EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 104
订阅者
-124 小时
+147 天
+4230 天
帖子存档
1 102
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ተከታታይ_ትምህርት
#ክፍል 1
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ሃምሌ 14 2016
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 102
ሰባት እሆነቶች ስለ መንፈስ ቅዱስ
መንፈስ ቅዱስ በመጀመሪያ (ዘፍጥረት 1፡2) ምድር ስትፈጠር እንደሚገልፀው በውሃ ላይ ሰፍፎ ነበር ይላል። ይሄም እግዚኣብሔር ቃልን እስኪያወጣ ድረስ ነበር። ከዚህም እግዚአብሔር ጋር አብረን ልንሰራ ካስፈለገን ዋናው መሰረዊ ነገር መንፈሱ እንደሆነ እንረዳለን።
መንፈስ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን ደጋግሞ በተለያዩ አግልጋዮች እና ነብዮች ላይ ሲወርደ፤ ለእስራኤላውያንም ሲታይ ብናየውም ነገር ግን በህዝቡ መካከል ሲኖር ህዝቡም እንደፈለገው ሲያገኘው አንመለከትም።
መንፈስ ቅዱስ ክርስቶስ በምድር ላይ በነበረበት ጊዜ አገልግሎትን ከመጀመሩ በፊት ቀድሞ በእርግብ አምሳል እንደወረደበት እንመለከታለን። ይህም ማንም ያለመንፈስ ቅዱስ የትኛውንም ነገር ከእግዚአብሔር ጋር ሊሰራ እንደማይችል ማስረጃ ነው። ይህንንም ሐዋርያት ስራ 1፡4-5 ያጠነክርልናል።
መንፈስ ቅዱስ ባለንበት በአዲስ ኪዳን ውስጥ ልንኖር ለተገባን ህይወት እንኖር ዘንድ አብሮን መሆኑ እጅግ ያስፈለገው በምንሄድበት ሁሉ የሚመራ፣ ቃሉ የሚለንንም የሚያስታውስ እንዲሁም የሚያሳስበን ስለሆነ ነው። ክርስቶስም በምድር ሳለ እኔ ብሄድ ይሻላችኋል ያለው መንፈሱ ከእያንዳዳችን ጋር አብሮ ስለሚሆን ነው።
መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ማወቅ እቅዱንም መካፈል የምንችልበት፥ ቋንቋውን የሚያስተረጉምንን ነው። ልቡን ማድመጥ አሳቡንም መረዳት የሚያስችለን ብቸኛ መሳርያችን ነው። ቆሮንቶስ 2፡9-12 ላይ ይህንን ሀሳብ በግልፅ ማየት እንችላለን።
መንፈስ ቅዱስ ስራን የማይሰራበት፥ የማይንቀሳቀስበት፥ አረማመዳችን እና ውሳኔዎቻችን ላይ ዋና የማይሆንበት፥ ችላ የሚባልበት፥ የሚናቅበት ክርስትና እግዚአብሔር የሰጠውን የአዲስ ኪዳን ዋነኛ ስጦታ የናቀ ከንቱ ኡዞ ነው። ይሄ ደግሞ 'በእጅ ያለ ወርቅ. . .' እንደሚለው አባባል መሆን ነውና ዋጋው እጅግ ብዙ የሆነውን እና ከእስትንፋሳችን አብልጦ የሚያስፈልገንን ይህንን መንፈስ የሚገባውን ቦታ እንድንሰጠው፥ ዋጋውን የሚያውቀው ራሱ መንፈስ ቅዱስ ይረዳን ዘንድ መፍቀድን ለልባችን ያሰተምር። አሜን!
1 102
#ቅዳሜ_13_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዮሐንስ 14
²⁵ ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤
²⁶ አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።
John 14
²⁵ I have said these things to you, while still living with you.
²⁶ But the Counselor, the Holy Spirit, whom the Father will send in my name, he will teach you all things, and will remind you of all that I said to you.
1 102
#አርብ_12_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዮሐንስ 16
¹² የምነግራችሁ ገና ብዙ አለኝ፥ ነገር ግን አሁን ልትሸከሙት አትችሉም።
¹³ ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።
¹⁴ እርሱ ያከብረኛል፥ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና።
¹⁵ ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለዚህ፦ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋል አልሁ።
John 16
¹² "I have yet many things to tell you, but you cannot bear them now.
¹³ However when he, the Spirit of truth, has come, he will guide you into all truth, for he will not speak from himself; but whatever he hears, he will speak. He will declare to you things that are coming.
¹⁴ He will glorify me, for he will take from what is mine, and will declare it to you.
¹⁵ All things whatever the Father has are mine; therefore I said that he takes of mine, and will declare it to you.
1 102
የካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ እንዴት ናችሁ? እንደሚታወቀው ባለፉት አመታት ለእረፍት ስትመጡ ክረምቱን የእንኳን ደህና መጣችሁ ኘሮግራም አዘጋጅተን ስንቀበላችሁ ነበር በዚህ ዓመት በተሻለ ዝግጅት እናንተን ለመቀበል እና አብረን ከናንተ ጋር ልናሳልፍ ዝግጅታችንን አጠናቀን እናንተን በመጠበቅ ላይ ስለሆንን ያሁኑ ቅዳሜ ማለትም ሐምሌ 13 ከጠዋቱ በ1:30 ሰአት በቸርች ቅጥር ጊቢ ውስጥ እንድትገኙልን እንጋብዛለን።
የከተማ ውስጥ ጉዞ እንዳለ ታሳቢ ይደረግ።
ከመካኒሳ መካነ ኢየሱስ የካምፓስ ተማሪዎች አገልግሎት
1 102
#ሐሙስ_11_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዮሐንስ 16
⁷ እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ።
⁸ እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤
John 16
⁷ Nevertheless I tell you the truth: It is to your advantage that I go away, for if I do not go away, the Counselor won't come to you. But if I go, I will send him to you.
⁸ When he has come, he will convict the world about sin, about righteousness, and about judgment;
1 102
#ሐሙስ_10_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።”
— ሐዋርያት 1፥8
“But you will receive power when the Holy Spirit has come upon you. You will be my witnesses in Jerusalem, in all Judea and Samaria, and to the uttermost parts of the earth."”
— Acts 1፥8
1 102
#ማክሰኞ_09_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥”
— ማርቆስ 16፥17
“These signs will accompany those who believe: in my name they will cast out demons; they will speak with new languages;”
— Mar 16፥17
1 102
#ሰኞ_08_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እናንተ በሰቀላችሁት እግዚአብሔርም ከሙታን ባስነሣው በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይህ ደኅና ሆኖ በፊታችሁ እንደ ቆመ፥ ለእናንተ ለሁላችሁ ለእስራኤልም ሕዝብ ሁሉ የታወቀ ይሁን።”
— ሐዋርያት 4፥10
“be it known to you all, and to all the people of Israel, that in the name of Jesus Christ of Nazareth, whom you crucified, whom God raised from the dead, in him does this man stand here before you whole.”
— Acts 4፥10
1 102
ስለዳንበት ጸጋ ሰባት ቁልፍ እውነቶች
1. ስጦታ ነው፡ ኤፌሶን 2፡8-9 በጸጋ መዳን የእግዚአብሔር ስጦታ እንጂ በራሳችን ጥረት የተገኘ ነገር እንዳልሆነ ያስተምራል::
2. በእምነት የሚገኝ ነው፡ ሮሜ 3፡22-24 የእግዚአብሔርን ጸጋ የምንቀበለው ለኃጢአታችን ዋጋ በከፈለው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንደሆነ አጽንዖት ይሰጣል::
3. ያልተገባ ሞገስ አላብሶናል፡ ቲቶ 3፡4-5 የእግዚአብሔር የማዳን ጸጋ ለእኛ የተዘረጋው በስራችን ሳይሆን በምሕረቱ እንደሆነ አጉልቶ ያሳያል::
4. የኃጢአት ይቅርታን አስግኝቶናል፡ የሐዋርያት ሥራ 15፡11 በጌታ በኢየሱስ ጸጋ እንደ አህዛብ ድነናል ይላል::
5. ለቅድስና ማብቃት፡ ቲቶ 2፡11-12 የእግዚአብሔር ጸጋ በራሱ ኃይል፣ ቀና እና አምላካዊ ሕይወት እንድንኖር እንደሚያስተምረን ይናገራል::
6. በድክመታችን በቂ እንደሆነ፡ 2ኛ ቆሮንቶስ 12፡9 በድክመታችንና በትግላችን እንኳን የእግዚአብሔር ጸጋ ለእኛ በቂ እንደሆነ ያሳያል::
7. የዘላለምን ሕይወት ይጠብቃል፡ ሮሜ 5፡21 ኃጢአት በሞት እንደነገሠ ሁሉ ጸጋም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የዘላለም ሕይወትን ለማምጣት በጽድቅ እንደሚነግስ ለምእመናን ያረጋግጣል::
1 102
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ሀምሌ 7 2016
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 102
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ሀምሌ 7 2016
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 102
#ቅዳሜ_06_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እርሱም፦ ጸጋዬ ይበቃሃል፥ ኃይሌ በድካም ይፈጸማልና አለኝ። እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።”
— 2ኛ ቆሮ 12፥9
“He has said to me, "My grace is sufficient for you, for power is made perfect in weakness." Most gladly therefore I will rather glory in my weaknesses, that the power of Christ may rest on me.”
— 2Cor 12፥9
1 102
#አርብ_05_11_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አሁን ግን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ታይቶአል። እርሱ ሞትን ሽሮአልና እኔ ሰባኪና ሐዋርያ አሕዛብንም አስተማሪ እንድሆን በተሾምሁበት በወንጌል ሕይወትንና አለመጥፋትን ወደ ብርሃን አውጥቶአል።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥10-11
2Tim 1
¹⁰ but has now been revealed by the appearing of our Savior, Christ Jesus, who abolished death, and brought life and immortality to light through the Good News.
¹¹ For this, I was appointed as a proclaimer, an apostle, and a teacher.
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
