EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 092
订阅者
+324 小时
+107 天
+3930 天
帖子存档
1 096
#ማክሰኞ_01_07_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።”
— ሉቃስ 12፥40
“Be ye therefore ready also: for the Son of man cometh at an hour when ye think not.”
— Luke 12፥40
1 096
#ሰኞ_30_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
2ኛ ቆሮ 10
³ በሰው ልማድ ምንም እንኳ የምንመላለስ ብንሆን፥ እንደ ሰው ልማድ አንዋጋም፤
⁴ የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤
⁵ የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥
2 Corinthians 10
³ For though we walk in the flesh, we do not war after the flesh:
⁴ (For the weapons of our warfare are not carnal, but mighty through God to the pulling down of strong holds;)
⁵ Casting down imaginations, and every high thing that exalteth itself against the knowledge of God, and bringing into captivity every thought to the obedience of Christ;
1 096
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 የካቲት 29 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 096
#ቅዳሜ_28_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በየቀኑም በአንድ ልብ ሆነው በመቅደስ እየተጉ በቤታቸውም እንጀራ እየቈረሱ፥ በደስታና በጥሩ ልብ ምግባቸውን ይመገቡ ነበር፤”
— ሐዋርያት 2፥46
“And they, continuing daily with one accord in the temple, and breaking bread from house to house, did eat their meat with gladness and singleness of heart,”
— Acts 2፥46
1 096
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 የካቲት 29 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 096
#አርብ_27_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለእግዚአብሔርም ክብርና ምስጋና ከኢየሱስ ክርስቶስ የሚገኝ የጽድቅ ፍሬ ሞልቶባችሁ፥ ለክርስቶስ ቀን ተዘጋጅታችሁ ቅኖችና አለ ነውር እንድትሆኑ የሚሻለውን ነገር ፈትናችሁ ትወዱ ዘንድ፥ ፍቅራችሁ በእውቀትና በማስተዋል ሁሉ ከፊት ይልቅ እያደገ እንዲበዛ ይህን እጸልያለሁ።”
— ፊልጵስዩስ 1፥9-11
Philippians 1
⁹ And this I pray, that your love may abound yet more and more in knowledge and in all judgment;
¹⁰ That ye may approve things that are excellent; that ye may be sincere and without offence till the day of Christ;
¹¹ Being filled with the fruits of righteousness, which are by Jesus Christ, unto the glory and praise of God.
1 096
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 096
#ሐሙስ_26_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን፦ የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥30-31
1 Corinthians 1
³⁰ But of him are ye in Christ Jesus, who of God is made unto us wisdom, and righteousness, and sanctification, and redemption:
³¹ That, according as it is written, He that glorieth, let him glory in the Lord.
1 096
#ረቡዕ_25_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቃልህ ለጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው፤ ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፌ ጣፈጠኝ።”
— መዝሙር 119፥103
“How sweet are thy words unto my taste! yea, sweeter than honey to my mouth!”
— Psalms 119፥103
1 096
#ማክሰኞ_24_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ።”
— ኤርምያስ 15፥16
“Thy words were found, and I did eat them; and thy word was unto me the joy and rejoicing of mine heart: for I am called by thy name, O LORD God of hosts.”
— Jeremiah 15፥16
1 096
#ሰኞ_23_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሕዝቅኤል 3
¹ እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር አለኝ።
² አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ።
³ እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ።
Ezekiel 3
¹ Moreover he said unto me, Son of man, eat that thou findest; eat this roll, and go speak unto the house of Israel.
² So I opened my mouth, and he caused me to eat that roll.
³ And he said unto me, Son of man, cause thy belly to eat, and fill thy bowels with this roll that I give thee. Then did I eat it; and it was in my mouth as honey for sweetness.
1 096
#ሰኞ_23_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሕዝቅኤል 3
¹ እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር አለኝ።
² አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ።
³ እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ።
Ezekiel 3
¹ Moreover he said unto me, Son of man, eat that thou findest; eat this roll, and go speak unto the house of Israel.
² So I opened my mouth, and he caused me to eat that roll.
³ And he said unto me, Son of man, cause thy belly to eat, and fill thy bowels with this roll that I give thee. Then did I eat it; and it was in my mouth as honey for sweetness.
1 096
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ዝማሬ
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 የካቲት 22 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 096
#ቅዳሜ_21_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ድካማችሁ በጌታ ከንቱ እንዳይሆን አውቃችኋልና የምትደላደሉ፥ የማትነቃነቁም፥ የጌታም ሥራ ሁልጊዜ የሚበዛላችሁ ሁኑ።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥58
“Therefore, my beloved brethren, be ye stedfast, unmoveable, always abounding in the work of the Lord, forasmuch as ye know that your labour is not in vain in the Lord.”
— 1 Corinthians 15፥58
1 096
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ዝማሬ
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 የካቲት 22 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 096
#አርብ_20_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ፥ እንደ ወደድኋችሁ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ።”
— ዮሐንስ 13፥34
“A new commandment I give unto you, That ye love one another; as I have loved you, that ye also love one another.”
— John 13፥34
1 096
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 096
#ሐሙስ_19_06_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።”
— ኤፌሶን 5፥17
“Wherefore be ye not unwise, but understanding what the will of the Lord is.”
— Ephesians 5፥17
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
