EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 104
订阅者
无数据24 小时
+17 天
+3230 天
帖子存档
1 102
#ማክሰኞ_22_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለራሱ ጥቅም ለመጨመር ሲል ድሀን የሚጐዳ፥ ለባለጠጋም የሚሰጥ፥ እርሱ ወደ ድህነት ይወድቃል።”
— ምሳሌ 22፥16
“He who oppresses the poor to increase his riches, And he who gives to the rich, will surely come to poverty.”
— Prov 22:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ሰኞ_21_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ርኅሩህ የተባረከ ይሆናል፥ ከእንጀራው ለድሀ ሰጥቶአልና።”
— ምሳሌ 22፥9
“He who has a generous eye will be blessed, For he gives of his bread to the poor.”
— Prov 22:9 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
⚠️ Attention ⚠️
📝ማስታወቂያ
🙌ኑ አብረን ጌታ እናምልክ👏
#ዛሬ_ከሰዓት:-
የወጣቶች ፕሮግራም
👉 ልዩ ስነ ፅሑፍ እና
👉 ልዩ የአምልኮ ጊዜ
10፡30 ፕሮግራሙ ሚጀምርበት ሰዓት ነው!!
📌 ጥሩ ጊዜ እንዲኖርን ሁለችንም በሰዓታችን እንገናኝ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 102
#እሁድ_20_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።”
— ምሳሌ 19፥17
“He who has pity on the poor lends to the Lord, And He will pay back what he has given.”
— Prov 19:17 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ቅዳሜ_19_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።”
— ዕብራውያን 13፥16
“But do not forget to do good and to share, for with such sacrifices God is well pleased.”
— Heb 13:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
.
🎤 #ኤል_ሮኢ 🎤
🎙 #ዘማሪ_ርሆቦት_አለማየሁ🎙
🕑Duration 7.18 Min🕑
💿Size 6.8 Mb💿
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
Join Us👇👇👇
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
1 102
#አርብ_18_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ድሀን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ይሰድባል፤ ለድሀ ምሕረትን የሚያደርግ ግን ያከብረዋል።”
— ምሳሌ 14፥31
“He who oppresses the poor reproaches his Maker, But he who honors Him has mercy on the needy.”
— Prov 14:31 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ሐሙስ_17_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር የወደቁትን ያነሣል፤ እግዚአብሔር ዕውሮችን ጥበበኞች ያደርጋቸዋል፤ እግዚአብሔር ጻድቃንን ይወድዳል፤”
— መዝሙር 146፥8
“The Lord opens the eyes of the blind; The Lord raises those who are bowed down; The Lord loves the righteous.”
— Ps 146:8 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ረቡዕ_16_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን?”
— ሉቃስ 18፥7
“And shall God not avenge His own elect who cry out day and night to Him, though He bears long with them?”
— Luk 18:7 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ማክሰኞ_15_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንግዲህ ዘወትር ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት፥ ማለት ለስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮችን ፍሬ፥ በእርሱ እናቅርብለት።”
— ዕብራውያን 13፥15
“Therefore by Him let us continually offer the sacrifice of praise to God, that is, the fruit of our lips, giving thanks to His name.”
— Heb 13:15 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ሰኞ_14_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እነሆ፥ አምላክ መድኃኒቴ ነው፤ ጌታ እግዚአብሔር ኃይሌና ዝማሬዬ ነውና፥ መድኃኒቴም ሆኖአልና በእርሱ ታምኜ አልፈራም ትላለህ።”
— ኢሳይያስ 12፥2
“Behold, God is my salvation, I will trust and not be afraid; 'For Yah, the Lord, is my strength and song; He also has become my salvation.' "”
— Isa 12:2 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#እሁድ_13_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ምሕረትህ እስከ ሰማይ ድረስ ከፍ ብላለችና፥ እውነትህም እስከ ደመናት ድረስ።”
— መዝሙር 57፥10
“For Your mercy reaches unto the heavens, And Your truth unto the clouds.”
— Ps 57:10 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ቅዳሜ_12_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው፤ እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል፤”
— ቆላስይስ 2፥14
“having wiped out the handwriting of requirements that was against us, which was contrary to us. And He has taken it out of the way, having nailed it to the cross.”
— Col 2:14 (NKJV)
@EECMYMC_YM
