referred to above are:
The Sidaama National Regional State, Industrial Parks Development Corporation (SNRS, IPDC) Office of Corporate Service Directorate
Telephone No. +251-46-212-5977/+251-46-212-5978 & (+251)-46-212-5972
Fax No. (+251)-46-220-7940
Email Address:sidamaipdc@gmail.com
Hawassa, Awash Bank Building, 6th floor, Room no R5, R8 and R13
Sidaama National Regional State, Industrial Parks Development Corporation (SNRS, IPDC)
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ
አዲስ ዘመን ህዳር 9 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የግንባታ ጨረታ
አዲስ ዘመን ህዳር 6 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የጨረታ ማስታወቂያ
1.የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰመራ ኤርፖርት ኤርፊልድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት የማማከር አገልግሎት፣ ዲዛይን ግምገማና ማፅደቅ፣ ኮንስትራክሽን ቁጥጥር እና ኮንትራት አስተዳደር ብቁ የሆኑ ተጫራቾችን ለመጋበዝ ይፈልጋል።
1. የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የሰመራ ኤርፖርት ኤርፊልድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ዲዛይን ግምገማ እና ማፅደቅ፣ ኮንስትራክሽን ቁጥጥር እና ግንባታ ውለታ ማስተዳደር።
2.አማካሪዎች በአገር ውስጥ በኢትዮጰያ ኮንስትራክሽን ባለ ስልጣን የተመዘገቡ፣ ለማማከር አገልግሎት የ2015 ዓ.ም. የሚያገለግል ፈቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው።
3.ፕሮጀክቱ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ይገኛል።
4. ለጨረታ የሚቀርቡት የማማከር አገልግሎት አጠቃላይ መግለጫ የሚከተለው ነው።
ዝርዝር የዲዛይን ግምገማዎችን ማድረግ እና ዲዛይኖችን ማፅደቅ፤
የሥራውን ጥራት መቆጣጠር እና የግንባታ ውል ማስተዳደር፤
5.የፕሮጀክቱ ጊዜ 365 ቀናት ነው፤
6.ጨረታው የሚካሄደው በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፀው መሰረት እና ለሁሉም ተወዳዳሪ ተጫራቾች ክፍት በሆነ ውድድር መንገድ ነው።
7. የቴክኒካል እና የፋይናንሺያል አቅርቦት ሰነድ ዋናው እና ቅጂዎች በተለየ ኤንቨሎፕ ታሽገው “ኦሪጅናል” ሰነድ እና "ኮፒ" የሚል ምልክት ይደረግባቸዋል። የጨረታ ሰነዱ ገፆች በሙሉ ታሽገው በተጫራቾች መፈረም አለባቸው።
8. በስራ ጨረታ ላይ ከሚሳተፉ የዲዛይን-ግንባታ ተቋራጮች ጋር የመግባቢያ ስምምነት (Mou) ያላቸው ተጫራቾች በፕሮጀክቱ ላይ አይሳታፉም።
9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 150,000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) በታሸገ ኤንቨሎፕ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በቅድ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ፕሮፖዛል ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።
10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል መግዛት ይችላሉ።
11.የታሸገ ኤንቨሎፕ ኦርጅናል እና የፋይናንሺያል እና ቴክኒካል ፕሮፖዛል እና የጨረታ ማስከበሪያ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂከ ሶርሲንግ ነን-ቴከኒካል ክፍል ኅዳር 27/2015 ዓ.ም. እስከ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ከቀኑ 9፡00 በኋላ ዘግይተው የሚቀርቡ ጨረታዎች ውድቅ ይሆናሉ።
12. የታሸገውን የጨረታ ዶክመንት በተለያየ ኤንቨሎፕ ማለትም (ቴክኒካል ፕሮፖዛል፣ የፋይናንሺያል ፕሮፖዛል እና የጨረታ ማስከበሪያ) እና ፖስታ ኢንቨሎፖችን በውጪ በኩል በትክክል "ORIGINAL” እና “COPlES” የሚል ጽሁፍ በመፃፍ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል ማቅረብ አለባቸው። ጨረታው ማክሰኞ ኅዳር 27/ 2015 ከሰዓት በሀዋላ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ከሰዓት በኋላ 9፡30 በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መ/ቤት የሰራተኛ ዋና ካፌቴሪያ ውስጥ ይከፈታል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ:- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ
የጨረታ ቁጥር:- SSNT-T 344
ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት
ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል
ስልክ ቁጥር፡_ 011-517-4918
ኢ-ሜይል: assefah@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
Invitation for Bid
NAME OF PROJECT: CONSTRUCTION OF CIVIL WORKS FOR WAHIL S.S.I. CANAL CONSTRUCTION AND HULULEMOJO CANAL WITH RETAINING WALL REHABILITATION PROJECT.
PROJECT REFERENCE NUMBER: DDAWMEO/AGP-2/Con /02/2015
This invitation for bid follows the general procurement notice for this project of Construction of Small Scale Irrigation project in Wahil and Canal maintenance in Hulul mojo on MONDAY Dece 05, 2022.
Dire Dawa Administration Water, Mines, and Energy Office has received credit from the International Development Association (IDA) towards the cost of decentralized service delivery project, and it intends to apply part of the proceeds of this credit to payments under contract of the procurement of Construction of Small Scale Irrigation project in Wahil and Canal maintenance in Hulul mojo.
Dire Dawa Administration Water, Mines and Energy Office invites wax sealed bids from eligible bidders of G.C/B.C/WWC of Grade 6 with license valid for the year 2015 E.C for the provision of of Construction of Small Scale Irrigation project in Wahil and Canal maintenance in Hulul mojo.
Bidding will be conducted through Open Local Competitive Bidding (LCB) procedures specified in the World Bank guideline. Procurement under IDA credits is open to all bidders from eligible source countries.
Interested eligible bidders may obtain further information from Dire Dawa Administration Water, Mines, and Energy Office and inspect the bidding documents at the address given below at D.D.A. Agriculture, Water, Mines, and Energy Office, P.O.Box 18, Tel. 0915750378 @ Dire Dawa, Ethiopia, Monday to Friday during Office hours (8:30 A.M. - 12:30noon, 2:30 PM-5:30 PM local time).
A complete set of Bidding Documents in English may be purchased by interested bidders on the submission of a written application at the address above and upon payment of a non-refundable fee of Ethiopian Birr 500 the method of payment will be in the form of cash.
Bids must be delivered to the address below on MONDAY Dece 05, 2022. at 04:00 L.T and must be accompanied by a bid security of 50,000.00 ET birr in the form of CPO, an unconditional guarantee issued by a bank. Bid security and bid submission sheet should be submitted in a separate sealed envelope. Also the bid process is two stage biding late bids shall be rejected.
Bids will be opened in the presence of the bidders' representatives who choose to attend at the address below on MONDAY Dece 05, 2022. at 04:30 L.T D.D.A. Agriculture, Water, Mines and Energy Office P.O.Box 18 Tel. 0915750378 /0960690303
Dire Dawa Administration Agriculture, Water, Mines and Energy Bureau, 300 meter down
to Dire Dawa administration food complex
Dire Dawa, Ethiopia
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የግንባታ ጨረታ
አዲስ ዘመን ህዳር 6 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
INVITATION FOR BID
IFB No. ECWCT/NCB/PG-58/2015
----------------
1. The Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) hereby invites registered eligible bidders for supply of ALUMUNIUM PRODUCTS.
2. Interested Potential Bidders are required to present renewed relevant Trade License for the Ethiopian fiscal year, VAT Registration Certificate, Tax Clearance Certificate and Online Supplier list Registration Certificate together with their offer.
3. Bidding document should be prepared in English language.
4. Interested Potential Bidders obtain a complete set of bidding document from the office of Procurement Department against payment of none refundable fee of Birr 300.00 upon presentation of Trade License renewed for the fiscal year.
5. This invitation of bid is open to all interested potential bidders regardless of their nationality and the bid evaluation and award shall be determined in accordance with the provision indicated in bidding document.
6. The deadline for bid Submission shall be on November 25, 2022, at 02:30 P.M.
7. Bid must be accompanied with a Bid Security of an amount of Birr 100,000.00 ETB (One hundred thousand) in the form of certified cheque (CPO) or Bank guarantee. Bid Bond in the form of insurance bond or in any other form shall not be accepted.
8. Bids must be delivered or deposited in the Tender Box situated at the office of the Procurement Department on November 25, 2022, at 03:00 P.M. in Ethiopian Construction Works Corporation Procurement Department conference room, in the presence of bidders and/or their representatives who choose to attend.
10. The Ethiopian Construction Works Corporation reserves its rights to reject any or all bids.
11. Bidders may get further information at the following address:
Ethiopian Construction Works Corporation
Address: - Gurd shola behind Athletics Federation Building
In front of Andinet International school
Telephone No.011 8 72 29 58/ 0118 72 30 86/011 896 29 91
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
