ch
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

前往频道在 Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

显示更多
1 104
订阅者
无数据24 小时
+17
+3230
帖子存档
#ማክሰኞ_17_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? የሜዳ አበቦች እንዴት እንዲያድጉ ልብ አድርጋችሁ ተመልከቱ፤” — ማቴዎስ 6፥28 “So why do you worry about clothing? Consider the lilies of the field, how they grow: they neither toil nor spin;” — Mat 6:28 (NKJV) @EECMYMC_YM

Guilin, China #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
Guilin, China #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_16_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለተቸገረው ሰው በጎ ነገርን ማድረግ አትከልክል፥ ልታደርግለት የሚቻልህ ሲሆን።” — ምሳሌ 3፥27 “Do not withhold good from those to whom it is due, When it is in the power of your hand to do so.” — Prov 3:27 (NKJV) @EECMYMC_YM

ቁም ነገር አለው👇 👉❤️አርቲስቱ ምን እያለ ነው❤️

#እሁድ_15_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 4፥7 “For God did not call us to uncleanness, but in holiness.” — 1Ths 4:7 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_14_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ ነውና፥ ወደ እርሱም ብትመለሱ ፊቱን ከእናንተ አያዞርምና ወደ እግዚአብሔር ብትመለሱ ወንድሞቻችሁና ልጆቻችሁ በማረኩአቸው ፊት ምሕረትን ያገኛሉ፥ ደግሞም ወደዚህች ምድር ይመለሳሉ።” — 2 ዜና 30፥9 “For if you return to the Lord, your brethren and your children will be treated with compassion by those who lead them captive, so that they may come back to this land; for the Lord your God is gracious and merciful, and will not turn His face from you if you return to Him."” — 2Chr 30:9 (NKJV) @EECMYMC_YM

#አርብ_13_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእግረኞች ጋር በሮጥህ ጊዜ እነርሱ ቢያደክሙህ፥ ከፈረሶች ጋር መታገል እንዴት ትችላለህ? በሰላምም ምድር ታምነህ ብትቀመጥ፥ በዮርዳኖስ ትዕቢት እንዴት ታደርጋለህ?” — ኤርምያስ 12፥5 “"If you have run with the footmen, and they have wearied you, Then how can you contend with horses? And if in the land of peace, In which you trusted, they wearied you, Then how will you do in the floodplain of the Jordan?” — Jer 12:5 (NKJV) @EECMYMC_YM

#1_minute_sermon Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

. 🎤 #ባለውለታዬ 🎤 🎙 #ዘማሪ_ሱራፌል_ደምሴ 🎙 🕑Duration 8.50 Min🕑 💿Size 8.1 Mb💿 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 Join Us👇👇👇 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 🦅 @EECMYMC_YM 🦅

#ሐሙስ_12_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።” — ያዕቆብ 1፥12 “Blessed is the man who endures temptation; for when he has been approved, he will receive the crown of life which the Lord has promised to those who love Him.” — Jam 1:12 (NKJV) @EECMYMC_YM

ልዩ የትምህረት ጊዜ ቅድስና በሚል ርዕስ ከ ፓስተር መስፍን ማሞ እና ከ ፓስተር ሐብቴ አዳነ ጋር፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመኾናቸው በተጠቀሱት ስልክ ቁጥሮች እየደወሉ #ይመዝገቡ #እንድትሳተፉ_እናበረ
ልዩ የትምህረት ጊዜ ቅድስና በሚል ርዕስ ከ ፓስተር መስፍን ማሞ እና ከ ፓስተር ሐብቴ አዳነ ጋር፤ ያሉት ቦታዎች ውስን በመኾናቸው በተጠቀሱት ስልክ ቁጥሮች እየደወሉ #ይመዝገቡ #እንድትሳተፉ_እናበረታታለን #KingdomSound

#ረቡዕ_11_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በኢየሩሳሌም መንገድ እየተመላለሳችሁ ሩጡ፥ ተመልከቱም፥ እወቁም፥ በአደባባይዋም ፈልጉ፤ ፍርድን የሚያደርገውን እውነትንም የሚሻውን ሰው ታገኙ እንደሆነ ይቅር እላታለሁ።” — ኤርምያስ 5፥1 “"Run to and fro through the streets of Jerusalem; See now and know; And seek in her open places If you can find a man, If there is anyone who executes judgment, Who seeks the truth, And I will pardon her.” — Jer 5:1 (NKJV) @EECMYMC_YM

#1_minute_sermon Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

. 🎤 #ያም_አለፈ 🎤 🎙 #ዘማሪ_ተከስተ_ጌትነት 🎙 🕑Duration 3.47 Min🕑 💿Size 5.2 Mb💿 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 Join Us👇👇👇 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 🦅 @EECMYMC_YM 🦅 🦅 @EECMYMC_YM 🦅

ማቴ18:20 ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና። #Misused_Bible_Verses Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_10_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።” — ማቴዎስ 24፥13 “But he who endures to the end shall be saved.” — Mat 24:13 (NKJV) @EECMYMC_YM

#Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
+2
#Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

THAILAND #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
THAILAND #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_09_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።” — ዕብራውያን 12፥1-2 Heb 12 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ Therefore we also, since we are surrounded by so great a cloud of witnesses, let us lay aside every weight, and the sin which so easily ensnares us, and let us run with endurance the race that is set before us, ² looking unto Jesus, the author and finisher of our faith, who for the joy that was set before Him endured the cross, despising the shame, and has sat down at the right hand of the throne of God. @EECMYMC_YM

#እሁድ_08_09_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።” — ኢሳይያስ 40፥31 Gal 5 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ You ran well. Who hindered you from obeying the truth? ⁸ This persuasion does not come from Him who calls you. @EECMYMC_YM