Joseph Math Tutor
前往频道在 Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
显示更多1 855
订阅者
+424 小时
+107 天
+5030 天
帖子存档
1 856
Repost from N/a
+1
የአርበኞች ቀን በኢትዮጵያ:
ዛሬ ሚያዝያ 27 ቀን የሚከበረው የአርበኞች ድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን የፋሺስት ጣሊያንን ወራሪ ጦር ከአምስት ዓመታት (1928–1933 ዓ.ም) መሪር ተጋድሎ በኋላ ድል አድርገው አገራቸውን ነጻ ያወጡበት ታሪካዊ ዕለት ነው።
የድል ቀኑ ትርጉም፦ ሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከአምስት ዓመት ስደት በኋላ በድል አድራጊነት አዲስ አበባ የገቡበት ቀን ነው። ይህም ጣሊያን አዲስ አበባን በወረራ ከተቆጣጠረችበት ቀን (ሚያዝያ 27 ቀን 1928 ዓ.ም) ጋር በትክክል እንዲገጥም ተደርጓል።
የአርበኞች ገድል፦ በዱር በገደል ለአምስት ዓመታት የተዋጉት እንደ እነ ራስ አበበ አረጋይ ያሉ ጀግና አርበኞች፤ ለጠላት ዕረፍት በመንሳትና የፋሺስትን ጦር በማዳከም ለአገሪቱ ነጻነት ትልቅ መሥዋዕትነት ከፍለዋል።
የንጉሡ የታሪክ አዋጅ፦ ንጉሠ ነገሥቱ አዲስ አበባ በገቡበት ዕለት ባደረጉት ንግግር "ለክፉ ክፉ አትመልሱ፤ የኢትዮጵያን መልካም ስም አታሳድፉ" በማለት ሕዝቡ በተማረኩ የጣሊያን ወታደሮች ላይ በቀል እንዳይፈጽም አዘው ነበር።
1 856
Repost from N/a
+1
Upcoming videos. Stay tunned!
Applied Mathematics II Chapter 3 Part 5 and 6
https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y
1 856
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በሌላ በኩል ፦
- የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም
- የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም
- የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም
- የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ይሰጣል።
1 856
Repost from N/a
The previous years final exam for all courses have been posted in the group. Practice.
@astujmtlibrary
1 856
Repost from N/a
The previous final exams for all courses have been posted in the group. Practice.
@astujmtlibrary
