ch
Feedback
AAFDA

AAFDA

前往频道在 Telegram
2 610
订阅者
+124 小时
+237
+7930

数据加载中...

吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+86
在0个频道中
五月 '26
+87
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+103
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+105
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+43
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+56
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+88
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+63
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+131
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+54
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+69
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+102
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+146
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+92
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+42
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+88
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+53
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+61
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+113
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+165
在1个频道中
Get PRO
十月 '24
+110
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+34
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+54
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+83
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+100
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+71
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+65
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+100
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+89
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+122
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+58
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+23
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+25
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+23
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+38
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+44
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+21
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+19
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+18
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+7
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+5
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+16
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+21
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+34
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+11
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+9
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+596
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
20 六月0
19 六月+1
18 六月+3
17 六月+5
16 六月+2
15 六月+5
14 六月+3
13 六月+7
12 六月+12
11 六月+2
10 六月+3
09 六月+5
08 六月+6
07 六月+1
06 六月+1
05 六月+12
04 六月+11
03 六月+5
02 六月0
01 六月+2
频道帖子
2
没有文字...
665
3
没有文字...
314
4
የባለስልጣኑ_የቅሬታ_ማቅረቢያ_ሲስተም.docx
170
5
የባለስልጣኑ_የቅሬታ_ማቅረቢያ_ሱስተም.docx
1
6
https://www.facebook.com/share/v/18tnCA3aqX/
1 303
7
+6
没有文字...
1 370
8
የጤና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ እድሳት በወቅቱ እንዲያድሱ የኮልፌ ቅርንጫፍ ምግብና መድኃኒት ጽ/ቤት ጥሪ አቀረበ። 4/10/2018 ዓ.ም የኮልፌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የጤና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ (Licensing) እድሳት በወቅቱ እንዲከናወኑ እና ተቋማት ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀርቧል። የግል ጤና ተቋማት ባለቤቶች፣ የመድኃኒት ቤት ባለቤቶች እና የባህል ህክምና አገልግሎት ሰጪዎች  በተገኙበት በተካሄደዉ የምክክር መድረክ  ተቋማት ከሐምሌ 1 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2019 ዓ.ም. ድረስ የሚከናወነውን የብቃት ማረጋገጫ እድሳት በተሳካ ሁኔታ ለማጠናቀቅ ተቋማት የሚያስፈልጋቸውን ሰነዶች፣ የሰው ኃይል መስፈርቶች እና ሌሎች ስታንዳርዶች  በመሟላት  ከወዲሁ  ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ተጠይቋል። ሁሉም የጤና ተቋማት ተገቢውን  መስፈርቶች በሟሟላት እድሳታቸውን በተቀመጠዉ  ጊዜ ማጠናቀቅ እንዳለባቸው የተገለጸ ሲሆን ፣   ይህም ተቋማት እራሳቸውን  ከአላስፈላጊ ቅጣት   እንዲጠበቁ ያግዛል ተብሏል። የቅርንጫፍ ጽ/ ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ሲስተር ሙኒራ ነጋሽ እንደገለጹት፣ የጤና ተቋማት ባለቤቶች ተቋማቸውን በተቀመጡ ስታንዳርዶች መሰረት በማስተዳደር፣ የብቃት እድሳትን ባለስልጣኑ ባስጀመረው የኦላይን ሲስተም በወቅቱ በማከናወን፣ ፍቃድ ያላቸውንና ብቁ ባለሙያዎችን በመቅጠር እንዲሁም የአገልግሎት ጥራትን በቀጣይነት በማሻሻል ለህብረተሰቡ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ማቅረብ እንደሚገባቸው አሳስበዋል። የብቃት ማረጋገጫ እድሳት በወቅቱ መከናወኑ የጤና ተቋማት ህጋዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል፣ የታካሚዎችን ደህንነት ለማረጋገጥ እና በጤናው ዘርፍ የሚደረገውን ቁጥጥር ውጤታማ ለማድረግ ወሳኝ ሚና ያለው  በመሆኑም ሁሉም ተቋማት በ 11 ዱም  ቅርጫፍ ጽ/ቤት  በተወሰነው ጊዜ እድሳታቸውን በማጠናቀቅ ጥራት ላለው የጤና አገልግሎት ግንባታ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ባለስልጣኑ ጥሪ ያቀርባል።
1 195
9
https://www.facebook.com/share/v/1Q9aCy3kSv/
1 463
10
+6
没有文字...
1 528
11
+7
没有文字...
423
12
ለ2019 በጀት አመት የጤና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫቸውን በወቅቱ ለማደስ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ባለስልጣኑ ጥሪ አቀረበ። 27/8/2018 ዓ.ም ከሀምሌ 1 እስከ ነሀሴ 30 ድረስ ለሚከናወነው የተቋማት ብቃት ማረጋገጫ እድሳት ተቋማት ማድረግ ስለሚገባቸው ቅድመ ዝግጅት እና የጤና ባለሞያዎች የሙያ ፍቃድ እድሳት መመሪያዎች ዙሪያ ከተቋማት ባለቤቶች ጋር የምክክርና የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሂዷል። የብቃት ዘርፍ ም/ል ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ትግስት በዳዳ ሁሉም የጤና ተቋማት የብቃት እድሳታቸውን ባለስልጣኑ ባስጀመረው የኦንላይን ሲስተም ከሀምሌ 1 እስከ ነሐሴ 30 ድረስ በወቅቱ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ አቅርበዋል። ስራ አስኪያጅዋ አክለውም ተቋማት የተቀመጡ የጥራት መስፈርቶች በመተግበር እና የጤና አገልግሎቱን ደረጃ በማሻሻል በአለም አቀፍ ደረጃ በዘርፉ ያላቸውን ተወዳዳሪነት ማጠናከር እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል። ተቋማቱ በውስጣቸው የሚቀጥሯቸውን የጤና ባለሙያዎች ሲቀጠሩም ሆነ ስራ ሲለቁ ለባለስልጣኑ በወቅቱ ማሳወቅ እንደሚገባቸው የገለጹ ሲሆን ከ 2 አመት በላይ በስራ ላይ ያልነበሩ ባለሞያዎችን ሙያ ፈቃዳቸውን ሳያስተካክሉ መቅጠር እንደለሌባቸው አሳስበዋል። ተቋማት ባለሞያዎችን ሲቀጥሩ የትምህርት ዝግጅት፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ፣ እና የሥራ ልምድ በአግባቡ በማረጋገጥ እንዲቀጥሩ አቅጣጫ የሰጡ ሲሆን በተጨማሪም ብቃት ያላቸውን እና የሙያ ፍቃድ ማረጋገጫ ያላቸውን ባለሙያዎች መቅጠር የሚከሰቱ የህክምና ስህተቶችን ለመቀነስ እና የታካሚዎችን ደህንነት ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እንዳለውም አመላክቷዋል። በመጨረሻም የጤና ተቋማት ባለቤቶች ተቋማቸውን በስታንዳርድ መሠረት በማስተዳደር፣ የብቃት እድሳትን በወቅቱ በማከናወን፣ ብቁና ፍቃድ ያላቸው ባለሙያዎችን በመቅጠር እና የአገልግሎት ጥራትን በቀጣይነት በማሻሻል ለህብረተሰቡ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት እንዲያቀርቡ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል ።
1 467
13
+9
没有文字...
1 221
14
የግል ጤና ተቋማት ህብረተሰቡን በነጻ በማከም ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን እየተወጡ ነው ================ ግንቦት 22/2018ዓ.ም የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ባለስልጣን የቦሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ከኮርያ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ለ500 የማህበረሰብ ክፍሎች ነፃ ህክምና አገልግሎት በመስጠት ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን አሳይተዋል፡፡ የኮርያ ሆስፒታል ስራ አስኪያጂ ፕሮፌሰር ሶንግ ጁንግ ኪም ( Song Jung Kim) እንዳሉት በኮርያ ሆስፒታል EPCC የሚባል ነፃ ህክምና አገልግሎት የሚሰጥበት ትልቅ ፕሮግራም መኖሩን ጠቁመው ሆስፒታሉም ነፃ ህክምና አገልግሎት በመስጠቱና ህብረተሰቡን በማገልገላቸው ደስታ እንደተሰማቸው ገልፀው ህክምና አገልግሎቱን እንዲሰጡ ለተባበሩና ምቹ ሁኔታ ለፈጠሩ አካላት ምስጋና አቅርበዋል። ህክምናውም ለ500 ሰዎች አጠቃላይ ህክምና፣ የውስጥ ደዌ ፣ ሰርጄሪ፣ የህፃናት፣ የአይን እና የጥርስ ነፃ ህክምና እንዲሁም መድሃኒት አገልግሎት መዘጋጀቱን በኮርያ ሆስፒታል የሞባይል ክሊኒክ ቡድን መሪ ዶ/ር ጂሬኛ ጫሊ ገልፀዋል፡፡
918
15
没有文字...
725
16
የሸማቾች ጤና ለመጠበቅ በምግብ ደህንነት ላይ ስጋት በሆነው ህገ ወጥ የምግብ ክለሳ ላይ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል። 26/8/2018ዓ.ም ባለስልጣኑ የሸማቾችን ጤና ለመጠበቅ በምግብ ደህንነት ላይ ስጋት በሆነው የምግብ ክለሳን አስመልክቶ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የክትትልና የቁጥጥር ሥራዎችን አጠናክሮ እየሰራ መሆኑን ገልጻል። የምግብ ክለሳ የምግብን ጥራት፣ ደህንነት ወይም ንጥረ ይዘት የሚያሳንስ ወይም የሚቀይር ሕገ-ወጥ ድርጊት ነው። ይህም ለትርፍ ሲባል ውሃ፣ ኬሚካል ወይም ሌሎች ያልተፈቀዱ ንጥረ ነገሮችን ወደ ምግብ በመጨመር ወይም የምግቡን ተፈጥሯዊ ይዘት መለወጥ ነው። የምግብ ክለሳ በወተትና የወተት ተዋጽኦዎች፣ በማር፣ በዘይት፣ በቅመማ ቅመሞች፣ በዱቄት እና በተለያዩ የታሸጉ ምግቦች ላይ በብዛት ይስተዋላል። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ የምግብ ክለሳ የምግብ መመረዝ፣ የሆድና የአንጀት ሕመሞች፣ የጉበትና የኩላሊት ጉዳት እንዲሁም ረጅም ጊዜ የጤና ችግሮችን ሊያስከትል ይችላል። በከተማዋ በተለይ ወተትን ፣ ማርን ፣ ፣ ቅቤን እና ሌሎች የባልትና ዉጤቶች ከበአድ ነገሮች ጋር መቀላቀል በብዛት እንደሚስተዋል ተገልጻል። ባለስልጣኑ ችግሩን ለመቆጣጠር መደበኛ ፍተሻ፣ የላቦራቶሪ ምርመራ፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እና በሕግ ላይ የተመሰረቱ የክትትል እርምጃዎችን እያከናወነ ይገኛል በተጨማሪም በሕገወጥ የምግብ ክለሳ ተግባር ላይ የተሰማሩ አካላት ሲገኙ ምርቶቻቸውን የማስወገድ ፣ የንግድ ፈቃዳቸውን የማገድ ወይም የመሰረዝ እንዲሁም በሕግ መሠረት ሌሎች እርምጃዎች እንደሚወሰድባቸው የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸው ገልጸዋል። ዳሬክተሩ እንደገለፁት ባለስልጣኑ የተለያዩ የቁጥጥር ስራዎችን ቢሰራም በከተማዋ ህግን የሚተላለፉ የንግድ ተቋማት በመኖራቸው ህብረተሰቡ ፣ የምግብ ሽመታ ሲያካሂድ ከሕጋዊ እና ፈቃድ ካላቸው ተቋማት ብቻ እንዲገዛ፣ ጥርጣሬ ያለባቸውን ምርቶች በተቋሙ ነጻ ስልክ መስመር 8864 ጥቆማ በመስጠት የቁጥጥሩ አንድ አካል እንዲሆኑ አሳስበዋል። ለበለጠ መረጃ የባለስልጣኑ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆችን ይከታተሉ ፌስቡክ=https://web.facebook.com/facebook.comAAFDA    ዋትስአፕ=https://whatsapp.com/dl/                                ዪቲዪብ=https://www.youtube.com/channel/UC_Oc0F_MUGBV2UcyiKtvijw                            ቴሌግራም =https://t.me/AAFMHACA ኢንስታግረም=addis ababa food and drug authority_aafda instagram ሊንክዲን=https://www.linkedin.com/in/addis-ababa-food-and-drug-authority-aafda-10b172381?utm_source=share_via&utm_content=profile&utm_medium=member_android
823
17
没有文字...
1
18
የሸማቾች ጤና ለመጠበቅ በምግብ ደህንነት ላይ ስጋት በሆነው ህገ ወጥ የምግብ ክለሳ ላይ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል። 26/8/2018ዓ.ም ባለስልጣኑ የሸማቾችን ጤና ለመጠበቅ በምግብ ደህንነት ላይ ስጋት በሆነው የምግብ ክለሳን አስመልክቶ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የክትትልና የቁጥጥር ሥራዎችን አጠናክሮ እየሰራ መሆኑን ገልጻል። የምግብ ክለሳ የምግብን ጥራት፣ ደህንነት ወይም ንጥረ ይዘት የሚያሳንስ ወይም የሚቀይር ሕገ-ወጥ ድርጊት ነው። ይህም ለትርፍ ሲባል ውሃ፣ ኬሚካል ወይም ሌሎች ያልተፈቀዱ ንጥረ ነገሮችን ወደ ምግብ በመጨመር ወይም የምግቡን ተፈጥሯዊ ይዘት መለወጥ ነው። የምግብ ክለሳ በወተትና የወተት ተዋጽኦዎች፣ በማር፣ በዘይት፣ በቅመማ ቅመሞች፣ በዱቄት እና በተለያዩ የታሸጉ ምግቦች ላይ በብዛት ይስተዋላል። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ የምግብ ክለሳ የምግብ መመረዝ፣ የሆድና የአንጀት ሕመሞች፣ የጉበትና የኩላሊት ጉዳት እንዲሁም ረጅም ጊዜ የጤና ችግሮችን ሊያስከትል ይችላል። በከተማዋ በተለይ ወተትን ፣ ማርን ፣ ፣ ቅቤን እና ሌሎች የባልትና ዉጤቶች ከበአድ ነገሮች ጋር መቀላቀል በብዛት እንደሚስተዋል ተገልጻል። ባለስልጣኑ ችግሩን ለመቆጣጠር መደበኛ ፍተሻ፣ የላቦራቶሪ ምርመራ፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እና በሕግ ላይ የተመሰረቱ የክትትል እርምጃዎችን እያከናወነ ይገኛል በተጨማሪም በሕገወጥ የምግብ ክለሳ ተግባር ላይ የተሰማሩ አካላት ሲገኙ ምርቶቻቸውን የማስወገድ ፣ የንግድ ፈቃዳቸውን የማገድ ወይም የመሰረዝ እንዲሁም በሕግ መሠረት ሌሎች እርምጃዎች እንደሚወሰድባቸው የምግብና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳሬክቶሬት አቶ እስጢፋኖስ ጌታቸው ገልጸዋል። ዳሬክተሩ እንደገለፁት ባለስልጣኑ የተለያዩ የቁጥጥር ስራዎችን ቢሰራም በከተማዋ ህግን የሚተላለፉ የንግድ ተቋማት በመኖራቸው ህብረተሰቡ ፣ የምግብ ሽመታ ሲያካሂድ ከሕጋዊ እና ፈቃድ ካላቸው ተቋማት ብቻ እንዲገዛ፣ ጥርጣሬ ያለባቸውን ምርቶች በተቋሙ ነጻ ስልክ መስመር 8864 ጥቆማ በመስጠት የቁጥጥሩ አንድ አካል እንዲሆኑ አሳስበዋል። ለበለጠ መረጃ የባለስልጣኑ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆችን ይከታተሉ ፌስቡክ=https://web.facebook.com/facebook.comAAFDA    ዋትስአፕ=https://whatsapp.com/dl/                                ዪቲዪብ=https://www.youtube.com/channel/UC_Oc0F_MUGBV2UcyiKtvijw                            ቴሌግራም =https://t.me/AAFMHACA ኢንስታግረም=addis ababa food and drug authority_aafda instagram ሊንክዲን=https://www.linkedin.com/in/addis-ababa-food-and-drug-authority-aafda-10b172381?utm_source=share_via&utm_content=profile&utm_medium=member_android ቲክቶክ=https:vm.tiktok.comZS9NqJyrTrUJ3-USEMd/
1
19
没有文字...
885
20
没有文字...
1 394