EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 099
订阅者
无数据24 小时
-37 天
+3330 天
帖子存档
1 099
#ቅዳሜ_22_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሰቆ. 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁵...እግዚአብሔር በተስፋ ለሚጠብቁት ለምትሻውም ነፍስ መልካም ነው።
²⁶ ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።
Lam 3 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁵ The Lord is good to those who wait for Him, To the soul who seeks Him.
²⁶ It is good that one should hope and wait quietly For the salvation of the Lord.
1 099
#አርብ_21_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ኤርምያስ 29
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም።
¹² እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ።
Jer 29 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ For I know the thoughts that I think toward you, says the Lord, thoughts of peace and not of evil, to give you a future and a hope.
¹² Then you will call upon Me and go and pray to Me, and I will listen to you.
1 099
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 099
#ሐሙስ_20_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ምሳሌ 27
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ቀን የሚያመጣውን ምን እንደ ሆነ አታውቅምና ነገ በሚሆነው አትመካ።
² ሌላ ያመስግንህ እንጂ አፍህ አይደለም፤ ባዕድ ሰው እንጂ ከንፈርህ አይደለም።
Prov 27 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ Do not boast about tomorrow, For you do not know what a day may bring forth.
² Let another man praise you, and not your own mouth; A stranger, and not your own lips.
1 099
⚠️ማስታወቅያ⚠️
የፊታችን እሁድ ልዩ የፋሲካ የአምልኮ እና ስነ ፁህፍ ምሽት
ከቤተ ክርስቲያኒቱ ስነ ፁህፍ ቡድን ።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ሚያዝያ 23
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 099
⚠️ማስታወቅያ⚠️
እሁድ ልዩ የፋሲካ የአምልኮ እና ስነ ፁህፍ ምሽት ከቤተ ክርስቲያኒቱ ስነ ፁህፍ ቡድን ።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ሚያዝያ 27
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 099
#ረቡዕ_19_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሰው ልብ መንገዱን ያዘጋጃል፤ እግዚአብሔር ግን አካሄዱን ያቀናለታል።”
— ምሳሌ 16፥9
“A man's heart plans his way, But the Lord directs his steps.”
— Prov 16:9 (NKJV)
1 099
.
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 099
#ማክሰኞ_18_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።”
— ዮሐንስ 16፥33
“These things I have spoken to you, that in Me you may have peace. In the world you will have tribulation; but be of good cheer, I have overcome the world."”
— John 16:33 (NKJV)
1 099
#ሰኞ_17_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።”
— 1ኛ ተሰሎንቄ 4፥14
“For if we believe that Jesus died and rose again, even so God will bring with Him those who sleep in Jesus.”
— 1Ths 4:14 (NKJV)
1 099
#እሁድ_16_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔርም ጌታንም አስነሣ እኛንም በኃይሉ ያስነሣናል።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥14
“And God both raised up the Lord and will also raise us up by His power.”
— 1Cor 6:14 (NKJV)
1 099
#ቅዳሜ_15_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሕይወትንም ራስ ገደላችሁት፤ እርሱን ግን እግዚአብሔር ከሙታን አስነሣው፥ ለዚህም ነገር እኛ ምስክሮች ነን።”
— ሐዋርያት 3፥15
“and killed the Prince of life, whom God raised from the dead, of which we are witnesses.”
— Acts 3:15 (NKJV)
1 099
#አርብ_14_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ኢሳይያስ 53
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
Isa 53 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ Surely He has borne our griefs And carried our sorrows; Yet we esteemed Him stricken, Smitten by God, and afflicted.
⁵ But He was wounded for our transgressions, He was bruised for our iniquities; The chastisement for our peace was upon Him, And by His stripes we are healed.
1 099
#ኢየሱስ_ተነስቷል
#ዓመታዊ_ልዩ _የትንሳኤ_ኮንፈራንስ
በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማ/ምዕመናን
ከሚያዝያ 10- 16 ቀን 2014ዓም.ጀምሮ ለ7 ቀን
ከሰኞ እስከ ረቡዕ ምሽት ከ11፡00 -1፡30
ሐሙስ ከ10፡30 -1፡30
ዓርብ የስቅለት ዕለት ከ3፡30-8፡00
ቅዳሜ ምሽት ከ10፡30-2፡00 /አዳር አይኖረንም/
ዕሁድ ጠዋት ከ3፡00-5፡00
ኑ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ኢየሱስ ተነስቶአል
የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማ/ምዕመናን
1 099
#ሐሙስ_13_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ፤ በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ፤ በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤”
— ቆላስይስ 3፥16
“Let the word of Christ dwell in you richly in all wisdom, teaching and admonishing one another in psalms and hymns and spiritual songs, singing with grace in your hearts to the Lord.”
— Col 3:16 (NKJV)
1 099
#ረቡዕ_12_08_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አንዱም አንዱን ቢያሸንፍ ሁለቱ በፊቱ ይቆማሉ፤ በሦስትም የተገመደ ገመድ ፈጥኖ አይበጠስም።”
— መክብብ 4፥12
“Though one may be overpowered by another, two can withstand him. And a threefold cord is not quickly broken.”
— Eccl 4:12 (NKJV)
1 099
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 099
.
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
