ch
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

前往频道在 Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

显示更多
1 101
订阅者
+124 小时
+187
+4730
帖子存档
#አርብ_10_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።” — ገላትያ 5፥24 “Those who belong to Christ have crucified the flesh with its passions and lusts.” — Gal 5፥24

#ሐሙስ_09_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢሆን ሰውነታችሁ በኃጢአት ምክንያት የሞተ ነው፥ መንፈሳችሁ ግን በጽድቅ ምክንያት ሕያው ነው።” — ሮሜ 8፥10 “If Christ is in you, the body is dead because of sin, but the spirit is alive because of righteousness.” — Rom 8፥10

#ረቡዕ_08_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።” — ገላትያ 2፥20 “I have been crucified with Christ, and it is no longer I that live, but Christ living in me. That life which I now live in the flesh, I live by faith in the Son of God, who loved me, and gave himself up for me.” — Gal 2፥20

#ማክሰኞ_07_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእኛ አንድ ስንኳ ለራሱ የሚኖር የለምና፥ ለራሱም የሚሞት የለም፤” — ሮሜ 14፥7 “For none of us lives to himself, and none dies to himself.” — Rom 14፥7

5/12/16 የወጣቶች ፕሮግራም #ለእግዚአብሄር_ክብር #ላጤነት አገልጋይ አዳማሱ Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_06_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20 1Cor 6 ¹⁹ Or do you not know that your body is a temple of the Holy Spirit which is in you, which you have from God? You are not your own, ²⁰ for you were bought with a price. Therefore glorify God in your body.

#ቅዳሜ_04_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱ ስለ እኛ ነፍሱን አሳልፎ ሰጥቶአልና በዚህ ፍቅርን አውቀናል፤ እኛም ስለ ወንድሞቻችን ነፍሳችንን አሳልፈን እንድንሰጥ ይገባናል።” — 1ኛ ዮሐንስ 3፥16 “By this we know love, because he laid down his life for us. And we ought to lay down our lives for the brothers.” — 1Jn 3፥16

❤️❤️⚠️ማስታውቅያ⚠️❤️❤️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ # መፅሃፍ ቅዱሳዊ ግንኙነት #ፍቅር #እጮኝነት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሃሴ 5 2016 Join us👇 Y.
❤️❤️⚠️ማስታውቅያ⚠️❤️❤️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ # መፅሃፍ ቅዱሳዊ ግንኙነት #ፍቅር #እጮኝነት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ነሃሴ 5 2016 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_03_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርንም በመምሰል የወንድማማችን መዋደድ፥ በወንድማማችም መዋደድ ፍቅርን ጨምሩ።” — 2ኛ ጴጥሮስ 1፥7 “and in godliness brotherly affection; and in brotherly affection, love.” — 2Pet 1፥7

#ሐሙስ_02_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናልና ከሁሉ በፊት እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።” — 1ኛ ጴጥሮስ 4፥8 “Above all things be earnest in your love among yourselves, for love covers a multitude of sins.” — 1Pet 4፥8

#ረቡዕ_01_12_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ደኅና ሁኑ። ፍጹማን ሁኑ፥ ምክሬን ስሙ፥ በአንድ ልብ ሁኑ፥ በሰላም ኑሩ፥ የፍቅርና የሰላምም አምላክ ከእናንተ ጋር ይሆናል።” — 2ኛ ቆሮ 13፥11 “Finally, brothers, rejoice. Be perfected, be comforted, be of the same mind, live in peace, and the God of love and peace will be with you.” — 2Cor 13፥11

#digital_evangelism Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY I
+1
#digital_evangelism Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ማክሰኞ_30_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አብ እንደ ወደደኝ እኔ ደግሞ ወደድኋችሁ፤ በፍቅሬ ኑሩ።” — ዮሐንስ 15፥9 “Even as the Father has loved me, I also have loved you. Remain in my love.” — John 15፥9

#ሰኞ_29_11_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔንም የወደድህባት ፍቅር በእነርሱ እንድትሆን እኔም በእነርሱ፥ ስምህን አስታወቅኋቸው አስታውቃቸውማለሁ።” — ዮሐንስ 17፥26 “I made known to them your name, and will make it known; that the love with which you loved me may be in them, and I in them."” — John 17፥26

ውድ እንትናዬ ፣ እግዚአብሔር በልጁ በኢየሱስ አንድ ቤተሰብ አድርጎናል። ቃሉ እንደሚል ደግሞ ፥ ይህ ቤተሰብ የዘላለም ነው። እግዚአብሔር አንተን/አንቺን ስለሰጠኝ አመሰግናለሁ።