ኢትዮ ስፖርት ፋንስ
前往频道在 Telegram
ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ! ሙሉ ስፖርት ስፖርታዊ መረጃዎችን ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል የሀገር ውስጥ መረጃ የአውሮፓ መረጃ የጨዋታ ቀጥታ ስርጭት ሁሉንም ያገኛሉ
显示更多📈 Telegram 频道 ኢትዮ ስፖርት ፋንስ 的分析概览
频道 ኢትዮ ስፖርት ፋንስ (@ethio_sport_fan) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 169 575 名订阅者,在 营销与公关 类别中位列第 51,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 138 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 169 575 名订阅者。
根据 18 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 276,过去 24 小时变化为 -51,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 0.26%。内容发布后 24 小时内通常能获得 0.26% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 446 次浏览,首日通常累积 437 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ!
ሙሉ ስፖርት ስፖርታዊ መረጃዎችን ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል
የሀገር ውስጥ መረጃ
የአውሮፓ መረጃ
የጨዋታ ቀጥታ ስርጭት ሁሉንም ያገኛሉ”
凭借高频更新(最新数据采集于 19 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 营销与公关 类别中的关键影响点。
169 575
订阅者
-5124 小时
-6727 天
+27630 天
帖子存档
169 702
የዛሬ የቀኑን ምርጥ ጨዋታ ልጋብዛችሁ !
ትራብዞንስፖርት ከ ጋላታሳራይ
ነግሬሃለሁ በኋላ አምልጦህ እንዳትፀፀት ! ESPN ላይ ተከታተሉት 218 ቁጥር ላይ 🔥
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et
169 702
+1
🏴 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታዎች :-
⏰ 46'
ብራይተን 2-0 አርሰናል
⚽️ ግሮስ 31'
⚽️ ኮስቱላስ 45'
ኤቨርተን 1-0 ኢፕስዊች
⚽️ ባሪ 11'
ኒውካስትል 2-0 ሀል ሲቲ
⚽️ ዊሎክ 3'
⚽️ ሀል 7'
SHARE @MULESPORTZENA
169 702
ሰዎች እግር ኳስ ከህይወት በላይ ነው ይላሉ፣ ግን ነብስ ከኳስ እንደምትቀድም ያየንበት ምሽት 😁
@Bisrat_Sport_433et
@Bisrat_Sport_433et
169 702
ኒውካስትል ዩናይትድ ከ ሀል ሲቲ በሀገሬ ቴሌቪዥን ዛሬ የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል !
@Bisrat_Sport_433et
@Bisrat_Sport_433et
169 702
ኢትዮጵያውያን እሱ ሩጫ አለው ከተባለ አሸናፊነቱን አረጋግጠው ጭንቀታቸው ስለሚሰብረው ሪከርድ ነበር!
ቀነኒ ኬኛ🔥
በሚቀጥሉት ሶስት ወራት ውስጥ ኢትዮጵያውያን ሚሳተፉባቸው ትልልቅ የማራቶን ውድድሮች ይካሄዳሉ……… በዚህ መስከረም በርሊን ማራቶን ፣ በሚቀጥለው ጥቅምት ቺካጎ ማራቶን እና ህዳር ኒውዮርክ ውድድሮች የሚደረጉባቸው ከተሞች ናቸው።
@Bisrat_Sport_433et
@Bisrat_Sport_433et
169 702
+1
አርሰናል ከብራይተን - የዛሬ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች
በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር በሊጉ እስካሁን አንድም ጨዋታ ማሸነፍ ያልቻሉት ቶተንሃም ሆትስፐር እና አስቶን ቪላ ይገናኛሉ።
ደካማ አጀማመር ያደረጉት ሁለቱ ክለቦች በሊጉ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድላቸውን ለማጣጣም ቀን 8 ሰዓት ከ30 በቶተንሃም ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በሌላ ጨዋታ በሊጉ 4ቱንም ጨዋታዎች ያሸነፈው አርሰናል ወደ አሜክስ ስታዲየም አቅንቶ ቀን 11 ሰዓት ላይ ብራይተንን ይገጥማል።
ሁለቱ ቡድኖች በሊጉ እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች መድፈኞቹ በ4ቱ ሲያሸንፉ፤ በቀሪው አንድ ጨዋታ አቻ ተለያይተዋል።
በሳምንቱ አጋማሽ ማንቼስተር ዩናይትድን 3 ለ 2 በመርታት ከካራባዎ ዋንጫ ያሰናበቱት ብራይተኖች በሊጉ በ7 ነጥብ 6ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
ኢፕስዊች ታውን ከኤቨርተን እንዲሁም ኒውካስል ዩናይትድ ከሀል ሲቲ በተመሳሳይ 11 ሰዓት የሚጫወቱ ሲሆን፤ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ኖቲንግሃም ፎረስት ከኮቨንትሪ ሲቲ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
FMC Sport
@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
169 702
+1
- ትላንት የተደረጉ ጨዋታዎች !
🏴 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ
ብሬንትፎርድ 3-0 ቼልሲ
🇪🇸 በስፔን ላሊጋ
ኤስፓኞል 1-3 ኤልቼ
🇮🇹 በጣሊያን ሴሪ ኤ
ሞንዛ 2-1 ሳሱሎ
🇩🇪 በጀርመን ቡንደስሊጋ
ባየር ሙኒክ 7-0 ዩኒየን በርሊን
🇫🇷 በፈረንሳይ ሊግ 1
ሞናኮ 2-1 ሌንስ
SHARE @MULESPORTZENA
169 702
ኦሊሴ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ ጋዜጠኞች ለቃለ መጠይቅ ሲጠብቁት እሱ ግን አምልጧቸው ወቷል።
በ ኦሊሴ ቦታ ጀማል ሙሲያላ ቃለ መጠይቁን አድርጓል። 😂
@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
169 702
🍿የ አምስተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ !
ተጠናቀቀ !.
ብሬንትፎርድ 3 - 0 ቸልሲ
#ጨንቶኒ
#ኢጎር
#ካርቫህሎ
@SSport_Ethiopia
@SSport_Ethiopia
169 702
🇩🇪 የጀርመን ቡንደስሊጋ የ4ኛ ሳምንት ጨዋታ
⏱ ተጠናቀቀ
ባየርን ሙኒክ 7-0 ዩኒየን በርሊን
⚽ ኦሊሴ ×3
⚽ ሳንባሪ
⚽ ኬን×2
⚽ ሙሲያላ
SHARE" @MULESPORTZENA
169 702
🏆 የ5ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ !
⏰ ተጀመረ
ብሬንትፎርድ 0-0 ቼልሲ
@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et
